Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ሀዋሣ የአባታቸው ግዛት ስለሆነ ወደ አማራ ክልል እንዲጠቃለል እንደሚታገሉ የአማራ መሪዎች ገለፁ፡፡ ቅለጥ በለው ቆምጬውን!

Post by AbebeB » 14 Oct 2020, 12:14

የአማራ መሪዎች ሐዋሣና የደቡብ ከተሞች በሙሉ የአባቶቻቸው ግዛት ስለሆነ ለአማራ ይገባሉ እያሉ ነው፡፡ ምክንያቱም ይላሉ በሚዲያቸው በኩል፤ ምክንያቱም ህወሀት ጉነደርን የሚወስደብን ከሆነና ኦሮሚያ የማይበላ ጥሬ ከሆነ የት እንደምንደበቅ ስለማናውቅ ነው ይላሉ፡፡