Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8646
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

በኦሮምያ ክልል በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄዱ ያሉት የዘር ማጥፋቶች በኦነግ እና በኦህዴድ አመራሮች በጋራ እየተፈጸሙ እንደሆን መራጃ ወጣ!!

Post by Wedi » 03 Nov 2020, 12:16

በኦሮምያ ክልል በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄዱ ያሉት የዘር ማጥፋቶች በኦነግ እና በኦህዴድ አመራሮች በጋራ እየተፈጸሙ እንደሆን መራጃ ወጣ!!
"የኦህዴድ የወረዳ አመራሮች ናቸው እየገደሉ እና እያፈናቀሉን ያሉት፡፡ ወረዳው ነው ያስበላን ! ወረዳው ከቀድሞ ጀምሮ ሰብስቦን አንድ አማርኛ ተናጋሪ እዚህ እንዳይኖር ሲል እኛ አላወቅንም አልጠረጠርንም" - ከሞት የተረፉ እናት የተናገሩት