Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8646
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የወያኔ ባለስልጣናት ሁሉም ጠፉ!! ይኖሩበት የነበረው ፕላኔት ሆቴልም ሆነ አክሱም ሆቴል ምን የወያኔ ባልስልጣል ሊገኝ አልቻለም!!

Post by Wedi » 03 Nov 2020, 22:02

የወያኔ ባለስልጣናት ሁሉም ጠፉ!! ይኖሩበት የነበረው ፕላኔት ሆቴልም ሆነ አክሱም ሆቴል ምን የወያኔ ባልስልጣል ሊገኝ አልቻለም!! :lol: :lol: :lol:

የትግራይ ባለስልጣናት ይኖሩበታል የተባለው ሆቴል በመከላከያ ቢከበብም ባለስልጣናቱ መሸሸታቸው ታውቋል።

ለመከላከያ ሰራዊቱ ምክር አለኝ። ረስተውት የሄዱ ውስኪ፣ ሲጋራና ጫት ካለ ከእሱ አካባቢ አድፍጣችሁ ጠብቁ! ትንሽ ውርጭ መትቷቸው ሀራራቸው ሲቀሰቀስ ይመለሳሉ።


Please wait, video is loading...

temari
Member
Posts: 3904
Joined: 28 Dec 2014, 21:18

Re: የወያኔ ባለስልጣናት ሁሉም ጠፉ!! ይኖሩበት የነበረው ፕላኔት ሆቴልም ሆነ አክሱም ሆቴል ምን የወያኔ ባልስልጣል ሊገኝ አልቻለም!!

Post by temari » 03 Nov 2020, 22:28

Please wait, video is loading...

Post Reply