አኔ አኮ በጣም የሚገርመኝ አና የሚያሳዝነኝ በትግሬ ማህበረሰብ ውስጥ ኣንድ ሃይ የሚል ሽማግሌ፤ኣሮጊት፤ ቄስ ወይም ሌላ የሃይማኖት ኣባት ወይም ህሊና ያለው አና የተማረሰው አንዴት ኣይኖርም።
ለምሳሌ በደቡብ የጋሞ ኣባቶች በኣዋሳ ውስጥ የጁንታው ቅጥረኞች ሰው ሲገድሉ አና ሲሰቅሉ ያከተማው ወጣትች በእልህ አና በቁጭት ተነሳስተው ቄሮ ስለነብረ ውንጀሉን የፈጸመው በዛሚክኛት ሁለቱን ጎሳዎች ለማጋጨት ጁንታው ያቀደው ትንኮልን የጋሞ ኣባቶች ተረድተው ቄጤማ ይዘው መሬት ተንበርክከው በመለምን የእርስ በርስ ግጭቱን አንዲቅር ኣድረገዋል።
ይህን ሲያደርጉ ግን የሞቱት ወገኖቻቸው ሃዘን አነሱንም ኣሳዝኖዋቸዋል ግን ሌላ ደም መፋሰ ስ ለማስቀረት ለሰላም በለው የከፈሉት ምስዋትነት ነው። ታድያ ትግራይ ውስጥ ግን ኣንድም ስማግሌ ውይም ኣሮጊት ውይም ቄስ ወይም ፍሪሃ አግዚያብሄር ያለው የለም ምህረት ኣያውቁም። በተልይ ይህ የሚመለክተው አንደነ ኣባ ጳውሎስ ያሉ በሃይማኖት ሰበብ ኣመንዝራ፤ሴሰኛ አንድ የመጠጥ ሱሰኛ የሆኑ ከትግራይ መጥተው ፤ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ውስጥ የተሰገሰጉ ጁንታውን በርታ አያሉ ቡራኬ የሚሰጡ ለነብሳቸው ያደሩ አንዲሁም በቤተክርስቲያኑ መመናን ውስጥ በዘር አየተመራረጡ የትግሬ ቤተክርድቲያን ያስመሰሉት ኣባት ነን የሚሉትን ጳጳሶች ነው።
የትግራይ ሃገረ ስብከት የት ነበር ተበዳዮች ቤተክርስቲያን ሲጠለሉ ኣሳልፈው ለጁንታው የሚስጡ በውጭ ኣገር ባሉ ቤተክረስቲያን ብቻ ማገልገል የሚፈልጉ በኣጠቃላይ ሀዝብ ከትግራይ በመጡ ልጆቻቸው ሲታረድ ኣንድ ቅን አንኳን ወጥተው ተዉ ውጉዝ ከማአርዮስ ያላሉ የልቁንም ለራሳቸው ሃውልት አና ለዩ ልዩ ጥቅማጥቅን የሚያሳደዱ ናቸው። የትግሬ ህዝብ አንዲአዚህ ከእግዚያብሄር የራቅ ጉድ ለመስራት የደረሰው አነዚህ ቄሶች ስራቸውን በብቃት ስላተወጡም ጭምር ነው።
አነ ኣቡነ ጴጥሮስ አኮ አንደነዚህ ጳጳሳት ተንደላቅቀው መንር የችሉ ነበር ግን ሌግዚያብሄር ያደሩ ያውም በጣም በለጋ አድሜያቸው ከጨካኝ ጋራ ኣልወግንም ብለው ለንጹሃን በለው ነው የተሰገደሉት። ታድያ አነዚህ ይትግሬ ሽጉጥ ታጣቂ ቄሶች ዋልደባ ገዳም ሲረክስ መነኮሳት ሲገደሉና ሲገረፉ
ለስኩዋር ፋብሪካ መሰሪያ ተብሎ ለመንኩሴዎቹ አንኩዋን ኣልቆሙም በተጻራሪ አንጂ።
ይህ ልስራቸው ብቁ ኣለምሆናቸው አንዲሁም ጁንታውን በዝምታቸው በመደገፍ የሞራል ድጋፍ ስለሰጡ ከሲኖዶስ ውስጥ ወጥተው ወደ ትግራይ በምሄድ የሃይማኖት ግዲታቸውን አዛው አንዲወጡ ማደረግ። በወንጀል የተሳተፉትን ለፍርድ ማቅረብ ያላግባብ የዘረፉትን ሃብት መወረስ ንው> ኬንግዲህ ይቅር ባዩን ይኢትዮጵያ ህዘብ ለማስተማር የሞራል ወይም ይመንፈስ ብቃት የላቸውም።
-
( ͡° ͜ʖ ͡°)
- Member
- Posts: 2312
- Joined: 11 Jan 2020, 21:22
Re: አኔ አኮ በጣም የሚገርመኝ አና የሚያሳዝነኝ በትግሬ ማህበረሰብ ውስጥ ኣንድ ሃይ የሚል ሽማግሌ፤ኣሮጊት፤ ቄስ ወይም ሌላ የሃይማኖት ኣባት ወይም ህሊና ያለው አና የተማረሰው አንዴት ኣይ
ወደ ትግራይ ተመለስ። እሷ ክርክር የሚበዛባት አገር ናትና ትምህርት አልተማረችም። የጽድቅ ስራንም አልሰራችም። ምክርን አልተመከረችም። መገሠጽን አልተገሠጸችም። ያለምክር ነበረችና ስደትና ችግር አንበጣ ካቦ ትልና አይጥ ይበዛባታልና፡ መብረቅ አውሎ ነፋስና ጭጋግ የፀሃይ ሐሩር ብርድ ጤዛ ይበዛባታል፡ ፍቅርና ሰላም የላትም።

Re: አኔ አኮ በጣም የሚገርመኝ አና የሚያሳዝነኝ በትግሬ ማህበረሰብ ውስጥ ኣንድ ሃይ የሚል ሽማግሌ፤ኣሮጊት፤ ቄስ ወይም ሌላ የሃይማኖት ኣባት ወይም ህሊና ያለው አና የተማረሰው አንዴት ኣይ
እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ወያኔውች በኤርትራውያን እጅግ የተጠሉ ናቸው። ነገር ግን ዋያኔ የኤርትርያውያን ወዳጅ መስሎ ለመቅረብ የማይቆፍሩት ድንጋይ የለም። በአፋቸው ወዳጅ እየመሰሉ በድርጊት ግን ሌላ ጠላት እንኳን የማያደርገውን ግፍ ይሰራሉ። ይህም ለማንም ኤርትራዊ ግልጽ ነው። በውያኔ ቤት ከነሱ በላይ አራዳ የለም። ይህ ደግሞ የድንቁርናቸው ጥግ ነው። የወያኔ ትልቁ ችግር "አይናችሁን ጨፍኑ እኛም እናታላችሁ" የሚሉት ችክ ያለ ድርቅናን የህይወታቸው መመሪያ ማድረጋቸው ነው። ይህ ድርቅና በኢትዮጲያውያን ብቻ ሳይሆን በመላው የአፍሪካ ቀንድ ህዝቦች የተጠሉ አድርጓቸዋል። ታሪካቸው በሙሉ በሸፍጥ ታሪክ የተሞላ ነው።
እንዴት አንድ ክልል ህዝብ በሙሉ በበታችነት ስሜት በሽታ ሊጠቃ እንደቻለ የሚገርም ነው።
እንዴት አንድ ክልል ህዝብ በሙሉ በበታችነት ስሜት በሽታ ሊጠቃ እንደቻለ የሚገርም ነው።