Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

ethioscience
Member
Posts: 4100
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: Confidential News('alarming'): አዲስ አበባ ተቀምጠው በቤኒ ሻንጉልና ወለጋ ላይ ዜጎችን ያስጨረሱ የደህንነት ሰራተኞች ስም ዝርዝር ታወቀ

Post by ethioscience » 30 Dec 2020, 15:02

Part 1 ወንድም Lakeshore ስለዚህ መረጃ የምታውቀው ነገር ካለ ብታካፍለን ደስ ይለናል ከምስጋና ጋር

Last edited by ethioscience on 30 Dec 2020, 15:45, edited 1 time in total.

ethioscience
Member
Posts: 4100
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: Confidential News('alarming'): አዲስ አበባ ተቀምጠው በቤኒ ሻንጉልና ወለጋ ላይ ዜጎችን ያስጨረሱ የደህንነት ሰራተኞች ስም ዝርዝር ታወቀ

Post by ethioscience » 30 Dec 2020, 15:36

ethioscience wrote:
30 Dec 2020, 15:02
Part 2 ወንድም Lakeshore ስለዚህ መረጃ የምታውቀው ነገር ካለ ብታካፍለን ደስ ይለናል ከምስጋና ጋር

Last edited by ethioscience on 30 Dec 2020, 15:45, edited 2 times in total.

Abere
Senior Member
Posts: 15276
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Confidential News('alarming'): አዲስ አበባ ተቀምጠው በቤኒ ሻንጉልና ወለጋ ላይ ዜጎችን ያስጨረሱ 222 የደህንነት ሰራተኞች ስም ዝርዝር ታወቀ

Post by Abere » 30 Dec 2020, 15:42

ግልፅ እኮ ነው እንድሁ በስም ዝርዝር እና በስልክ ቁጥር ተለዩ እንጅ። ዐብይ አህመድ ገና በሚመራው የመንግሥት መዋቅር ውስጥ እግራቸውን ዘርግተው ጥፋት የሚፈፅሙ ኃይሎች አሉ። ኃይሌ ጎንፋ፣ ታዬ ደንዳ፣ሽመልስ አብዲሳ፣ ወዘተ እኮ ተመሳሳይ ነገር ነው ሲያወሩን የነበረው። ታዲያ በኦዴፓ እና በብልፅግና ወዘተ ድሪቶ የተደበቁት ተባዮች እንዴት አይበዙ። ፈርሶ ካልተሰራ በስተቀር ተባዮቹ አይጠፉም።

ethioscience
Member
Posts: 4100
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: Confidential News('alarming'): አዲስ አበባ ተቀምጠው በቤኒ ሻንጉልና ወለጋ ላይ ዜጎችን ያስጨረሱ 222 የደህንነት ሰራተኞች ስም ዝርዝር ታወቀ

Post by ethioscience » 30 Dec 2020, 15:49

ለኢትዮጵያ ተቆርቋሪ የሆነ መንግስት ካለ በውስጣችው የተሰገሰጉ ከወያኔው ስርዐት ጋር ግንኙነት ያላቸው ሰዎች ከመንግስት ሃላፊነት እንዲነሱ መደረግ አለበት!!


ethioscience
Member
Posts: 4100
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: Confidential News('Ticking time bomb'): አዲስ አበባ ተቀምጠው በቤኒ ሻንጉልና ወለጋ ላይ ዜጎችን ያስጨረሱ 222 የደህንነት ሰራተኞች ስም ዝርዝር ታወቀ

Post by ethioscience » 30 Dec 2020, 16:47

Debre Tsion had to be liquidated after this speech but Abiy government turned a blind eye to understand his political game and now we are witnessing the consequences


Post Reply