ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!
ኢትዮ360 የፓርቲ ወይም የግል ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም
አንድ ሰው ደሞ ያገር አርበኛ ካልሆነ ለራሱ ፓርቲ ብቻ የሚታገል ዞሮ ዞሮ ከራሱ የስልጣን ፍላጎት ያለፈ የጀርባ አጥንት አይኖረውም !! ኢትዮ360 ከዎያኔ ገንዘብ ላያገኙ ይችላሉ ። ግን የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርበኛ አይደሉም። የፖለቲካው ቅደም ተከተል እንዲህ ነው ። ከሁሉ አስቀድሞ የኢትዮጵያ አርበኛ መሆን፤ ቀጥሎ ኢትዮጵያ እንዴት ትመራ ብሎ በሃሳብ መለያየት ! በቃል ፖለቲካ ነው ። የትህነግ ያገር ስልጣን ለመያዝ መሞከርና ያቢይ ስልጣን መያዝ እኩል አይቶ አሁን ባለው ትግል ላይ መሽኮርመም የእብደት መጀመሪያ ቀሚስ ከፍ ከፍ ይባላል ።
ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!
ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!
Last edited by Horus on 08 Dec 2020, 03:02, edited 1 time in total.
Re: ኢትዮ360 የፓርቲ ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም
ልድገመው
የፖለትከኛ ሁሉ ፍላጎት፤ ስልጣን፣ ገንዘብ፣ ዝና ፣ ክብር ናቸው
በአላዋቂዎች እጅ፣ ሃይል ወደ እብሪት፣ ሃብት ወደ ብልግና፣ ዝና ወደ ጉራ፣ ክብር ወደ ግብዝነት ይለወጣሉ
ይህ ለሁሉም አይነት ፖለቲከኞች የሚሰራ ሳይንስ ነው ። እንደ ፎርሙላ ተጠቀሙበት !!
የፖለትከኛ ሁሉ ፍላጎት፤ ስልጣን፣ ገንዘብ፣ ዝና ፣ ክብር ናቸው
በአላዋቂዎች እጅ፣ ሃይል ወደ እብሪት፣ ሃብት ወደ ብልግና፣ ዝና ወደ ጉራ፣ ክብር ወደ ግብዝነት ይለወጣሉ
ይህ ለሁሉም አይነት ፖለቲከኞች የሚሰራ ሳይንስ ነው ። እንደ ፎርሙላ ተጠቀሙበት !!
Re: ኢትዮ360 የፓርቲ ወይም የግል ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም
Agreed
The worst kind of trade of imaginable.