Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

በዛሬው እለት ሁለት ዲጅታል ወያኔዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታወቀ!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 15:36

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ ፥ በድብቅ << Yeha Press >> በሚል ገፅ የህወሓትን የፕሮፓጋንዳ ክንፍ ሲመሩ የነበሩ ሁለት ጋዜጠኞችና አንድ ሌላ ግብረ-አበራቸው ፥ በዛሬው እለት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ እነዚህ ሓፍቱ ገ/እግዚያብሔርና ፀጋዬ የተባሉት በከፍተኛ ሪፖርተርነት ደረጃ ሲሰሩ የነበሩት ጋዜጠኞች ፤ ከጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር ውጭ በሆነ መልኩ የትህነግን የጥፋት አጀንዳ በበላይነት ሲመሩ እንደነበርም ከምንጮቼ ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል፡፡


pushkin
Member+
Posts: 9683
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: በዛሬው እለት ሁለት ዲጅታል ወያኔዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታወቀ!

Post by pushkin » 07 Nov 2020, 15:45

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
07 Nov 2020, 15:36
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ ፥ በድብቅ << Yeha Press >> በሚል ገፅ የህወሓትን የፕሮፓጋንዳ ክንፍ ሲመሩ የነበሩ ሁለት ጋዜጠኞችና አንድ ሌላ ግብረ-አበራቸው ፥ በዛሬው እለት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ እነዚህ ሓፍቱ ገ/እግዚያብሔርና ፀጋዬ የተባሉት በከፍተኛ ሪፖርተርነት ደረጃ ሲሰሩ የነበሩት ጋዜጠኞች ፤ ከጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር ውጭ በሆነ መልኩ የትህነግን የጥፋት አጀንዳ በበላይነት ሲመሩ እንደነበርም ከምንጮቼ ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል፡፡


Post Reply