-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
መንግስት በ34 የህወሓት“የፋይናንስ ተቋማት” ላይ እግድ መጣሉን አስታወቀ!
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በ34 “የህወሓት የፋይናንስ ተቋማት” ላይ የእግድ እርምጃ እንዲቀወሰድ ማድረጉን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡ እግድ ከተጣለባቸው ተቋማት መካከል ሰላም የህዝብ ማመላለሻ፤ሱር ኮንስትራክሽን፣ጉና ንግድ ስራዎች፣ ትራንስ ኢትዮጵያና በኢፈርት ናቸው፡፡ ሱር ኮንስትራሽን፣ ጉና ንግድ ስራዎች፣ ትራንስ ኢትዮጵያ፣ መስፍን ኢንጅነሪንግ፣ ሜጋ ማተሚያ፣ ኢፈርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ ኢፈርት ኤሌክትሪካል ቢዝነስ እና ሰላም የሕዝብ ማመላለሻ ማሕበር የባንክ አካውንታቸው ከታገዱት መካከል ናቸው።
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42