Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ጀኔራል ብርሁኑ ጁንታ (General Junta, for short) ያሉትን አጣመው የሚያቀርቡ የሠፋሪ ሚዲያዎችና ፓርላማው አንቀፅ 39 ፍንጭ ስመመፈለጋቸው ፍንጭ ሰጡ?

Post by AbebeB » 12 Nov 2020, 14:53

በአማራ ሰፋሪዎች የተጨናነቀው ኮ/ል አብይ መራሽ መንግስት አንቀጽ 39 (የብሔሮች መገንጠል መብት) ጥቅም ላይ እንዲውል የሚፈልጉ ስለመሆኑ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡

ያኔ (ዜናዊ ወያኔን አጋልጦ ከማምለጡ በፊት) 50 ቁጥርን በወንበሩ ሥር ጽፎ ለአደባባይ ንግግር በቀረበበት ጊዜ ለመግለጥ የፈለገውን ዓይነት ማለት ነው፡፡
ታዲያ ፋራ ኮፒ ሲያድግ ብዙም አያምርበትም እንጂ የአማራ ፓርላማም ይህንን ዘዴ በመጠቀም ስለ አንቀጽ 39 አንፀባርቆአል፡፡ ይኸውም የፊዴራል ፓርላማ አባል የነበሩት ወያኔዎች 38 እንደነበሩ ሲታወቅ የአማራ ፌደራል ፓርላማ ግን ያለመከሰስ መብት ያነሳው ከ39 አባላቱ መሆኑን በማስታወቅ ነው፡፡ ሳቁባቸው!