Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "

Post by Abe Abraham » 01 Dec 2020, 21:33




ደብረ-ጽዩን ፥ እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ

ጀነራል ባጫ ደበሌ ፥ ኣትፍራ በሃገረ-ሰላም ነህ ያለህ

ደብረ-ጽዩን ፥ ሞኝ መስሎህ እንዳልሆን ያለሁበት ቦታ በመሬት ያለው ሃገረ-ሰላም መሆኑን ኣውቃለሁ ።

ጀነራል ባጫ ደበሌ ፥ ወዲ ሃገረ-ሰላም እንደምትሄድ እዝጊኣብሄር እንጂ እኔ ኣልወስነውም ። እኔ ስራየ በመፌት
ያለ ጉዳይ ብቻ ነው ።

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "

Post by Abe Abraham » 03 Dec 2020, 23:15

እንደ ደብረጽዮን የመሰለ የስግብግቦች መሪ ሃገረ-ሰላም ( መንግስተ-ሰማያት ) ሊገባ ኣይችልም ።

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "

Post by Abe Abraham » 04 Dec 2020, 00:20


ወደ ሃገረ-ሰላምና ሃገረ-ሰይጣን ለመሄድ መጀመርያ መሞት ኣለብህ ። ወደ ሃገረ-ሰላም ኣትልኩኝ ሲል ደብረጽዮን ኣትግደሉኛ ማለቱ ነው ። ሰውየው ሞት ይፈራል ።

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "

Post by Abe Abraham » 07 Dec 2020, 00:50


ደብርየ ደብሪቱ እንደምን ኣላችሁ ፥ መታየዜን ፌክ-ንውስ ሆኖ ብሎ ከበሮ የሚደልቅና ዋሽንት የሚነፋ የኔ ሞት ይመኛል ማለት ነው ።
ኣታዮ ኣእዱግ ደቂ ወያነ ለዓይማ ኻብ ልመውት ብይዙኝ ኻም ልሕሸኒ ለይትፈልጡይ ።

Post Reply