Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42464
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ከሰል የመሰለው አዲሱ የኢትዮጵያ ሰራዊት

Post by Horus » 18 Jan 2021, 20:27

የኢትዮጵያ ሰራዊት የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ምሩቃን በዚህ ቁጥር እና በሁሉም የሰራዊቱ አይሎች ወስጥ መመልመሉ የሰራዊቱ ይዘትና ጥራት መለወጡ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያዊነቱን እጅግ ያሳድገዋል ።

ዋናው እና ወሳኙ ነገር የዚህ አዲስ አይነት ምልመላ አላማ ጦሩ እጅግ ዘመናዊና በዘመኑ ቴክኖሎጂ የታገዘ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚገፋ ሃይል ለማድረግ መታቀዱን ያሳልይ ። ይህ ደም አልልልልልል የሚያሰኝ ራዕይ ነው ።

ኢትዮጵያ አለምንም ችግር የ5 መቶ ሺ ሰው ሰርዊት ዛሬ መገንባት ትችላለች ። በ20 አመት ውስጥ በ2040 የአንድ ሚሊዮን ሰው ሰራዊት ሊኖራት ይችላል ምክኒያቱም በ2040 የህዝባችን ብዛት 250 ሚሊዮን ወይም እሩብ ቢሊዮን ስለሚሆን ነው

Post Reply