Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47658
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: BRAVO! በዳንሻ እና ሁመራ አዕላፍ የአማራ ሚሊሻ፣የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል።ከ6000 በላይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።33ኛእና24ኛ ክፍለ ጦርም ተደምስሰዋ

Post by Halafi Mengedi » 11 Nov 2020, 20:01

The four core mechanized arm forces have not participated in any war yet since started only by Tigray special forces for the defense of Tigray but Tigray was waiting for mechanized 24 the fascist Abiy for their annihilation and start offensive by the mother of all weapons the mechanized forces equipped. Most likely they will be deployed for Eritrea offense to go to Issayas Akale Sunkulan conscripted old age soldiers.



Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: BRAVO! በዳንሻ እና ሁመራ አዕላፍ የአማራ ሚሊሻ፣የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል።ከ6000 በላይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።33ኛእና24ኛ ክፍለ ጦርም ተደምስሰዋ

Post by Sam Ebalalehu » 11 Nov 2020, 20:59

I think the TPLF cadres from north to south are getttthe message : TPLF is dying, nobody could do anything about it. The cadres, if you notice, are singing “ mehaduanew cheleaw mendenew.”

Selam/
Senior Member
Posts: 17530
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Kichamam Woyane

Post by Selam/ » 11 Nov 2020, 21:23

Kichamam Woyane - You forgot to report about your wet pant. KIFU!



yaballo wrote:
11 Nov 2020, 18:10
BRAVO TIGRAY! ትላንትና እና ዛሬ በዳንሻ እና ሁመራ ስፍር ቁጥር የሌለው የአማራ ሚሊሻ፣ የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል። ከ6000 በላይ የአብይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።33ኛእና24ኛ ክፍለ ጦርም ተደምስሰዋል

#Breaking news:

ትላንትና እና ዛሬ በምእራብ ትግራይ በኩል ከባድ ጦርነቶች ተደርገዋል። እንደ ሰማውት ከሆነ #በዳንሻ እና #ሁመራ ስፍር ቁጥር የሌለው የአማራ ሚሊሻ፣ የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል። ከ6000 በላይ የአብይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።
33ኛ ክፍለ ጦር ሙሉ በሙሉ ተደምስሶ እነሱን ለማገዝ የመጣው 24ኛ ክፍለ ጦርም ገሚሱ ተደምስሶ የቀረው ወደሱዳን እንደሸሸ ነው የደረሰኝ መረጃ የሚያመለክተው።

ትግራይ ይሄንን ከባድ ውጊያ በልዩ ሀይሏ ብቻ ነው ስትዋጋ የነበረው። ከትግራይ በኩልም ቀላል የማይባል ሞት እና ቁስለኛ ተመዝግቧል። #ዳንሻንም እና #ሁመራንምንም ጨምሮ ሁሉም የትግራይ መሬቶች በትግራይ ልዩ ሀይል ቁጥጥር ስር ናቸው!

በተጨማሪም 4 የኤርትራ የክፍለ ጦር መሪዎች ጦርነቱን አንፈልግም ብለው ለትግራይ እጅ ሰጥተዋል የሚባል መረጃ አለ። ዝርዝሩን ሲደርሰን እናቀርባለን😊


ALSO:

በገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ልኡካን ቡድን ወደ ሱዳን የአብይን ደብዳቤ ይዘው ሄደው ነበር። ከሱዳን ጥሩ ፊት አላጋጠማቸውም። አብይ የቀጠናውን ሰላም መበጥበጡን ማቆም አለበት ብለው ሱዳኖች እነ ገዱን መልሰዋቸዋል።

በዚህም ምክንያት ትክክለኛው የአብይ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ልኡካኖቹን ወደ ሱዳን ልኳል። ይሄ ሁሉ ግርግር የትግራይን ህዝብ ችግር ቢፈጠር ወደ ሱዳን እንዳይሸሽ ሱዳን የትግራይ ድንበራን እንድትዘጋ ለማግባባት ነው።

በሌላ ጭምጭምታ ወሬ ደሞ ሱዳን ጦሯን ወደ መተማ ድንበር አስጠግታለች ይባላል። መተማ ድንበር ላይ ሱዳን የእኔ ነው የምትለው የጎንደር ገበሬ እያረሰው ያለ መሬት መኖሩ ይታወቃል😊




AND,

አንድ ዛሬ #በዳንሻ ከተማ ላይ የተባለ ዜማ ልንገራችሁ
"ኣይ ገባር ትግራይ ኣብ ርዕሲ
አምበጣሲ ምሩክ ተወሲኹኻ"
👉 "አይ የትግራይ ገበሬ በአንበጣ ላይ ምርኮኞች ተጨመሩብህ"
እነሱን የምንቀልብበት ምግብ አጠረን"😋😋😋


FINALLY, GEN BACHA DEBELE TODAY ...







PATRIOTIC SONG ..

Please wait, video is loading...


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: BRAVO! በዳንሻ እና ሁመራ አዕላፍ የአማራ ሚሊሻ፣የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል።ከ6000 በላይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።33ኛእና24ኛ ክፍለ ጦርም ተደምስሰዋ

Post by TGAA » 11 Nov 2020, 22:43

We all are impressed by your assertion P--mip.One of the weyane leader was taken to prison --there are 30 or so to follow. After we get all of them to the prison where Merara Gudina once told this rotten pi-mps to "keep the prison livable cause one day--they going end up there, finally we are going to cram them there." We going to see poitec justice soon . continue to regurgitate the old ተረት ተረት as told by weyanes -- go on hallow man .. the [deleted] has already hit the fan for weyanes and their goons. It is really fun to watch.

Selam/
Senior Member
Posts: 17530
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Kichamam Woyane

Post by Selam/ » 14 Nov 2020, 10:53

Kichamam Woyane - It would snow in Mekele if Woyane recovers from this fatal blow. It's the last nail in the coffin. KIFU!
yaballo wrote:
11 Nov 2020, 21:35
woshelamu weito with a cold-shrunk tiny+smelly shelefet;

Remember that the Tegarus have as much chance of marching all the way to Menelik2's palace again as that fuga's in-cohesive, unmotivated, demoralised, not-well trained & ethnically-devided army beating the Tegarus.

Also, don't be surprised if this time round, Tegarus first marched to the nearby & Italian-built Asmara Palace where your current lover-boy "Issu" resides & then start their march south towards Shegger over the Abay bridge as they did in 1991. So, keep your empty bravado & unfounded glee under check. OK? Good mono boy!


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: BRAVO! በዳንሻ እና ሁመራ አዕላፍ የአማራ ሚሊሻ፣የመከላከያ እና የኤርትራ ወታደሮች ሞተዋል።ከ6000 በላይ ወታደር ወደ ሱዳን ድንበር ሸሽተዋል።33ኛእና24ኛ ክፍለ ጦርም ተደምስሰዋ

Post by TGAA » 14 Nov 2020, 18:56

Yabello the p..mp how 🤔 you going to deliver Weyannes to Minilick palace? With your fartrocket ...I tell you Dearborn is counting on that don't disappoint him....So far you are delivering the best comedy material 👏 any comedian dream 😄 of having. 👌 keep us entertained. We are enjoying the show.... the only country debreporno left out calling the countries that are whopping Weyannes is the Israelis! Do you have any news on that front...

Post Reply