Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 17 Nov 2020, 14:02
ጀግናው የመከላክያ ሰራዊታችን ማምሻውን የጁንታውን ልዩ ሀይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ጭላ የምትባል ከተማን ይዟል:: ጭላ ማለት ለአክሱም 20 ኪ.ሜ እርቀት ላይ ያለች ትንሽ ከተማ ስትሆን ወደ ኤርትራ ቦርደር ነች በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ግዜ በከተማዋ ተሰርቶ የነበረውን አይደፈሬ ምሽግ ሰራዊታችን እንክትክቱን በማውጣት ከጁንታው ልዩ ሀይል ተረክቧል::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን!
-
Temt
- Member+
- Posts: 5480
- Joined: 04 Jun 2013, 22:23
Post
by Temt » 17 Nov 2020, 14:04
Ejersa wrote: ↑17 Nov 2020, 14:02
ጀግናው የመከላክያ ሰራዊታችን ማምሻውን የጁንታውን ልዩ ሀይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ጭላ የምትባል ከተማን ይዟል:: ጭላ ማለት ለአክሱም 20 ኪ.ሜ እርቀት ላይ ያለች ትንሽ ከተማ ስትሆን ወደ ኤርትራ ቦርደር ነች በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ግዜ በከተማዋ ተሰርቶ የነበረውን አይደፈሬ ምሽግ ሰራዊታችን እንክትክቱን በማውጣት ከጁንታው ልዩ ሀይል ተረክቧል::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ እናሸንፋለን!