Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17585
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

TPLF requested cease fire lol

Post by Misraq » 04 Nov 2020, 04:42

ሰበር መረጃ!
ህወሃት ገና ጦርነቱ ከመጀመሩ በሰአታት ውስጥ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ጠየቀች! የኤርትራ መንግስትም እንዲያደራድራቸው መጠየቃቸውን Eritrean press ዘግቧል!
በተያያዘ ዜና አምስት 5 ከፍተኛ የትህነግ ነባር አመራሮች በጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን በቁጥጥር ሥር ውለዋል !
ወደኋላ የለም ይቀጥላል!
ድል ለሀገር መከላከያ ሠራዊታችን

Ember tegadalay ,😂😂😂

Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 16024
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

Re: TPLF requested cease fire lol

Post by Deqi-Arawit » 04 Nov 2020, 04:54

Misraq wrote:
04 Nov 2020, 04:42
ሰበር መረጃ!
ህወሃት ገና ጦርነቱ ከመጀመሩ በሰአታት ውስጥ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ጠየቀች! የኤርትራ መንግስትም እንዲያደራድራቸው መጠየቃቸውን Eritrean press ዘግቧል!
በተያያዘ ዜና አምስት 5 ከፍተኛ የትህነግ ነባር አመራሮች በጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን በቁጥጥር ሥር ውለዋል !
ወደኋላ የለም ይቀጥላል!
ድል ለሀገር መከላከያ ሠራዊታችን

Ember tegadalay ,😂😂😂
Too much Teret Teret 😂 doesn't bring good result

Post Reply