
Gonder tube/ጎንደር
5m ·
#አስቸኳይ_መረጃ
የአማራ ቀደምት ታራካዊም ህጋዊም እርስቱ ከሆነውና አማራን ከሱዳን ጋር ከሚያዋስነው #ማይካድራ ላይ ከተጨፈጨፉት 700 ንፁሀን በአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ የዘር ፍጅት ያቀነባበረች፣ ሸሀይ በመሸጥና የአማራዎች ሆቴል የእኔ ነው በማለት በቀበሌ በግፍ አስወስና እና የአማራ ባለሀብቶችን አሳርዳ ሆቴሉን በመውረስ በሆቴሉ ሙሉ አልጋዎች ውስጥ አማራዎችን ልደብቃቹህ በሚል በማስገባት በረቀቀ ሴራ ለገዳዮች አሳልፋ የሰጠች የዘመኑ የሰይጣኗ ሴት ፎቶ ከቦታው በውስጥ ደርሶናል።
ይችን አርዮስ የአማራ ህዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲደረግ ያስታባበረች የትግራይ ተወላጅ የህውኃት ሰው በጥብቅ ታድና መያዝ እና ለህግ መቅራብ አላባት።