Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Ejersa
Member
Posts:
3978
Joined:
05 Nov 2019, 10:39
ሰበር ዜና፦ በአድዋ አቅራቢያ የሚገኝ የመሣሪያ መጋዘን በሰው አልባ ጀት በደረሰበት ጥቃት ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተረጋገጠ!!!!
Report this post
Quote
Post
by
Ejersa
»
06 Nov 2020, 14:51
ይህ ከአድዋ 15km ርቀት ላይ ዙፋን በምትባል አነስተኛ ከተማ አቅራብያ የምትገኝ ማይቀንጣይ የምትባል ቦታ ነች!! በዚህ ቦታ ካለው የአለማዬሁ ከተማ መንገድ ስራ ኮንስትራክሽን ካምፕ በቅርብ ርቀት ያለው የመሳርያ መጋዝን ነው!! እዚህ መጋዝን ውስጥ ከከፍተኛ አውዳሚ መሳርያ እስከ መካከለኛ የጦር መሳርያ ተቀምጦበት የነበረ ሲሆን የኢፊድሪ አየር ሃይል በወሰደው የሰው_አልባ_ጄት ጥቃት ሙሉ በሙሉ ወድሟል!!
ምንጭ፦ Wonde Mettu (እኚህ የመረጃ የምንጭ ወያኔ ዘርፎ የወሰዳቸውን ሚሳኤሎች አስመልክቶ ጥቆማ ያደረሱን ናቸው
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs