Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42348
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የትግሬ ሽብርና የታቀደው ወደ ሱዳን ፍልሰት በተመድ ሴኩሪቲ ካውንስል እንዳይነሳ መደረጉ የኢትዮጵያ ድል ነው !! የግብጹ 5ኛ ረድፍ የትግሬ ጁንታ በልኩ ይቆረጣል !!

Post by Horus » 25 Nov 2020, 03:18

የዎይኔ ወንጀለኞች ብቸኛ ካገር ማምለጫና ባለም መዘዋወሪያ ዘዴ ስደትና ረሃብ ነው ። በረሃብ ሰበብ እርዳታ መሰብሰብ ፣ በስደት መልክ ባለም ላይ ተሰደው መደበቅ ነው ፕላናቸው ።

ቴድሮስ ይህን ተመድ ላይ ሞክሮ ወደቀ ። እሱ ራሱ ለፍርድ እንዲቀርብ ይሆናል ።

ወደ ሱዳን ሸሸን የሚሉት ግማሹ የልዩ ሃይል ዎያኔ ካድረ ነው ። እየተለቀመ ወደ እስር መመለስ አለበት !!



Last edited by Horus on 25 Nov 2020, 04:22, edited 3 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42348
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የትግሬ ሽብርና የታቀደው ወደ ሱዳን ፍልሰት በተመድ ሴኩሪቲ ካውንስል እንዳይነሳ መደረጉ የኢትዮጵያ ድል ነው !!

Post by Horus » 25 Nov 2020, 03:53

የወያኔ ድራማ የተበላ እቁብ ነው ። ትህነግ ከመደምሰስ ሌላ አማራጭ የለውም ። ሌቦች ደግፈው መሰደድ የሚፈልጉ ትግሬዎች መንገዱን ጨርቅ ያርግላቸው !!!





Post Reply