Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ይህ ለአቤቢ እና ለህውሃት ደጋፊ ካድሬዎች " እውነት ለዘላለም እንደኮሶ ለሚመራችሁ በሙሉ"

Post by Jirta » 24 Nov 2020, 11:25

ሰበር የምስራች ዜና!
ማይጠምሪ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለች!
💪💪💪
በአዳርቃይ በኩል ወደ ማይጠምሪ እየተዋጋ የሰነበተው የአማራ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ በአንድ በኩል ሲገፋ በጀርባ በእንዳባጉና የመጣው መከላከያ ደግሞ ተከዜን ተሻግሮ ማይጠምሪ የነበረውን የትህነግ ታጣቂ ብትንትኑን አውጥተውታል። አሮጌ ከተማ ተብሎ የሚታወቀው የማይጠምሪ ከተማ ክፍል ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ሲውል አዲሱ ከተማ የሚባለው ውስጥ መሽጎ የነበረው የትህነግ ታጣቂ ንብረት እያቃጠለ እግሬ አውጭኝ ብሎ እየፈረጠጠና እጅ እየሰጠ ይገኛል።
ድል ለመከላከያ ሰራዊታችን!
ድል ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሽያ!
ድል ለፋኖ!
ሙሉነህ ዮሐንስ

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ይህ ለአቤቢ እና ለህውሃት ደጋፊ ካድሬዎች " እውነት ለዘላለም እንደኮሶ ለሚመራችሁ በሙሉ"

Post by AbebeB » 24 Nov 2020, 14:45

Jirta wrote:
24 Nov 2020, 11:25
ሰበር የምስራች ዜና!
ማይጠምሪ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለች!
💪💪💪
በአዳርቃይ በኩል ወደ ማይጠምሪ እየተዋጋ የሰነበተው የአማራ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ በአንድ በኩል ሲገፋ በጀርባ በእንዳባጉና የመጣው መከላከያ ደግሞ ተከዜን ተሻግሮ ማይጠምሪ የነበረውን የትህነግ ታጣቂ ብትንትኑን አውጥተውታል። አሮጌ ከተማ ተብሎ የሚታወቀው የማይጠምሪ ከተማ ክፍል ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ሲውል አዲሱ ከተማ የሚባለው ውስጥ መሽጎ የነበረው የትህነግ ታጣቂ ንብረት እያቃጠለ እግሬ አውጭኝ ብሎ እየፈረጠጠና እጅ እየሰጠ ይገኛል።
ድል ለመከላከያ ሰራዊታችን!
ድል ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሽያ!
ድል ለፋኖ!
ሙሉነህ ዮሐንስ
is ማይጠምሪ that big city or just a village of few cottages?. So, what is the significance for business as usual? kkk

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ይህ ለአቤቢ እና ለህውሃት ደጋፊ ካድሬዎች " እውነት ለዘላለም እንደኮሶ ለሚመራችሁ በሙሉ"

Post by Za-Ilmaknun » 24 Nov 2020, 14:54

AbebeB wrote:
24 Nov 2020, 14:45
Jirta wrote:
24 Nov 2020, 11:25
ሰበር የምስራች ዜና!
ማይጠምሪ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለች!
💪💪💪
በአዳርቃይ በኩል ወደ ማይጠምሪ እየተዋጋ የሰነበተው የአማራ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ በአንድ በኩል ሲገፋ በጀርባ በእንዳባጉና የመጣው መከላከያ ደግሞ ተከዜን ተሻግሮ ማይጠምሪ የነበረውን የትህነግ ታጣቂ ብትንትኑን አውጥተውታል። አሮጌ ከተማ ተብሎ የሚታወቀው የማይጠምሪ ከተማ ክፍል ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ሲውል አዲሱ ከተማ የሚባለው ውስጥ መሽጎ የነበረው የትህነግ ታጣቂ ንብረት እያቃጠለ እግሬ አውጭኝ ብሎ እየፈረጠጠና እጅ እየሰጠ ይገኛል።
ድል ለመከላከያ ሰራዊታችን!
ድል ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሽያ!
ድል ለፋኖ!
ሙሉነህ ዮሐንስ
is ማይጠምሪ that big city or just a village of few cottages?. So, what is the significance for business as usual? kkk
You don't even know why you are standing with TPLF? :mrgreen: of course, other than the paycheck that never seem to be coming anymore. :mrgreen: Ye Dush neger!! kkkkkkkkkkkkkk

Post Reply