Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ትህነግ፤ ከትግሬ አሸባሪነት ወደ ትግሬ አይጠ ሞገጥነት ተሸጋገረ !!!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 16:35

ከወደቁ መጨማለቅ ይባል የለ?!! ያ ሁሉ እብሪተኛ እንደ ቆላ አይጥ መሬት ፈልፍሎ ጉድጓድ ተሸሸገ :lol: :lol: :lol: አጃኢብ ዘ ተአምር :lol: :lol: :lol:


Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ትህነግ፤ ከትግሬ አሸባሪነት ወደ ትግሬ አይጠ ሞገጥነት ተሸጋገረ !!!

Post by Guest1 » 07 Dec 2020, 17:24

ያሁሉ ምሽግ ለምን አስፈለገ? ምሽግ ብቻውን መች ያድናል?
ክልሉ የጦርነት ቀጠና ይሆናል የሚል ጥርጣሬ ውስጥ የገቡትስ ለምንድነው?
በ3ኛ ክፍለጦር ላይ እርምጃ ከወሰዱ ብኋላ ምን ሊያተርፉ?
በወልዲያ ብለው ወደ አዲስ አበባ የሚለው ቀልድ ነው!
የተማመኑት ነገር ባይኖር፤ ከውስጥ ወይም ከውጭ ሃይሎች ጋር ተባብረው ያስነሱት ጦርነት ካልሆነ በሰተቀር ትርጉም የለውም! ጉድጓድ ውስጥ የቀሩት ማን ከድቷቸው?
እብሪትና እብደት እንዳይባል ሁሉም እንዴት እብሪተኛና እብድ ይሆናል?
የጦርነቱ መነሻና አላማ እስካሁን አልታወቀም።
አይጥ ፈሪ ... አይገልጸውም!

Horus
Senior Member+
Posts: 42366
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ትህነግ፤ ከትግሬ አሸባሪነት ወደ ትግሬ አይጠ ሞገጥነት ተሸጋገረ !!!

Post by Horus » 07 Dec 2020, 21:21

Character is fate. It has always been the character of TPLF to fight without purpose. Their 17 years war against the Ethiopian nation had no final purpose. This war against the Ethiopian nation has no purpose. It is always the case that those who live and act without a clearly thought out purpose squander their lives in vain. Here is a perfect case of a defective mind followed by stupidity and folly and concluded with Greek Tragedy!!!



Post Reply