Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360: ብለን ነበር እያሉ የሚያደነቁሩን እኮ ሲመላለስ የነበረውን ወሬ ቀድመው በሚዲያ በመናገር እንጂ ሳይንሳዊ ሞዴል አዘጋጅተው አይደለም፡፡ የሚደጋገም ወሬ ደግሞ ያው ወሬ ነው፡፡

Post by AbebeB » 08 Nov 2020, 14:25

Ethio 360:- ብለን ነበር እያሉ የሚያደነቁሩን እኮ ሲመላለስ የነበረውን ወሬ ቀድመው በሚዲያ በመናገር እንጂ ሳይንሳዊ ሞዴል አዘጋጅተው አይደለም፡፡ የሚደጋገም ወሬ ደግሞ ያው ወሬ ነው፡፡

ግብጽ የኢትዮጵያ ጠላት ነችና ጦርነት ልትከፍትብን ትችላለች ብሎ መናገር የዘመናት ወሬ ሲሆን ግብፅ በ--- ጊዜ በ--- ምክንያት ጦርነት ትከፍትብናለች ማለት ሳይንሳዊ ሞዴልን የሚጠይቅ ነው፡፡ ታዲያ የEthio 360 ወሬኞች ከወደ ወሬው እንጂ ከምሁራዊ ትንታኔው የሉበትም፡፡ ቀድሞ ነገር ምሁራዊ የሚባለው እኮ ምሁር ሲኮን ነው፡፡ እነዚህ በዘልማድ የገቡበት ሙያ እንጂ ከፊሉ ደብተራ ሌላው ከመደምርና መቀነስ ያልበለጠ ስሌት የተማረ ነው እኮ፡፡


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Ethio 360: ብለን ነበር እያሉ የሚያደነቁሩን እኮ ሲመላለስ የነበረውን ወሬ ቀድመው በሚዲያ በመናገር እንጂ ሳይንሳዊ ሞዴል አዘጋጅተው አይደለም፡፡ የሚደጋገም ወሬ ደግሞ ያው ወሬ

Post by AbebeB » 09 Nov 2020, 12:51

abel qael wrote:
08 Nov 2020, 14:38
kkkkkkk I hear you on this. I've never seen "bilen Neber" addicts like those idiots @ Ethio360,
…zizi,
ብለን ነበር የሚለው ቃል ስለ ተደጋገመ (ስለ ተጠራ) አይደለም፡፡ ጥቅም ላይ የመዋለበት አግባብ ነው ወሳኙ፡፡ I already explained at which angle I commented. You can thoroughly read it again. Probably, this is where your ignorance comes to climax.

Post Reply