Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40425
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Horus » 10 Oct 2020, 02:59


የኦሮሞን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው፣ የስልጤን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው ! ሙፈሪያትን ስሟት !! የዘረኞች ድራማ ! አቢይ + ደብሬ + ሙፈሪያት = ዘውጌ !!

Last edited by Horus on 10 Oct 2020, 03:37, edited 3 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 40425
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሞን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው፣ የስልጤን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው ! ሙፈሪያትን ስሟት !! የዘረኞች ድራማ ! አቢይ + ደብሬ + ሙፈሪያት = ዘውጌ !!

Post by Horus » 10 Oct 2020, 03:30

ይህ የሳይኮሎጂ ፕሮፋይል ራሱ አቢይ ኢንሳ ውስጥ ይሚስራብት የፕርሰናሊቲ አይነት ማመልከቻ ነው ። አቢይ ውጥረት ውስጥ ሲገባ ስላም ፍላጊና ተደራዳሪጭ ሰው ይሆናል። በተለይ አቢይ የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ስላለ ለፕራግማቲክ ስህተት ክፍት ነው !!
https://www.enneagraminstitute.com/type-3

Digital Weyane
Member+
Posts: 9847
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Digital Weyane » 10 Oct 2020, 03:51

ጦቅላይ ሙኒስትራችን አብይ አሕመድ ህወሃትን ኡያሸነፈ ነው። ኡንዲያውም አሸንፏል ሊባል ይቻላል። የዓድዋ ወያኔዎች ግድያዎች እና የሽብር ተግባራት ሲፈፅሙ ማየት የተሸናፊነታቸው ማሳያ ነው።

abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by abel qael » 10 Oct 2020, 03:55

Digital Weyane wrote:
10 Oct 2020, 03:51
ጦቅላይ ሙኒስትራችን አብይ አሕመድ ህወሃትን ኡያሸነፈ ነው። ኡንዲያውም አሸንፏል ሊባል ይቻላል። የዓድዋ ወያኔዎች ግድያዎች እና የሽብር ተግባራት ሲፈፅሙ ማየት የተሸናፊነታቸው ማሳያ ነው።
SAYS A KINTAROTAM, GI'MATAM HAMASENAY HO'MO

Wedi
Member+
Posts: 8601
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Wedi » 10 Oct 2020, 09:44

አሁን ሙፍሪታትን ከሰው ቆጥርሃት ነው ስለ እሷ የምትፅፍ? ሙፍርያት ማለት ከአብይ አህመድ ውታፍ ነቃዮች አንዷ ናት፡፡ አብይ አህመድ በይ ያላትን ነው የምትናገረው፡፡
ህወሃት እና አብይ በአንድ ላይ ሊሰሩበት አንዳችም ምክክንያት የለም!! ወይ አብይ ህወሃትን አሸንፎ ትግራይ በቁጥጥሩ ያደረጋላ ወይም ህወሃት አሸነፋ አብይን ከስልታን ታባርረዋለች፡፡
ህወሃት አብይን ከስልጣን ማባረር የምትችለው በአብይ አህመድ መፈንቀለ መንግስት በማስደረግ ያለበለዚያ አብይ አህመድን በማስገደል ነው፡፡

ህወሃት/ትግሬዎች ከአሁን በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ስልጣን እንደማይኖራቸው ተረድተውታል፡፡ ዲሞክራሲ በሰፈነበታ ኢትዮጵያ ትግሬ ተጠቃሚ አይሆንም፡፡ ስለሆነ የትግሬዎች ዋና አላማ ኢትዮጵያን ማፍረስና የራሳቸው አገር ለመመስረት ነው ግዜ እየጠበቁ ያሉት፡፡

ትግሬዎች አሁን ትግራይን አገር ለማድረግ ያስቸገራቸው ዋና ዋናዎቹ 2 ነገሮች ናቸው፡፡

1ኛ. ኤርትራ/ኢሳያስ ኢሳያስ በህይወት እያለ ትግራይ ነጻ አገር አትሆንም፡፡ የትግሬዎች እቅድ ኢሳያስን አሰወግደው በኤርትራ ለትግራይ ተገዥ የሆነ ፑፔት መስንግት አስቀመጠው ትግሬዎቹ የሚቆጣጠሯት ኤርትራ መፍጠር ነው የሚፈልጉት፡፡

2ኛ. ትግራይ አሁን ባለሁ ሁኔታ ራሷን ችላ አገር ልሁን ብትል የኢትዮጵያ/አብይ አህመድ/ መንግስት ስለማይፈቅድላት በአለም አቀፍ ደርጃ እውቅና አታገኝም፡፡ ለምሳሌ ሶማሌ ላንድን ብንወስድ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለገኘቸው የሞቃዲሾው መንግስት ለሶማሌ ላንድ አገርነት እውቅና ባለመስተቱ ነው፡፡ ያኔ ኤርትራ ስትገለጠል ኤርትራ በአለም አቀፍ እውና ያገኘቸው በህሰሃት የሚመራው እንድትገነጠለ በመፍቀዱና ፈቃድ በመስጠቱ ነው፡፡

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Guest1 » 10 Oct 2020, 09:48

ይህ የሳይኮሎጂ ፕሮፋይል ራሱ አቢይ ኢንሳ ውስጥ ይሚስራብት የፕርሰናሊቲ አይነት ማመልከቻ ነው ። አቢይ ውጥረት ውስጥ ሲገባ ስላም ፍላጊና ተደራዳሪጭ ሰው ይሆናል። በተለይ አቢይ የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ስላለ ለፕራግማቲክ ስህተት ክፍት ነው

አልተሸናነፉም ወይም አሸናፊ የሌለበት 'ጦርነት' /የአፍ ጦርነትክክክክክክክክክ ጨዋታ እንበለው? ኤርትራም ውሸቷን ነው ጦርነት አታነሳም። ዲፋክቶ ይሁን ዲቱር ኮንፌድሬሺን ሆናለች። ፕራግማቲክነትና ሰላም ወዳድነት የኢህኣድግ ባህሪይ ነው አዲስ አይደለም።

Abere
Senior Member
Posts: 14913
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Abere » 10 Oct 2020, 10:20

Wedi wrote:
10 Oct 2020, 09:44
አሁን ሙፍሪታትን ከሰው ቆጥርሃት ነው ስለ እሷ የምትፅፍ? ሙፍርያት ማለት ከአብይ አህመድ ውታፍ ነቃዮች አንዷ ናት፡፡ አብይ አህመድ በይ ያላትን ነው የምትናገረው፡፡
ህወሃት እና አብይ በአንድ ላይ ሊሰሩበት አንዳችም ምክክንያት የለም!! ወይ አብይ ህወሃትን አሸንፎ ትግራይ በቁጥጥሩ ያደረጋላ ወይም ህወሃት አሸነፋ አብይን ከስልታን ታባርረዋለች፡፡
ህወሃት አብይን ከስልጣን ማባረር የምትችለው በአብይ አህመድ መፈንቀለ መንግስት በማስደረግ ያለበለዚያ አብይ አህመድን በማስገደል ነው፡፡

ህወሃት/ትግሬዎች ከአሁን በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ስልጣን እንደማይኖራቸው ተረድተውታል፡፡ ዲሞክራሲ በሰፈነበታ ኢትዮጵያ ትግሬ ተጠቃሚ አይሆንም፡፡ ስለሆነ የትግሬዎች ዋና አላማ ኢትዮጵያን ማፍረስና የራሳቸው አገር ለመመስረት ነው ግዜ እየጠበቁ ያሉት፡፡

ትግሬዎች አሁን ትግራይን አገር ለማድረግ ያስቸገራቸው ዋና ዋናዎቹ 2 ነገሮች ናቸው፡፡

1ኛ. ኤርትራ/ኢሳያስ ኢሳያስ በህይወት እያለ ትግራይ ነጻ አገር አትሆንም፡፡ የትግሬዎች እቅድ ኢሳያስን አሰወግደው በኤርትራ ለትግራይ ተገዥ የሆነ ፑፔት መስንግት አስቀመጠው ትግሬዎቹ የሚቆጣጠሯት ኤርትራ መፍጠር ነው የሚፈልጉት፡፡

2ኛ. ትግራይ አሁን ባለሁ ሁኔታ ራሷን ችላ አገር ልሁን ብትል የኢትዮጵያ/አብይ አህመድ/ መንግስት ስለማይፈቅድላት በአለም አቀፍ ደርጃ እውቅና አታገኝም፡፡ ለምሳሌ ሶማሌ ላንድን ብንወስድ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለገኘቸው የሞቃዲሾው መንግስት ለሶማሌ ላንድ አገርነት እውቅና ባለመስተቱ ነው፡፡ ያኔ ኤርትራ ስትገለጠል ኤርትራ በአለም አቀፍ እውና ያገኘቸው በህሰሃት የሚመራው እንድትገነጠለ በመፍቀዱና ፈቃድ በመስጠቱ ነው፡፡
ወዲ፣

የሰጠኸው አስተያዬት ትክክል ነው።

1) መሬት ቢፈጠረቁ፣ ሰማይ ቢዘሉ ከእንግዲህ የትግሬ ወያኔ ሥልጣን በዐይኑ አያያትም። ተቆርጦ የደረቀ ችግኝ እንዴ ማብቀል ነው።

2) የትግሬ ወያኔዎች ምንም ዓይነት የፓለቲካ ተክለ-ሰውነት፣አካባቢያዊ እና ሰብዓዊ ርዕዮት ራዕይ የሌላቸው በመሆኑ ኢሣያስም ይሁን ሌሎች የፓለቲካ መሪዎች አይፈልጓቸውም። ለአለፉት 50 ዓመታት ህዝብ እና አገር የተከፋፈለው መቶ በመቶ በትግሬ ወያኔ ነው። ምክንያቱም ወያኔ የሁከት እና የስግብግብነት ሁሉ ለትግሬ የሚል ብቻ በመሆኑ - እዚህ ላይ ለትግሬ ይላል እንጅ ለሽፍታው ቡድን ማለቱ ነው። ብዙ ትግሬ ግን ተሳስቶ ገደል ገብቷል ከአቧራ ላይ ሳይነሳ ወርቅ ነህ እየተባለ። ቂቂቂቂ - ወደው አይስቁ አሉ።

---ጥያቄው የዐብይ አህመድ ትልቁ ችግር ምንድን ነው?

a) ዐብይ አህመድ የሚከተለው ርዕዮት ከወያኔ በይዘት የተለየ አይደለም። አንድ አንድ ጊዜ የተዳቀለ የጎሣ እና የዜጋ ፓለቲካ ይመስላል - ይኸ ግን ዘዴ ነው ተሃዲሶ ያደረገ ለማስመሰል
b) ከፍተኛ የነደደ የኦነግ ፍቅር ያደነዘዘው በሥውር ዘግናኝ ብቀላ የሚያካሂድ ነው - ይኸ ደግሞ በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ይነሳል
c) ምንም እንኳን ጥሩ ተናጋሪ ቢመስልም ንግግሩ መነሻውን እና መድረሻውን በማመሳከር እውነት ማስቀመጥ አይችልም። ስለዚህ በተደጋጋሚ ይዋሻል።
d) ከህዝብ የለውጥ ፍላጎት ጋር አብሮ መሄድ አልቻለም። የጎሣ ክልል ይፍረስ፣ህገ መንግስት ይቀየር፣ ወያኔ ይደምሰስ ይህን አንዷንም ማድረግ አልቻለም - አይችልም።

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Degnet » 10 Oct 2020, 10:47

Wedi wrote:
10 Oct 2020, 09:44
አሁን ሙፍሪታትን ከሰው ቆጥርሃት ነው ስለ እሷ የምትፅፍ? ሙፍርያት ማለት ከአብይ አህመድ ውታፍ ነቃዮች አንዷ ናት፡፡ አብይ አህመድ በይ ያላትን ነው የምትናገረው፡፡
ህወሃት እና አብይ በአንድ ላይ ሊሰሩበት አንዳችም ምክክንያት የለም!! ወይ አብይ ህወሃትን አሸንፎ ትግራይ በቁጥጥሩ ያደረጋላ ወይም ህወሃት አሸነፋ አብይን ከስልታን ታባርረዋለች፡፡
ህወሃት አብይን ከስልጣን ማባረር የምትችለው በአብይ አህመድ መፈንቀለ መንግስት በማስደረግ ያለበለዚያ አብይ አህመድን በማስገደል ነው፡፡

ህወሃት/ትግሬዎች ከአሁን በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ስልጣን እንደማይኖራቸው ተረድተውታል፡፡ ዲሞክራሲ በሰፈነበታ ኢትዮጵያ ትግሬ ተጠቃሚ አይሆንም፡፡ ስለሆነ የትግሬዎች ዋና አላማ ኢትዮጵያን ማፍረስና የራሳቸው አገር ለመመስረት ነው ግዜ እየጠበቁ ያሉት፡፡

ትግሬዎች አሁን ትግራይን አገር ለማድረግ ያስቸገራቸው ዋና ዋናዎቹ 2 ነገሮች ናቸው፡፡

1ኛ. ኤርትራ/ኢሳያስ ኢሳያስ በህይወት እያለ ትግራይ ነጻ አገር አትሆንም፡፡ የትግሬዎች እቅድ ኢሳያስን አሰወግደው በኤርትራ ለትግራይ ተገዥ የሆነ ፑፔት መስንግት አስቀመጠው ትግሬዎቹ የሚቆጣጠሯት ኤርትራ መፍጠር ነው የሚፈልጉት፡፡

2ኛ. ትግራይ አሁን ባለሁ ሁኔታ ራሷን ችላ አገር ልሁን ብትል የኢትዮጵያ/አብይ አህመድ/ መንግስት ስለማይፈቅድላት በአለም አቀፍ ደርጃ እውቅና አታገኝም፡፡ ለምሳሌ ሶማሌ ላንድን ብንወስድ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለገኘቸው የሞቃዲሾው መንግስት ለሶማሌ ላንድ አገርነት እውቅና ባለመስተቱ ነው፡፡ ያኔ ኤርትራ ስትገለጠል ኤርትራ በአለም አቀፍ እውና ያገኘቸው በህሰሃት የሚመራው እንድትገነጠለ በመፍቀዱና ፈቃድ በመስጠቱ ነው፡፡
Endezih new ye ante mekniatawinet ahya,it is 2000 years of history,nai aemero dewey

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Dawi » 10 Oct 2020, 11:05

Horus wrote:
10 Oct 2020, 02:59
የኦሮሞን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው፣ የስልጤን ክልል የፈጠረው ዎያኔ ነው ! ሙፈሪያትን ስሟት !! የዘረኞች ድራማ ! አቢይ + ደብሬ + ሙፈሪያት = ዘውጌ !!
Interesting observation! Here is another one.


Horus
Senior Member+
Posts: 40425
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ ህወሃትን እያሽነፈ ነው ወይስ በህወሃት እየተሸነፈ?

Post by Horus » 10 Oct 2020, 14:56

መስከረም ፖለቲካ በትትክል የገባት ሴት ነች ። ህወሃትና ኦፒዲኦ አንድ ናቸው። ልዩነታቸው የመንግስት ቁንጮ ማን ይያዝ ሚለው ላይ ነው። የኢትዮጵያ ፖለቲክኛ ቢሆን አቢይ ባሁን ግዜ በየቅኑ በዜጎች ሚጠየቀው የጎሳ ሕገ ምንግስት፣ ክልል። ፌዴሪሽን እና ተረኝነትን ማሻሻያ ያቀርብ ነበር ። መስከረም ድንቅ ትንተና !!!


Post Reply