Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ባናት ከተሰኘው የትህነግ እርሻ ልማት አልፎ ያለ ዋና የወታደር ማዘዣ ጣቢያ ተደምስሷል!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 10:30

ዛሬው ዕለት የአማራ ልዩ ኃይልና የመከላከያ ሰራዊቱ ባናት ከተሰኘው የትህነግ እርሻ ልማት አልፎ ያለ ዋና የወታደር ማዘዣ ጣቢያ ከትህነግ አሸባሪ ኃይል ነፃ አድርጓል። ባናት የሚገኘው የትህነግ እርሻ ልማት በኢፈርት የተያዘ ሲሆን ከጣና በለስ በተዘረፉ በመቶዎች በሚቆጠሩ ዘመናዊ መሳርያዎች የተመሰረተ ተቋም ነው።