Please wait, video is loading...
==================================================================================================================
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
Ethiopian Broadcasting Corporation
8 mins ·
የአገር መከላከያ ሠራዊት ሀውዜን፣ አል ነጃሺ፣ አዲ ቀይህ፣ ማይመሳኖንና ውቅሮን ከጁንታው ታጣቂ ኃይል ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ
************
የአገር መከላከያ ሠራዊት ሠራዊቱ መቀሌን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ።
ሠራዊቱ ሀውዜን፣ አል ነጃሺ፣ አዲ ቀይህ፣ ማይመሳኖንና ውቅሮን ከጁንታው ታጣቂ ኃይል ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።
የትግራይ ሕዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንሥቶ ለመከላከያ ሠራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል።
የሕወሓት ጁንታ በሰላም እጁን እንዲሰጥ መንግሥት የሰጠውን የ72 ሰዓታት ጊዜ ሊጠቀም ባለመቻሉ ከትናንት ጀምሮ የሕግ ማስከበር ስራው ቀጥሏል።
በመከላከያ ሠራዊት ኅብረት ሥልጠና ዋና መምሪያ ሓላፊ ሌተናል ጄኔራል ሐሰን ኢብራሂም በሰጡት መግለጫ፣ የሕግ ማስከበር ሂደት በውጤታማነት ቀጥሎ ተጨማሪ የትግራይ ክልል ከተሞችን ከጁንታው ታጣቂ ነፃ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።
በዚህም በአድዋ ግንባር የተንቀሳቀሰው ሠራዊት ሃውዜን፣ አብርሃ ወአጽብሃንና ውቅሮን የተቆጣጠረ ሲሆን፣ አጉላን ደግሞ በግማሽ ቀን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም በመቀሌ አቅራቢያ ወደሚገኘው መሰቦ ተራራ እየገሰገሰ ሲሆን፣ ይህም መቀሌን በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመቆጣጠር እንደሚያስችል ጠቁመዋል።
በሁለተኛው ግንባርም በአዲግራት በኩል ሳንቀጣ እና አልነጃሺን በመቆጣጠር ውቅሮ ገብቷል።
በሦስተኛው የራያ ግንባር ደግሞ አዲቀይህን የተቆጣጠረ ሲሆን፣ ሄዋናን በመቆጣጠር ሁሉንም ምሽጎች ሰባብሮ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።
በመቀሌ ያለውን የወንጀለኛ ቡድን የመቆጣጠር ተግባር በማጠቃላይ ምዕራፍነት የተያዘ ሲሆን፣ ሠራዊቱ ግዳጁን በምን አኳኋን መፈጸም እንዳለበት በቂ ዝግጅት አድርጎ የወንጀለኛውን ቡድን በቁጥጥር ስር ለማዋል መዘጋጀቱን አመልክተዋል።
የትግራይ ሕዝብ ሠራዊቱ የጁንታውን አባላት ለመያዝ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ወገንተኝነት ከማሳየቱም በላይ፣ በሠራዊቱም ላይ ጥይት አለመተኮሱ የትግራይ ሕዝብ እና ጁንታው የተለያዩ መሆናቸውን አረጋግጧል።
የጁንታው ቡድንም በፕሮፓጋንዳ ጭምር እያፈገፈገ መሄዱ ሽንፈቱን እያረጋገጠ መሆኑን አመልክተዋል።
በማጠቃለያው ምእራፍ መቀሌን ለመቆጣጠር የሚያስሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ።
በራያ በኩልም አድ ቀይህ፣ አዲመሳኖን እና ሄዋናን ከታጣቂ ኃይሉ መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በጉላን በኩል መንገድ ለመዝጋት ቢሞክርም፣ እንዳልተሳካለት እና ወደኋላ ማፈገፈጉን ተናግረዋል።
አሁን ላይ መቀሌ ብቻ መቅረቱን የገለጹት ሌተናል ጀነራል ሐሰን በጥቂት ቀናት ወስጥ ተጠናቆ ጁንታው ለሕግ እንደሚቀርብ አረጋግጠዋል።
የጁንታው ኃይል በራያ በኩል ያለ የሌለ ኃይሉን በመጠቀም የሠራዊቱን ጥቃት ለመቋቋም ቢሞክርም በመመታቱ ለመልቀቅ ተገዷል ነው ያሉት።
የሕወሓት ጁንታ ሽንፈቱን እያረጋገጠ በመምጣቱ በሐሰት ወሬ ላይ ተጠምዶ ሕዝብን በማደናገር ላይ ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/EBCworld
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/EBCNEWSNOW
በፎቶ የሚቀርቡ መረጀዎችን ለማግኘት ኢንስታግራም ገጻችንን ይጎብኙ
https://www.instagram.com/ebcnews1
The national defense force has been controlled by Hawzen, Al Nejash, Adi Redih, Mimesano and Oqro from the Juntu army. ************ The national defense force has announced that the strategic places that can control the members of Mekelle and the criminal Junta team. The army has fully controlled Hawzen, Al Nejashi, Adi Red, Mimesano and Wukro from June. The people of Tigray have taken up from the first day and showed their support to the defense force. TPLF's Junta has continued to use the 72 hours of the government to give its hands peacefully. The head of Tigray region has been released by the press release by the Defense Force Cooperation, by the press release of General Hasen Ibrahim, the law enforcement process has been successfully continued to make more Tigray region cities free from the Juntu. The army that was moving in the front of Adwa has also controlled Hawzen, Abraha Wetsbhan and Wokro, has reported that Agula has controlled half day. At this moment, it is climbing to Mesebo Mountain near Mekelle, and this indicates that it can control Mekelle in a few days. The second front and the second front has been penalized by Adigrat and Alnejash. In the third Raya front has controlled your new one, Hewan is breaking all the walls and moving forward. The crime team in Mekelle has been held in general, and the army has prepared to arrest the criminal team. The people of Tigray have confirmed that the people of Juntaw are not shooting against the army, the people of Tigray and Juntu are different. The Juntu team has reported that they are also going to propaganda as well as they are failing. Strategic places that are planning to control Mekelle in the end of the chapter. In Raya, Adimesanon and Hewan have said that it is controlled by the army. Even though he tried to close the road through Gulan, he said he didn't succeed and backwards. At this time, General Hassen, who said that he is left in Mekelle has confirmed that the June will be brought to justice. Even though the Juntu forces are trying to stand against the army by using the power of Raya, they said they are supposed to be released by the attack. ENA reported that TPLF's genocide is coming to confirm its defeat. Subscribe our youtube channel to get our video information
https://www.youtube.com/c/EBCworld Join our telegram channel for quick information.
https://t.me/EBCNEWSNOW Visit our instagram page to find information presented by photos.
https://www.instagram.com/ebcnews1
Translated
Image may contain: one or more people and text