Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 06 Nov 2020, 08:31
የአፋር ልዩ ሃይል ከመከላከያ ጋር በመሆን ዓብኣላ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ላይ በህውሓት ሓይል ላይ እርምጃ እንደወሰደና ቦታውንም እንደተቆጣጠረ መረጃ ደርሶናል። ይህ ቦታ የአፋር ህዝብ ታሪካዊ ይዞታ የነበረ ሲሆን ህወሓት ስልጣን ሲትይዝ ወደ ትግራይ ክልል ኣንድ የተካለለ ቦታ ነው።
የህውሓት ቱባ ባለስልጣናት የአፋርን ህዝብ ይዞታ ከመንጠቅ ባሻገር በኣሁኑ የኣፋር ክልል ውስጥ ያለውን የጨው ምርት ጨምሮ ሌሎች ማዕድናትን ለግል ሓብት ማካበቻነት ሲጠቀሙበት እንደኖሩ ይታወቃል።
ዓሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ - ዓዴፓ Assimba Democratic Party-ADP
