Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
For a while Awlo Alo was considered a balanced thinker in Ethiopian politcs. When Jawar and Iskale called "Oromo Leadership Convention, Atlanta, Georgia" he was one of handful intelectuals who refused to paricipate pointing out the exclusive nature of the confrence 2016. Here we are in 2020 this once considered an intelectual tower turned out to be a tribal hack calling " Naftena this " Neo Neftea " that . He complaines that he was discrimnated because he was muslim and Oromo . A man who could have offered so much to see him regargate Neftena as the cause of all problems is a stoop so low to understand what got into him. He made him self irrlevant just as any of big mouth he joined with justo.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
The fact is that your thought in your neanderthal pea mind that you going to ride Abiy as your Oromouma horse should come as no surprise --just because of the sever limit of your pea mind, obviously .. Even if Abiy agreed with you wholeheartedly you would have gotten spanked to submission by Heroic Ethiopians, the sizable chank of it would have come from the proud Ethiopan Oromos who would have done the spanking with glee. So you have to bow to "the dikala , fuga" or whatsoever Abiy because he is the blessing for you in disguise, you have to rot seven feet under before you understand it though. How is the tribal p--mping business going for you. Irrecha went smoothly, you got tired of calling a strick every day.Awlo's Neften'a hoyahoye isn't going bring about a tipping point effect on overly crowded jewar wannabes, as irrelevant as ever. The train has left the station dork.
Last edited by TGAA on 04 Oct 2020, 21:36, edited 1 time in total.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
You made him irrelevant, but we re-made him relevant! Everybody should think and speak like you, and follow your ideology to be relevant. You live in civilized world, probably, but your thinking is backwarded. Nefxegna is a person who rules by gun, as we observed in the past successive govs, and as we currently observing. It has nothing to do with your ethnicity. Why your BP cracks your head when someone say Neftegna? Tell me with explanation, domma!TGAA wrote: ↑04 Oct 2020, 20:33For a while Awlo Alo was considered a balanced thinker in Ethiopian politcs. When Jawar and Iskale called "Oromo Leadership Convention, Atlanta, Georgia" he was one of handful intelectuals who refused to paricipate pointing out the exclusive nature of the confrence 2016. Here we are in 2020 this once considered an intelectual tower turned out to be a tribal hack calling " Naftena this " Neo Neftea " that . He complaines that he was discrimnated because he was muslim and Oromo . A man who could have offered so much to see him regargate Neftena as the cause of all problems is a stoop so low to understand what got into him. He made him self irrlevant just as any of big mouth he joined with justo.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Tolcha Tolcha! Your half-cooked argument dosn't pass a mustered test to be considered serioulsy " when you say Nefxegna is a person who rules by gun" The ormo region has its own guns and owned by Oromos , the same goes to Amharas or Tigrians , but when Jawar and his ethnic cleanser come knocking the door cursing death to Nefxegna and drag 70 years old man and slaughter him on his front yard chanting Nefxegna they are not obviouly talking about " a person who rules by gun" they are talking about unarmed poor farmer , or small shop owner . The so called "nefxgna's were summerly excuted with out a day in the court by Derg. So if you are looking for neftenas they are not here with us.tolcha wrote: ↑04 Oct 2020, 21:44You made him irrelevant, but we re-made him relevant! Everybody should think and speak like you, and follow your ideology to be relevant. You live in civilized world, probably, but your thinking is backwarded. Nefxegna is a person who rules by gun, as we observed in the past successive govs, and as we currently observing. It has nothing to do with your ethnicity. Why your BP cracks your head when someone say Neftegna? Tell me with explanation, domma!TGAA wrote: ↑04 Oct 2020, 20:33For a while Awlo Alo was considered a balanced thinker in Ethiopian politcs. When Jawar and Iskale called "Oromo Leadership Convention, Atlanta, Georgia" he was one of handful intelectuals who refused to paricipate pointing out the exclusive nature of the confrence 2016. Here we are in 2020 this once considered an intelectual tower turned out to be a tribal hack calling " Naftena this " Neo Neftea " that . He complaines that he was discrimnated because he was muslim and Oromo . A man who could have offered so much to see him regargate Neftena as the cause of all problems is a stoop so low to understand what got into him. He made him self irrlevant just as any of big mouth he joined with justo.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Don't distort and carry over to the mobs evil action on innocent people. I am against any mobs attack of innocent people. Those can be dealt according to the law of the country. What we are talking is all about the system that extended until today.TGAA wrote: ↑05 Oct 2020, 18:08Tolcha Tolcha! Your half-cooked argument dosn't pass a mustered test to be considered serioulsy " when you say Nefxegna is a person who rules by gun" The ormo region has its own guns and owned by Oromos , the same goes to Amharas or Tigrians , but when Jawar and his ethnic cleanser come knocking the door cursing death to Nefxegna and drag 70 years old man and slaughter him on his front yard chanting Nefxegna they are not obviouly talking about " a person who rules by gun" they are talking about unarmed poor farmer , or small shop owner . The so called "nefxgna's were summerly excuted with out a day in the court by Derg. So if you are looking for neftenas they are not here with us.tolcha wrote: ↑04 Oct 2020, 21:44You made him irrelevant, but we re-made him relevant! Everybody should think and speak like you, and follow your ideology to be relevant. You live in civilized world, probably, but your thinking is backwarded. Nefxegna is a person who rules by gun, as we observed in the past successive govs, and as we currently observing. It has nothing to do with your ethnicity. Why your BP cracks your head when someone say Neftegna? Tell me with explanation, domma!TGAA wrote: ↑04 Oct 2020, 20:33For a while Awlo Alo was considered a balanced thinker in Ethiopian politcs. When Jawar and Iskale called "Oromo Leadership Convention, Atlanta, Georgia" he was one of handful intelectuals who refused to paricipate pointing out the exclusive nature of the confrence 2016. Here we are in 2020 this once considered an intelectual tower turned out to be a tribal hack calling " Naftena this " Neo Neftea " that . He complaines that he was discrimnated because he was muslim and Oromo . A man who could have offered so much to see him regargate Neftena as the cause of all problems is a stoop so low to understand what got into him. He made him self irrlevant just as any of big mouth he joined with justo.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
I concur!TGAA wrote: ↑04 Oct 2020, 21:32The fact is that your thought in your neanderthal pea mind that you going to ride Abiy as your Oromouma horse should come as no surprise --just because of the sever limit of your pea mind, obviously .. Even if Abiy agreed with you wholeheartedly you would have gotten spanked to submission by Heroic Ethiopians, the sizable chank of it would have come from the proud Ethiopan Oromos who would have done the spanking with glee. So you have to bow to "the dikala , fuga" or whatsoever Abiy because he is the blessing for you in disguise, you have to rot seven feet under before you understand it though. How is the tribal p--mping business going for you. Irrecha went smoothly, you got tired of calling a strick every day.Awlo's Neften'a hoyahoye isn't going bring about a tipping point effect on overly crowded jewar wannabes, as irrelevant as ever. The train has left the station dork.
በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል"? The major part of the "ብልጭልጭ" Dr. Awol is talking about is the (Ireechaa?) river project with artificial lake in the center of it. "ኦሮሙማዎች" የዘነጡበት!
I guess Dr. Awol didn't get that because he is born out side Shoa; didn't know jack about that holiday! Off course, no matter what the "Oromumas" believe, Irreechaa is mainly a Shewan Oromo culture where Menelik/Gobena hailed; it's part of the culture of Shoa/Amara & others too despite the new comers (ተረኞች) pushing them aside in AA.
Having said that, for Dr. Abiy, he's damned if he does and damned if he doesn't!
Irreecha festivalEthiopians celebrate the festival of Irreecha by throwing grass and flowers into a pool of water to thank God for the blessings of the past year and to wish prosperity for the coming year, amid tight security in the capital Addis Ababa, Ethiopia Saturday, Oct. 3, 2020.(AP Photo)
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Dawi
ጥሩ ብለሀል ኢረቻ አዲስ አበባ መከበር የለበትም። በዚሁ አፍህ መስቀልም እዛው ጎንደር ውስጥ ወይም አክሱም ውስጥ መከብር አለበት እንጂ ምን ያረጋል አዲስ አበባ መጥቶ ቅጠል ማቃጠል። እና የአገራችንን የኦሮሞን ባህርዛፍ በክብሪት ማቃጠል። መስቀል መከልከል ያለበት ታላቅ ጎጂ ባህል ነው ። ማንም ቅጠል ማቃጠል መፈቀድ የለበትም። ነፍጠኞቹ ቅጠሉ የኦሮሞ ስለሆን ቢያቃጥሉ ደንታ የላቸውም አገራቸው ላይ አንድም ቅጠል ሳይቀር አቃጥለው ጨርስው።
TGAA
ምነው ነፍጠኛ ሲባል እንዲህ ያንገበግብሀል። በዚህ ፎረም ላይ ትግሬዎች የማይወርድባቸው ስድብ የለም ለዛውም ከኤርትራኖች ግን ምንም ያልከው ነገር የለም ። ግን ነፍጠኛው ሲባል ከሚስኪኑ አማራ ጋራ ልጣጣምደው ትሞክራለህ። ነፍጠኛ ሲባል አስተሳስብ ነው። ለምሳሌ አንድ የነፍጠኛ ዘር ማንዘር ኦሮሞ ላይ ተቀምጦ የኔ አማርኛ ከኦሮሞ የተሻለ ስለሆነ ኦሮሞዎች የኔን ቋንቋ አጥንተው ከኔ ጋራ ይነጋገሩ የሚል እስተሳስብ ካለው። አማራ ወይ ነፍጠኛ ለስልጣን እንጂ ለከባድ ስራ አልተፈጠረም ስለዚህ ኦሮሞ ቦታውን አውቆ ስልጣኑን ለነፍጠኛ መልቀቅ አለበት ይህማ ባይሆን በምን ሒስብ ነው አማሮች የቤተክርስትና ቅድሳት በኦሮምኛ መሆን የለበትም ብለው ቄሶቹ ሲሞግቱ አንድ አማራ ውጥቶ ተቋውሞዋል ውይ። በጣም የሚገርመው እኮ አማራው እዛው ኦሮሞ ውስጥ ተቀምጦ ብልፅግና እና የአማራ ፓርቲ ይቀላቀላል በምን ሒስብ ነው ይህ የሚሆነው ኦሮሞ አብልቶት አጠጥቶት እንዴት ነው ከመጤ ድርጅት ጋራ የሚቆመው። ለዛውም ኦሮሞን የማያከብሩ ድርጅቶች ። አረ ብዙ ብዙ ሊባል ይቻላል።
በአብዬት ግዜ ብዙ ወንጀል ሊፈፀሙ ይችላል። ኦሮሞ ሚስኪኑን አማራ አንተ ነፍጠኛ ነህ ብሎ ቢገድለው ቢያቆስለው ይህ ትክክል አይደለም ግን በአብዬት ግዜ የተፈፀመ ነገር ነው። በአብዬት ግዜ ህጎች ይፈራርሳሉ ውሻ ውሻን በላ ነው ከዚያ በኋላ። ቁምነገሩ አብዬት እንዳይመጣ ከወድያው መጠንቀቅ ነው። ለምሳሌ የኦሮሞን መብት አማራው እዛው የሚኖረው አክብሮ ይህንን ስላሳ አመት በወያኔ ዘመን ኦሮምኛን አቀላጥፈው ቢናገሩ ኖሮ ይህ ሁሉ ግፍ ይደርስ ነበር አማራ ኦሮሞን ቢያከብር።
እስካሁን ነፍጠኛው ትቢትና ንቀት አለበት ። ኦሮሞ አማራን የገደለው ኦሮሞ ያልስለጠነ ስለሆነ ነው ብለህ ስትናገር ምን ለማለት ፈለግህ። እንደዚያ ከሆነ አማሮች እንዴት አርገው ነው ትግሬዎችን ከአማራ ያባረሩዋቸው ትነስተው ትግሬዎች ቦታቸው ሄዱ ። ኦሮሞዎችም ከሱማሌ ሲባረሩ አንድ ሚሊዬን የሚያክሉ ተነስተው አገራቸው ሄዱ አሁን እኮ እማራው አገሬ አልገባም አለ። ጎንደርም አይቀበላቸውም ታድያ ለምን ጎንድሮችንና ጎጃሜዎችን ቡዳ ብለህ አትቆጣቸውም የራሳቸውን ጎሳውች ባለመቀበላቸው። ያፈጀ ያረጀ ተረት ተረት ከምትነግረን። አማራ የትም ሄዶ መኖር ይችላል። አዎ ይችላል ግን የቀየውን ቋንቋ መልመድ አለበት የሚኖርበትን ባህል ማክብር አለበት ምንም ባህሉን ነዋሪው በመጤው መቀየር አይችልም ።
እዚሁ ሳንርቅ ምንም መንገድ ሳንሄድ አቶ ዳዊት የሚለውን ትሰማለህ ኦሮሞዎቹ ኢርቻን አዲስ አበባ ውስጥ ማረግ አይችሉም። ትንሽዬ የውሃ ኩሬ አግኝተው ኢርቻቸውን ቢያከብሩ መሳለቅያ ሊያረገው ሞከረ። አሁን አቶ ዳዊት በምን ጉልበቱ ነው አንዱን ኢትዬዽያዊ ከአዲስ አበባ መከልከል የሚችለው ። አርፎ መቀመጥ እያለ። የምን ነገር መተንኮል ነው።
ቲቲጂ ይህ ሊገባህ አይችልም መልስ ልትመልስልኝ ትሞክር ይሆናል። እኔ ግን ጥያቄ እየጠየቅሁህ ሳይሆን ልክ ልክህን እየነገርኩህ ነው ። ከገባህ ይግባህ ካልገባህ ደግሞ ኦሮሞ ትምህርቱን ያስተምርሀል።
ምንም አይነት ግድያ ተፈፅመ አትበለኝ። ሶርያ ውስጥ የመን ውስጥ ሩዋንዳ ውስጥ የተፈጠረው ግድያ እኮ ወንድም በውንድሙ ላይ ነው። በኢሀፓ ግዜ እኮ ወንድም ወንድሙን ገድሎታል ወዝ አደር ወይም ላብ አድር ብለሀል ብሎት ። ልጅና አባት አይተማመኑም ነበር። እኛን ምንም እስፔሻል አታርግ ሶርያዎች ሊቢያዎች እርስ በርስ ከተገዳደሉ እኛስ የማንገዳደልበት ምን ምክንያት አለው። ማረግ የምንችለው ግን ያ አብዬት {ሪቮለሽን} እንዳይመጣ መጣር ነው። ሕግና መንግስት እንዳይፈርስ መጣር ነው። ለዚህም ደግሞ የስውን መብት መጠበቅ ነው።
በጣም አፅያፊ ግድያ ልትነግረን ሞክረሀል እኔ ግን ለማንበብ አልቻልኩም ። ይህ አይነቱ ትረካ ግን ኦሮሞን ጭራቅ በማስመስል ምንም ስላም አይመጣም እንዴት ነው እናት ህን ከገደለብህ ጋራ የምትታረቀው ። እንዴት ነው እንደዚህ በጭካኔ የገድለህን ይቅር የምትለው የሚል አባባል ነው አገላለፅህ ታድያ ምን ይደረግ ግድያው ይቀጥል ወይስ ሁለቱም ጎኖች ጥፋታቸውን አውቀው ተከባብረው ይኑሩ። ይህ ነው መመልስ ያለብህ እንጂ አንዱን ጎን ጥፋተኛ አርገህ አንዱን ንፁ ለማረግ ብትሞክር ግድያውን ታስቀጥለዋለህ እንጁ ምንም አትጠቅመውም።
እንዳልኩህ ለነፍጠኛ እንደጮህ ለትግሬዎች መጮህ አለብህ። ለምን ብትል እንደሚወራው ትግሬዎች እየተከበቡ ነው ። አባይ ጦር እንዲልክባቸው። ባጀት እንዲቆርጥባቸው ውሃ እንዲከለክላቸው ምግብ እንዳይስጣቸው እየትነገረ ነው። አረ እሱ ብቻ ሳይሆን አማሮች አይደሉም ወይ ወድ ትግሬ የሚሄደውን ጠፍና በግ ያስቆሙት ይህ ሲሆን የተናገርከው ነገር ካለ ያልኩትን በሙሉ እስርዛለሁና አባክህን እንዲህ ሽንጥህን ገትረህ ለትግሬዎች የተናገርክበትን ገፅ እዚህ ላይ ለጥፍልን።
ጥሩ ብለሀል ኢረቻ አዲስ አበባ መከበር የለበትም። በዚሁ አፍህ መስቀልም እዛው ጎንደር ውስጥ ወይም አክሱም ውስጥ መከብር አለበት እንጂ ምን ያረጋል አዲስ አበባ መጥቶ ቅጠል ማቃጠል። እና የአገራችንን የኦሮሞን ባህርዛፍ በክብሪት ማቃጠል። መስቀል መከልከል ያለበት ታላቅ ጎጂ ባህል ነው ። ማንም ቅጠል ማቃጠል መፈቀድ የለበትም። ነፍጠኞቹ ቅጠሉ የኦሮሞ ስለሆን ቢያቃጥሉ ደንታ የላቸውም አገራቸው ላይ አንድም ቅጠል ሳይቀር አቃጥለው ጨርስው።
TGAA
ምነው ነፍጠኛ ሲባል እንዲህ ያንገበግብሀል። በዚህ ፎረም ላይ ትግሬዎች የማይወርድባቸው ስድብ የለም ለዛውም ከኤርትራኖች ግን ምንም ያልከው ነገር የለም ። ግን ነፍጠኛው ሲባል ከሚስኪኑ አማራ ጋራ ልጣጣምደው ትሞክራለህ። ነፍጠኛ ሲባል አስተሳስብ ነው። ለምሳሌ አንድ የነፍጠኛ ዘር ማንዘር ኦሮሞ ላይ ተቀምጦ የኔ አማርኛ ከኦሮሞ የተሻለ ስለሆነ ኦሮሞዎች የኔን ቋንቋ አጥንተው ከኔ ጋራ ይነጋገሩ የሚል እስተሳስብ ካለው። አማራ ወይ ነፍጠኛ ለስልጣን እንጂ ለከባድ ስራ አልተፈጠረም ስለዚህ ኦሮሞ ቦታውን አውቆ ስልጣኑን ለነፍጠኛ መልቀቅ አለበት ይህማ ባይሆን በምን ሒስብ ነው አማሮች የቤተክርስትና ቅድሳት በኦሮምኛ መሆን የለበትም ብለው ቄሶቹ ሲሞግቱ አንድ አማራ ውጥቶ ተቋውሞዋል ውይ። በጣም የሚገርመው እኮ አማራው እዛው ኦሮሞ ውስጥ ተቀምጦ ብልፅግና እና የአማራ ፓርቲ ይቀላቀላል በምን ሒስብ ነው ይህ የሚሆነው ኦሮሞ አብልቶት አጠጥቶት እንዴት ነው ከመጤ ድርጅት ጋራ የሚቆመው። ለዛውም ኦሮሞን የማያከብሩ ድርጅቶች ። አረ ብዙ ብዙ ሊባል ይቻላል።
በአብዬት ግዜ ብዙ ወንጀል ሊፈፀሙ ይችላል። ኦሮሞ ሚስኪኑን አማራ አንተ ነፍጠኛ ነህ ብሎ ቢገድለው ቢያቆስለው ይህ ትክክል አይደለም ግን በአብዬት ግዜ የተፈፀመ ነገር ነው። በአብዬት ግዜ ህጎች ይፈራርሳሉ ውሻ ውሻን በላ ነው ከዚያ በኋላ። ቁምነገሩ አብዬት እንዳይመጣ ከወድያው መጠንቀቅ ነው። ለምሳሌ የኦሮሞን መብት አማራው እዛው የሚኖረው አክብሮ ይህንን ስላሳ አመት በወያኔ ዘመን ኦሮምኛን አቀላጥፈው ቢናገሩ ኖሮ ይህ ሁሉ ግፍ ይደርስ ነበር አማራ ኦሮሞን ቢያከብር።
እስካሁን ነፍጠኛው ትቢትና ንቀት አለበት ። ኦሮሞ አማራን የገደለው ኦሮሞ ያልስለጠነ ስለሆነ ነው ብለህ ስትናገር ምን ለማለት ፈለግህ። እንደዚያ ከሆነ አማሮች እንዴት አርገው ነው ትግሬዎችን ከአማራ ያባረሩዋቸው ትነስተው ትግሬዎች ቦታቸው ሄዱ ። ኦሮሞዎችም ከሱማሌ ሲባረሩ አንድ ሚሊዬን የሚያክሉ ተነስተው አገራቸው ሄዱ አሁን እኮ እማራው አገሬ አልገባም አለ። ጎንደርም አይቀበላቸውም ታድያ ለምን ጎንድሮችንና ጎጃሜዎችን ቡዳ ብለህ አትቆጣቸውም የራሳቸውን ጎሳውች ባለመቀበላቸው። ያፈጀ ያረጀ ተረት ተረት ከምትነግረን። አማራ የትም ሄዶ መኖር ይችላል። አዎ ይችላል ግን የቀየውን ቋንቋ መልመድ አለበት የሚኖርበትን ባህል ማክብር አለበት ምንም ባህሉን ነዋሪው በመጤው መቀየር አይችልም ።
እዚሁ ሳንርቅ ምንም መንገድ ሳንሄድ አቶ ዳዊት የሚለውን ትሰማለህ ኦሮሞዎቹ ኢርቻን አዲስ አበባ ውስጥ ማረግ አይችሉም። ትንሽዬ የውሃ ኩሬ አግኝተው ኢርቻቸውን ቢያከብሩ መሳለቅያ ሊያረገው ሞከረ። አሁን አቶ ዳዊት በምን ጉልበቱ ነው አንዱን ኢትዬዽያዊ ከአዲስ አበባ መከልከል የሚችለው ። አርፎ መቀመጥ እያለ። የምን ነገር መተንኮል ነው።
ቲቲጂ ይህ ሊገባህ አይችልም መልስ ልትመልስልኝ ትሞክር ይሆናል። እኔ ግን ጥያቄ እየጠየቅሁህ ሳይሆን ልክ ልክህን እየነገርኩህ ነው ። ከገባህ ይግባህ ካልገባህ ደግሞ ኦሮሞ ትምህርቱን ያስተምርሀል።
ምንም አይነት ግድያ ተፈፅመ አትበለኝ። ሶርያ ውስጥ የመን ውስጥ ሩዋንዳ ውስጥ የተፈጠረው ግድያ እኮ ወንድም በውንድሙ ላይ ነው። በኢሀፓ ግዜ እኮ ወንድም ወንድሙን ገድሎታል ወዝ አደር ወይም ላብ አድር ብለሀል ብሎት ። ልጅና አባት አይተማመኑም ነበር። እኛን ምንም እስፔሻል አታርግ ሶርያዎች ሊቢያዎች እርስ በርስ ከተገዳደሉ እኛስ የማንገዳደልበት ምን ምክንያት አለው። ማረግ የምንችለው ግን ያ አብዬት {ሪቮለሽን} እንዳይመጣ መጣር ነው። ሕግና መንግስት እንዳይፈርስ መጣር ነው። ለዚህም ደግሞ የስውን መብት መጠበቅ ነው።
በጣም አፅያፊ ግድያ ልትነግረን ሞክረሀል እኔ ግን ለማንበብ አልቻልኩም ። ይህ አይነቱ ትረካ ግን ኦሮሞን ጭራቅ በማስመስል ምንም ስላም አይመጣም እንዴት ነው እናት ህን ከገደለብህ ጋራ የምትታረቀው ። እንዴት ነው እንደዚህ በጭካኔ የገድለህን ይቅር የምትለው የሚል አባባል ነው አገላለፅህ ታድያ ምን ይደረግ ግድያው ይቀጥል ወይስ ሁለቱም ጎኖች ጥፋታቸውን አውቀው ተከባብረው ይኑሩ። ይህ ነው መመልስ ያለብህ እንጂ አንዱን ጎን ጥፋተኛ አርገህ አንዱን ንፁ ለማረግ ብትሞክር ግድያውን ታስቀጥለዋለህ እንጁ ምንም አትጠቅመውም።
እንዳልኩህ ለነፍጠኛ እንደጮህ ለትግሬዎች መጮህ አለብህ። ለምን ብትል እንደሚወራው ትግሬዎች እየተከበቡ ነው ። አባይ ጦር እንዲልክባቸው። ባጀት እንዲቆርጥባቸው ውሃ እንዲከለክላቸው ምግብ እንዳይስጣቸው እየትነገረ ነው። አረ እሱ ብቻ ሳይሆን አማሮች አይደሉም ወይ ወድ ትግሬ የሚሄደውን ጠፍና በግ ያስቆሙት ይህ ሲሆን የተናገርከው ነገር ካለ ያልኩትን በሙሉ እስርዛለሁና አባክህን እንዲህ ሽንጥህን ገትረህ ለትግሬዎች የተናገርክበትን ገፅ እዚህ ላይ ለጥፍልን።
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
ኢትዮ፡Ethoash wrote: ↑06 Oct 2020, 07:27Dawi
ጥሩ ብለሀል ኢረቻ አዲስ አበባ መከበር የለበትም። በዚሁ አፍህ መስቀልም እዛው ጎንደር ውስጥ ወይም አክሱም ውስጥ መከብር አለበት እንጂ ምን ያረጋል አዲስ አበባ መጥቶ ቅጠል ማቃጠል። እና የአገራችንን የኦሮሞን ባህርዛፍ በክብሪት ማቃጠል። መስቀል መከልከል ያለበት ታላቅ ጎጂ ባህል ነው ። ማንም ቅጠል ማቃጠል መፈቀድ የለበትም። ነፍጠኞቹ ቅጠሉ የኦሮሞ ስለሆን ቢያቃጥሉ ደንታ የላቸውም አገራቸው ላይ አንድም ቅጠል ሳይቀር አቃጥለው ጨርስው።
እኔ አይከበር አላልኩም፣ ከመስቀል ያነሰ አላየውም፣ እዝያ አካባቢ ለተወለድነው ባሕሉ ውስጣችን ነው፤ "ኦሮሙማዎች" ሌላውን ለመግፋት ይጠቀሙበታል፣ የማያውቁት የኛ ነው ብለው እኛን ሲገፉን ያስተዛዝብናል፤ ያ አስተሳሰብ ደሳይለኝም፣ ግን ላዲሳባ ነጋዴ ጥሩ ስለሆነ መከበሩን እደግፋለሁ፤ አዲስ አበቤ ፓርኩን ይወደዋል፤ ያን የመሰለ ፓርክ ማንም ከተማ ይወደዋል ባይ ነኝ።
በተረፈ የዶ/ር ዐብይ የወንዝ ዳርቻ ሥራ የሚያኮራ ነው፤
"ብልጭልጭ" የሚሉት በብዛት ፅንፈኞቹ ናቸው። ዶ/ር አወል እነሱን መቀላቀሉ ያሳዝናል። ምናልባት ገንዘብ የሚያገኝበት የሕግ ሥራው የሚጠበቀው ፅንፈኝነትን ሲጨምር ይሆናል፣ እንዳያባርሩት ማለት ነው፣ ዐናኒያ ሶሪ ወረቀት ለማግኘት እንደሚቀባጥረው።
Last edited by Dawi on 06 Oct 2020, 14:13, edited 1 time in total.
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Irra dibaa, irra dibaa
Gubbaan calaqisa, keessaan bukoo
Irra dibaa, bor sidhiba
Gubbaan calaqisa, keessaan bukoo
Irra dibaa, bor sidhiba
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
"Ethoash wrote: ↑06 Oct 2020, 07:27Dawi
ጥሩ ብለሀል ኢረቻ አዲስ አበባ መከበር የለበትም። በዚሁ አፍህ መስቀልም እዛው ጎንደር ውስጥ ወይም አክሱም ውስጥ መከብር አለበት እንጂ ምን ያረጋል አዲስ አበባ መጥቶ ቅጠል ማቃጠል። እና የአገራችንን የኦሮሞን ባህርዛፍ በክብሪት ማቃጠል። መስቀል መከልከል ያለበት ታላቅ ጎጂ ባህል ነው ። ማንም ቅጠል ማቃጠል መፈቀድ የለበትም። ነፍጠኞቹ ቅጠሉ የኦሮሞ ስለሆን ቢያቃጥሉ ደንታ የላቸውም አገራቸው ላይ አንድም ቅጠል ሳይቀር አቃጥለው ጨርስው።
TGAA
ምነው ነፍጠኛ ሲባል እንዲህ ያንገበግብሀል። በዚህ ፎረም ላይ ትግሬዎች የማይወርድባቸው ስድብ የለም ለዛውም ከኤርትራኖች ግን ምንም ያልከው ነገር የለም ። ግን ነፍጠኛው ሲባል ከሚስኪኑ አማራ ጋራ ልጣጣምደው ትሞክራለህ። ነፍጠኛ ሲባል አስተሳስብ ነው። ለምሳሌ አንድ የነፍጠኛ ዘር ማንዘር ኦሮሞ ላይ ተቀምጦ የኔ አማርኛ ከኦሮሞ የተሻለ ስለሆነ ኦሮሞዎች የኔን ቋንቋ አጥንተው ከኔ ጋራ ይነጋገሩ የሚል እስተሳስብ ካለው። አማራ ወይ ነፍጠኛ ለስልጣን እንጂ ለከባድ ስራ አልተፈጠረም ስለዚህ ኦሮሞ ቦታውን አውቆ ስልጣኑን ለነፍጠኛ መልቀቅ አለበት ይህማ ባይሆን በምን ሒስብ ነው አማሮች የቤተክርስትና ቅድሳት በኦሮምኛ መሆን የለበትም ብለው ቄሶቹ ሲሞግቱ አንድ አማራ ውጥቶ ተቋውሞዋል ውይ። በጣም የሚገርመው እኮ አማራው እዛው ኦሮሞ ውስጥ ተቀምጦ ብልፅግና እና የአማራ ፓርቲ ይቀላቀላል በምን ሒስብ ነው ይህ የሚሆነው ኦሮሞ አብልቶት አጠጥቶት እንዴት ነው ከመጤ ድርጅት ጋራ የሚቆመው። ለዛውም ኦሮሞን የማያከብሩ ድርጅቶች ። አረ ብዙ ብዙ ሊባል ይቻላል።
በአብዬት ግዜ ብዙ ወንጀል ሊፈፀሙ ይችላል። ኦሮሞ ሚስኪኑን አማራ አንተ ነፍጠኛ ነህ ብሎ ቢገድለው ቢያቆስለው ይህ ትክክል አይደለም ግን በአብዬት ግዜ የተፈፀመ ነገር ነው። በአብዬት ግዜ ህጎች ይፈራርሳሉ ውሻ ውሻን በላ ነው ከዚያ በኋላ። ቁምነገሩ አብዬት እንዳይመጣ ከወድያው መጠንቀቅ ነው። ለምሳሌ የኦሮሞን መብት አማራው እዛው የሚኖረው አክብሮ ይህንን ስላሳ አመት በወያኔ ዘመን ኦሮምኛን አቀላጥፈው ቢናገሩ ኖሮ ይህ ሁሉ ግፍ ይደርስ ነበር አማራ ኦሮሞን ቢያከብር።
እስካሁን ነፍጠኛው ትቢትና ንቀት አለበት ። ኦሮሞ አማራን የገደለው ኦሮሞ ያልስለጠነ ስለሆነ ነው ብለህ ስትናገር ምን ለማለት ፈለግህ። እንደዚያ ከሆነ አማሮች እንዴት አርገው ነው ትግሬዎችን ከአማራ ያባረሩዋቸው ትነስተው ትግሬዎች ቦታቸው ሄዱ ። ኦሮሞዎችም ከሱማሌ ሲባረሩ አንድ ሚሊዬን የሚያክሉ ተነስተው አገራቸው ሄዱ አሁን እኮ እማራው አገሬ አልገባም አለ። ጎንደርም አይቀበላቸውም ታድያ ለምን ጎንድሮችንና ጎጃሜዎችን ቡዳ ብለህ አትቆጣቸውም የራሳቸውን ጎሳውች ባለመቀበላቸው። ያፈጀ ያረጀ ተረት ተረት ከምትነግረን። አማራ የትም ሄዶ መኖር ይችላል። አዎ ይችላል ግን የቀየውን ቋንቋ መልመድ አለበት የሚኖርበትን ባህል ማክብር አለበት ምንም ባህሉን ነዋሪው በመጤው መቀየር አይችልም ።
እዚሁ ሳንርቅ ምንም መንገድ ሳንሄድ አቶ ዳዊት የሚለውን ትሰማለህ ኦሮሞዎቹ ኢርቻን አዲስ አበባ ውስጥ ማረግ አይችሉም። ትንሽዬ የውሃ ኩሬ አግኝተው ኢርቻቸውን ቢያከብሩ መሳለቅያ ሊያረገው ሞከረ። አሁን አቶ ዳዊት በምን ጉልበቱ ነው አንዱን ኢትዬዽያዊ ከአዲስ አበባ መከልከል የሚችለው ። አርፎ መቀመጥ እያለ። የምን ነገር መተንኮል ነው።
ቲቲጂ ይህ ሊገባህ አይችልም መልስ ልትመልስልኝ ትሞክር ይሆናል። እኔ ግን ጥያቄ እየጠየቅሁህ ሳይሆን ልክ ልክህን እየነገርኩህ ነው ። ከገባህ ይግባህ ካልገባህ ደግሞ ኦሮሞ ትምህርቱን ያስተምርሀል።
ምንም አይነት ግድያ ተፈፅመ አትበለኝ። ሶርያ ውስጥ የመን ውስጥ ሩዋንዳ ውስጥ የተፈጠረው ግድያ እኮ ወንድም በውንድሙ ላይ ነው። በኢሀፓ ግዜ እኮ ወንድም ወንድሙን ገድሎታል ወዝ አደር ወይም ላብ አድር ብለሀል ብሎት ። ልጅና አባት አይተማመኑም ነበር። እኛን ምንም እስፔሻል አታርግ ሶርያዎች ሊቢያዎች እርስ በርስ ከተገዳደሉ እኛስ የማንገዳደልበት ምን ምክንያት አለው። ማረግ የምንችለው ግን ያ አብዬት {ሪቮለሽን} እንዳይመጣ መጣር ነው። ሕግና መንግስት እንዳይፈርስ መጣር ነው። ለዚህም ደግሞ የስውን መብት መጠበቅ ነው።
በጣም አፅያፊ ግድያ ልትነግረን ሞክረሀል እኔ ግን ለማንበብ አልቻልኩም ። ይህ አይነቱ ትረካ ግን ኦሮሞን ጭራቅ በማስመስል ምንም ስላም አይመጣም እንዴት ነው እናት ህን ከገደለብህ ጋራ የምትታረቀው ። እንዴት ነው እንደዚህ በጭካኔ የገድለህን ይቅር የምትለው የሚል አባባል ነው አገላለፅህ ታድያ ምን ይደረግ ግድያው ይቀጥል ወይስ ሁለቱም ጎኖች ጥፋታቸውን አውቀው ተከባብረው ይኑሩ። ይህ ነው መመልስ ያለብህ እንጂ አንዱን ጎን ጥፋተኛ አርገህ አንዱን ንፁ ለማረግ ብትሞክር ግድያውን ታስቀጥለዋለህ እንጁ ምንም አትጠቅመውም።
እንዳልኩህ ለነፍጠኛ እንደጮህ ለትግሬዎች መጮህ አለብህ። ለምን ብትል እንደሚወራው ትግሬዎች እየተከበቡ ነው ። አባይ ጦር እንዲልክባቸው። ባጀት እንዲቆርጥባቸው ውሃ እንዲከለክላቸው ምግብ እንዳይስጣቸው እየትነገረ ነው። አረ እሱ ብቻ ሳይሆን አማሮች አይደሉም ወይ ወድ ትግሬ የሚሄደውን ጠፍና በግ ያስቆሙት ይህ ሲሆን የተናገርከው ነገር ካለ ያልኩትን በሙሉ እስርዛለሁና አባክህን እንዲህ ሽንጥህን ገትረህ ለትግሬዎች የተናገርክበትን ገፅ እዚህ ላይ ለጥፍልን።
Post by TGAA » 07 Jan 2020, 22:21
After the collapse of the weyanes treasonous regime Ethiopians have expressed their despise against weyanes in many ways. In The past 30 years weyanes have worked night and day to scrub Ethiopian nationalism from the heart and minds of Tigrian-Ethiopians. Weyane targeted Amhara-Ethiopians as the mortal enemy of Tigrian –Ethiopians, and brainwashed Tigians to that effect. The made Tigrian Ethiopians to think the plunder that have been going in their name is justified. In the name of development, they dispossessed other Ethiopians while giving away the property of others to Tigrians who randomly knocked woyane’s office. Ethiopian banks became a provider of preferential service providers to Tigrians. Any Tigrian who didn’t gate a positive answer from the bank officer used to get a phone call from weyane higher-ups . It was a black version of the Apartheid system. Soon enough most Tigrians who benefited from this unjust system became the arch defenders of this loathed system. They sing about nation and nationalities, while they know factually that they are the exclusive beneficiaries of the rotten system. Weyanes instituted the most oppressive system to secure their loots. Torcher , killing, dispossessing, plundering the national resources became modus operandi. Weyanes have expressed their readiness to dismantle Ethiopia, and warning for anyone hears that genocide in a mass scale will be the result of removing Weyanes. They could have done it without doubt except that most became fat cat milliners and if civil war became a reality everything they own will evaporate into thin air. So that tempered their criminal intent –so they are doing everything they can to mess up the country, but as the days go by they have become less effective in doing that. I have stated this fact to emphasize one point. Tigrian people are our brothers – yea --yea we hear a lot of noise abut Weyane is Tigray and Tigray is weyane. Let time will be the judge
of that. Weyanes are threatening that if their crime is not closed and sealed they going to establish their own Tigrian republic. Still, we going to see how that is going to be unfolding. But all Ethiopian people love and respect their Tigrian bothers and sisters is immutable. The treasonous weyane criminals though will face justice in due time.
Top
ወያኔን እንደምጠላው ያህል ለትግራይ ህዝብ ያለኝ ክብር በጣም ትልቅ ነው፡፡ ያንን ስለህ አንተን ለማሳመን ብዬ ሳይሆን እግዚያብሄር ፈሪ ሀገር ወዳድ ትግራይ ተወላጆች ኮትኩተው አሳድገውኛል ፤ አስተምረውኛ ፡ ፡ አንተ ግን የትግራይ ህዝብና ወያኔ ማለትም የነመለሰ ወያኔ አንድ ናቸው የምትል ከሆነ መንገዳችን የተለያየ ነው፡፡ ወያኔ እርግጥ ለትግራይ ህዝብ በመዝረፍ የጠቀመው ጥቅም ይኖር ይሆናል ፤ ነገር ግን የትግራይ ህዝብ ያለምንም የሌብነት ችሮታ ጥሮ ግሮ በላቡ ሀብታም መሆን የሚችል ህዝብ መሆኑን ኢትዮጵያዊያንም ኤርትራዊያንም የሚያውቁት ሀቅ ነው ፤ ስለዚህ የትግራይ ህዝብ ብዙ ጥሩ የሆኑ ስነልቦናዊ ፤ ግብረገባዊ እሴቶች ያሉት ህዝብ ነው፡፡ ነገር ግን የነመለሰ ወያኔ ልክ በጥሩ አካል ላይ እንደሚወጣ ነቀርሳ የትግራይ ህዝብ የሚኮራባቸውን አሴቶች አቆርቁዘው ፤ በጥላቻ ፤ የሚወዳት ሀገሩን ወንድሞቹም በማስጠላት ፤ ስልጣንም ከያዙ በኋላ ህዝቡን በተለይ የአማራ ህዝብ ላይ የተፈጸምው የጥላቻ ዘመቻ፤ በሌላው ኢትዮጵያዊያን እንዲጠላ ያደረገው ዘመቻ ፤ በህዝቡ ላይ በመንግስት መዋቅርን እይተጠቀም ያደረገው የማጥፋት ዘመቻ ጌዜ ያወጣዋል ፡፡ ከዚህ በፊት አንስቼልህ ነበር ፤ አማራ ትግራይን አፈናቀለ ብለህ ትከሳለህ ግን እውነታውን አንተም ጠፍቶህ አይደለም ፡ ወያኔ በተለያየ ግዛት ያሉ ትግራዊያንን ከሌላው ኢትዮጵያ ጋር ተስማምተው አይደለም ያደረገው ፤ ይልቁንም በእርሱ ስር እንዲደራጁ አድርጎ የርሱ መግዥያ መሳርያ ነው ያደረጋቸው ፡ በአንድ በኩል በተለያዩ አካባቢ የሚገኝትን ትግራዊያን እያደራጀ ልዩ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ፤ ቅድሚ እንዲያገኝ ፤ አድርጎ ያላደረገው ነገር የለም ፤ለምሳሌ አንዴ መለስ ታስታውስ እንደሆነ ቡና የምትደብቁ ነጋዴዎች አላችሁ ካላወጣችሁ ጣታችሁ ይቆረጣል ብሎ ዛተ ፤ በሳምንቱ ይህንን እንደምክንያት አድርጎ የነጋዴዎቹን ፍቃድ ነጠቃቸው ፤ ያንን ካለደረገ የራሱ ወያኔዎችን መክተት ስለማይችል ፤ ከዚያ በኋላ በእነርሱ ቦታ ማንን ሰገሰገ ወያኔዎችን ከላይ እሰከታች፤ እኔ ይህንን ጉዳይ በግል ስለማውቀው ብታምንም ባታምንም መንም ለውጥ የለውም ፤ ኤርትራዊያንን በተመለከተ አሁንም ዋናው ወደጦርነት እንድንገባ ያደረገንም ወያኔ ነው፤ አዲስ አበባን ወያኔ ከተቆጣጠረ በኋላ ፤ ወያኔ እንደ ኢትዮጵያ ወኪል ኢትዮጵያን ሻብያ እንደ ኤርትራ መንግስት ቁጭ በለው ቢደራደሩ ኖሮ የሁለቱም ህዝቦች ሲኦል ባልገቡ ነበር ፡ መለስ በሩን ከፍቶ ሁሉም የናንተ ነው ብሎ ካስለመደ በሃላ ፤ ለኢሳያስም ሁሉን እንዳልክ ብሎ ካስለመደው በኋላ ፤ የትግራይ ህዝብ ማጉሮምረም ሲጀምር ኢርትራን ወጋ ፤ ያንን ሲያደርግ ደግሞ የኢትዮጵያን ህዝብ ተጠቅሞ ነበር ፡ ድል ካደረገ በኋላ ደግሞ መለስ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለውን ንቀት እንዴት እንደገለጽ አሁን እዚህ ላይ መተንተን ብዙ አያስፈልግም ፡፡ ሌላ የምጠይቅህ ነገር ቢኖር ለመሆኑ ትግራዋይ ነን ብለው እዚህ ፎርም ላይ የሚለጠፈውን ስለኢትዮጵያ፤ስለአማራ፤ ሰለኢትዮጵያ ጠላቶችን ደግፈው የሚጻፉትን አይተህ ታውቃለህ ፤ በአሁኑ ሰአት ኢርትራዊያን ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ ትግራዊያን ደግሞ ግብጻዊያን የሆኑ ነው የሚመስለው፤ አሁንም ትግራዊያን ኢትዮጵያዊያን ናቸው ፤ በእነርሱ የመጣ በኢትዮጵያዊያን ላይ የመጣ ነው ፤ ወያኔ ግን የኢትዮጵያዊያን ጠላት ነው ፤ ከወያኔ ጋር አብሮ የሚሰለፍ ኢትዮጵያዊ አታገኝም ፤ ከበት ካራጁ ጋር የሚውልበት ግዜ አልቋል፤ ከብዙ ባጭሩ መልሴ ይሄ ነው ፡ ሰላም
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
TGAA
አንተ ጋለሞታ የፈለግኸውን በል ወያኔ መብት አለው ለምኖር ፓርቲ ለማቆቋም። በወይኔ ግዜ አይደለም እነቆንጂትን እነስማዊ ፈረስ ስማይ ስማያዊ ሕልም የሚጋልቡብን ። አሁን ደርስ ህ ወይኔ ጠላት ነው ትለናለህ ። ወይኔዎች አማራ ሐገር እስካልመጡብህ ድረስ አፍህን ዝጋ አለበለዚያ ግን ልክ ልክህን ሲያሳዩህ ወይኔዎች ጨኮኑን እንዳትል እንዳታለቃቅስ። ለ፴ አመት በባርነት እንደገዙህ መቶ አመቱ እንዳይቀጥል ፍራ ።
እኔ አማራ ብሆን ወይኔ እንዳንተው እጠላ ነበር ለምን ብትል ኦሮሞን ከእጃቹሁ ፈንቅለው አውጡባቹሁ። እስቲ አንድ የአማራ ድርጅት ኦሮሞ ውስጥ ይመረጣል በህልምህም አታሳበው። እንዲሁ ደቡብ ውስጥ ሱማሌም ውስጥ ይህንን በማረጉ ወይኔ እርር ድብን ብለሀል ግን የድሮ ቀጥቅጠህ ግዛ አይስራም። ሁሉም ነፃ ውጥቶዋል።
ወይኔ ኢትዬዽያን ሊያፈርስ ይስራል ከግብፅ ጋራ ላልከው አዋ ምን አባህ ታመጣለህ ግጥም አርገው ይስራሉ። አንተ ከኤርትራኖች ጋራ ተባብረው ወይኔ ለማፈን ስትሞክር እነሱ ቁጭ ብለው ይጠብቁህ ። ሁሉ ዛቻህ ሁል ቱልቱላህ ማንም አይስማህም ማንም አይፈራህም ወንድ ከሆንክ የወያኔን ድንበር ስብረህ ግባ።
አማራ አፈ ጮማ እኔ ወያኔን እንጂ የትግሬን ሕዝብ አልጠላም ። ይህ ከሆን ለምን ከጎንደር ሲባረሩ ሁ ሁ አላልክም ። አዲስ አበባ ውስጥ ንብረታቸው እንዲወረስና ከአዲስ አበባ እንዲውጡ ጥረት ሲደረግ የታለህ የሞገትክላቸው። ምድረ አጋሰስ በሙሉ ሺህ አማራ ቢመጣ በአንድ መቆጫ ነው ድባቅ የምትገቡት ዘራፍም ከዘራቹሁ ነው ግን ተነቅቶባቹሁል።
ትግሬዎች ኢትዬዽያ ይጠላሉ ካልክ ማነው አባይን የጀመረው። አባይን ሲጀምሩ ማን ነበር ከግብፅ ጋራ ተባብሮ አባይ ግድብን ለማስቆም የጣረው ። አማራው ነበር ምንም መካድ አያስፈልግም በቪድዬ የተቀዳ አቅ ነው።
ወይኔዎች ኢትዬዽያን ቢጠሉ ማን ነው አባይን መርጦልህ የሄደው። ዝም ብለው ጥለውን ቢሄዱ ኖሮ አገሪቱ ሶርያ ት ሆን አነበረውም ወይ ። ግን ወለታ በሊታው አብይ ወይኔዎችን ለማሳደድ ለማስፈራራት ይሞክራል። ግን አማራ ወያኔን ከጠላው ጦርነት አማራው ከፈለገ አማራው ብቻውን ነው ጦርነት መግጠም ያለበት ጅላጁሉ ኦሮሞ ተከትሎ ከአማሮች ጋራ ከመጡ ጦርነቱ ሲገባደድ ለምን ወያኔዎች የኦሮሞን መሬት ወረሱ እንዳትሉን። በጦርነት አሽናፊ የአደረ አፋሽ ነው።
ወድ አቶ ቲቲ፣
አንተ ደርግ ኢትዬዽያኖችን በጅምላ ሲያርድ እግሬ አውጪኝ ብለህ አሜሪካ ሄደህ የፓርኪን እረኛ ሆንክና በቀን ሁለት መቶ ዶላር ትሰርቅ ነበር ። ታድያ የዛሬ ስላስ አመት መቶ ሺህ ዶላር ያነበረው አማራ የመኪና እረኛ አነበረም ። ያ ሁሉ የመኪና እረኛ ገንዘቡን በቡሃ ቤት አጥፍቶ ዛሬ ብቻውን የሚናገር እብድ ሆኖዋል ። አማሮች በሌብነት ከአሜሪካ ከሳዊዲ ከሱዳን ሁሉንም ሌብነትን ያስተዋወቁ ናቸው ። በሱዳን ሀገር ባሌቤቱ ሱቁን ለቆልህ ነበር የሚሄደው። በሳዊዲ ወርቅ ቤት አይዘጋም ነበር አበሻ እስከመጣ ድረስ ። ሴትኛ አዳሪነቱን መጠጥ ቤቱን በሙሉ ያስተዋውቁት አበሾች አማሮች ናቸው በስመ አበሻም ቢደበቁም ውስጣቸው አማራ ነው። ታድያ ይህንን ሌብነት የፈፀመት ከመቶ ሺህ የመኪና እረኞች አንዱ ወይ ሁለቱ ነው ገንዘቡን ይዞ አገሩ ገብቶ ትልቅ ንግድ ላይ የተስማራው።
ታድያ ትግሬዎች ቢስርቁም ባይስርቁም ቁም ነገር ያዋሉትን ብታይ ። አጃይብ ትላለህ። አንድ ግዜ የሩዋንዳን ጎደኛዬን ሩዋንዳ ከየት አምትታ ነው ይህንን ገንዘብ ሩዋንዳ ይቀየረችው። ስለው ። አይ እኔ ምን አውቃለሁ ከኮንጎ ይሆናል ብሎኝ አረፍ። ይህ ማለት ሩዎንዳዎች ከኮንጎ መስረቃቸው አይደለም እፍረታቸው የስረቁትን ገንዘብ በመጠጥ ቢጨርሱት ልክ እንደአማሮች ያ ነበር ወርደቱ ዛሬ የኮንጎ ገንዘብ ቢቀርም ሩዋንዳ እራሱዋን የቻለች ተመስላለች።
አና አማራው የትግሬዎችን ሌብነት ቀንና ማታ ያወራል ። እራሳቸው አሜሪካ ተቀምጠው ፓርኪንግ ዘርፈዋል ። እንደማይዘረፍ ነገር ። ስርግ ድግስ በማይረባ ነገር መኪና በመግዛት ገንዘቡን አባክነው እዛው ፓርኪንጋቸው በሽምግልናቸው ይስራሉ። ታድያ ወያኔዎችን ሲያዩ ፎቅ በፎቅ ሆነው ይቀናሉ ።
እናት ሌባ ልጁዋን አታምንም ነው ነገሩ።
አንተ ጋለሞታ የፈለግኸውን በል ወያኔ መብት አለው ለምኖር ፓርቲ ለማቆቋም። በወይኔ ግዜ አይደለም እነቆንጂትን እነስማዊ ፈረስ ስማይ ስማያዊ ሕልም የሚጋልቡብን ። አሁን ደርስ ህ ወይኔ ጠላት ነው ትለናለህ ። ወይኔዎች አማራ ሐገር እስካልመጡብህ ድረስ አፍህን ዝጋ አለበለዚያ ግን ልክ ልክህን ሲያሳዩህ ወይኔዎች ጨኮኑን እንዳትል እንዳታለቃቅስ። ለ፴ አመት በባርነት እንደገዙህ መቶ አመቱ እንዳይቀጥል ፍራ ።
እኔ አማራ ብሆን ወይኔ እንዳንተው እጠላ ነበር ለምን ብትል ኦሮሞን ከእጃቹሁ ፈንቅለው አውጡባቹሁ። እስቲ አንድ የአማራ ድርጅት ኦሮሞ ውስጥ ይመረጣል በህልምህም አታሳበው። እንዲሁ ደቡብ ውስጥ ሱማሌም ውስጥ ይህንን በማረጉ ወይኔ እርር ድብን ብለሀል ግን የድሮ ቀጥቅጠህ ግዛ አይስራም። ሁሉም ነፃ ውጥቶዋል።
ወይኔ ኢትዬዽያን ሊያፈርስ ይስራል ከግብፅ ጋራ ላልከው አዋ ምን አባህ ታመጣለህ ግጥም አርገው ይስራሉ። አንተ ከኤርትራኖች ጋራ ተባብረው ወይኔ ለማፈን ስትሞክር እነሱ ቁጭ ብለው ይጠብቁህ ። ሁሉ ዛቻህ ሁል ቱልቱላህ ማንም አይስማህም ማንም አይፈራህም ወንድ ከሆንክ የወያኔን ድንበር ስብረህ ግባ።
አማራ አፈ ጮማ እኔ ወያኔን እንጂ የትግሬን ሕዝብ አልጠላም ። ይህ ከሆን ለምን ከጎንደር ሲባረሩ ሁ ሁ አላልክም ። አዲስ አበባ ውስጥ ንብረታቸው እንዲወረስና ከአዲስ አበባ እንዲውጡ ጥረት ሲደረግ የታለህ የሞገትክላቸው። ምድረ አጋሰስ በሙሉ ሺህ አማራ ቢመጣ በአንድ መቆጫ ነው ድባቅ የምትገቡት ዘራፍም ከዘራቹሁ ነው ግን ተነቅቶባቹሁል።
ትግሬዎች ኢትዬዽያ ይጠላሉ ካልክ ማነው አባይን የጀመረው። አባይን ሲጀምሩ ማን ነበር ከግብፅ ጋራ ተባብሮ አባይ ግድብን ለማስቆም የጣረው ። አማራው ነበር ምንም መካድ አያስፈልግም በቪድዬ የተቀዳ አቅ ነው።
ወይኔዎች ኢትዬዽያን ቢጠሉ ማን ነው አባይን መርጦልህ የሄደው። ዝም ብለው ጥለውን ቢሄዱ ኖሮ አገሪቱ ሶርያ ት ሆን አነበረውም ወይ ። ግን ወለታ በሊታው አብይ ወይኔዎችን ለማሳደድ ለማስፈራራት ይሞክራል። ግን አማራ ወያኔን ከጠላው ጦርነት አማራው ከፈለገ አማራው ብቻውን ነው ጦርነት መግጠም ያለበት ጅላጁሉ ኦሮሞ ተከትሎ ከአማሮች ጋራ ከመጡ ጦርነቱ ሲገባደድ ለምን ወያኔዎች የኦሮሞን መሬት ወረሱ እንዳትሉን። በጦርነት አሽናፊ የአደረ አፋሽ ነው።
ወድ አቶ ቲቲ፣
አንተ ደርግ ኢትዬዽያኖችን በጅምላ ሲያርድ እግሬ አውጪኝ ብለህ አሜሪካ ሄደህ የፓርኪን እረኛ ሆንክና በቀን ሁለት መቶ ዶላር ትሰርቅ ነበር ። ታድያ የዛሬ ስላስ አመት መቶ ሺህ ዶላር ያነበረው አማራ የመኪና እረኛ አነበረም ። ያ ሁሉ የመኪና እረኛ ገንዘቡን በቡሃ ቤት አጥፍቶ ዛሬ ብቻውን የሚናገር እብድ ሆኖዋል ። አማሮች በሌብነት ከአሜሪካ ከሳዊዲ ከሱዳን ሁሉንም ሌብነትን ያስተዋወቁ ናቸው ። በሱዳን ሀገር ባሌቤቱ ሱቁን ለቆልህ ነበር የሚሄደው። በሳዊዲ ወርቅ ቤት አይዘጋም ነበር አበሻ እስከመጣ ድረስ ። ሴትኛ አዳሪነቱን መጠጥ ቤቱን በሙሉ ያስተዋውቁት አበሾች አማሮች ናቸው በስመ አበሻም ቢደበቁም ውስጣቸው አማራ ነው። ታድያ ይህንን ሌብነት የፈፀመት ከመቶ ሺህ የመኪና እረኞች አንዱ ወይ ሁለቱ ነው ገንዘቡን ይዞ አገሩ ገብቶ ትልቅ ንግድ ላይ የተስማራው።
ታድያ ትግሬዎች ቢስርቁም ባይስርቁም ቁም ነገር ያዋሉትን ብታይ ። አጃይብ ትላለህ። አንድ ግዜ የሩዋንዳን ጎደኛዬን ሩዋንዳ ከየት አምትታ ነው ይህንን ገንዘብ ሩዋንዳ ይቀየረችው። ስለው ። አይ እኔ ምን አውቃለሁ ከኮንጎ ይሆናል ብሎኝ አረፍ። ይህ ማለት ሩዎንዳዎች ከኮንጎ መስረቃቸው አይደለም እፍረታቸው የስረቁትን ገንዘብ በመጠጥ ቢጨርሱት ልክ እንደአማሮች ያ ነበር ወርደቱ ዛሬ የኮንጎ ገንዘብ ቢቀርም ሩዋንዳ እራሱዋን የቻለች ተመስላለች።
አና አማራው የትግሬዎችን ሌብነት ቀንና ማታ ያወራል ። እራሳቸው አሜሪካ ተቀምጠው ፓርኪንግ ዘርፈዋል ። እንደማይዘረፍ ነገር ። ስርግ ድግስ በማይረባ ነገር መኪና በመግዛት ገንዘቡን አባክነው እዛው ፓርኪንጋቸው በሽምግልናቸው ይስራሉ። ታድያ ወያኔዎችን ሲያዩ ፎቅ በፎቅ ሆነው ይቀናሉ ።
እናት ሌባ ልጁዋን አታምንም ነው ነገሩ።
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Ethoash, You disappointed me. You talk but you're not saying anything worthwhile. You huff puff as typical weyane,but no beef to sink my teeth into.Pure air.In your loot addicted barren mind to expect a rational thinking to grow is like expecting gravity to hold you fixed on the moon surface. Wallow in your stupidity.Ethoash wrote: ↑08 Oct 2020, 08:02TGAA
አንተ ጋለሞታ የፈለግኸውን በል ወያኔ መብት አለው ለምኖር ፓርቲ ለማቆቋም። በወይኔ ግዜ አይደለም እነቆንጂትን እነስማዊ ፈረስ ስማይ ስማያዊ ሕልም የሚጋልቡብን ። አሁን ደርስ ህ ወይኔ ጠላት ነው ትለናለህ ። ወይኔዎች አማራ ሐገር እስካልመጡብህ ድረስ አፍህን ዝጋ አለበለዚያ ግን ልክ ልክህን ሲያሳዩህ ወይኔዎች ጨኮኑን እንዳትል እንዳታለቃቅስ። ለ፴ አመት በባርነት እንደገዙህ መቶ አመቱ እንዳይቀጥል ፍራ ።
እኔ አማራ ብሆን ወይኔ እንዳንተው እጠላ ነበር ለምን ብትል ኦሮሞን ከእጃቹሁ ፈንቅለው አውጡባቹሁ። እስቲ አንድ የአማራ ድርጅት ኦሮሞ ውስጥ ይመረጣል በህልምህም አታሳበው። እንዲሁ ደቡብ ውስጥ ሱማሌም ውስጥ ይህንን በማረጉ ወይኔ እርር ድብን ብለሀል ግን የድሮ ቀጥቅጠህ ግዛ አይስራም። ሁሉም ነፃ ውጥቶዋል።
ወይኔ ኢትዬዽያን ሊያፈርስ ይስራል ከግብፅ ጋራ ላልከው አዋ ምን አባህ ታመጣለህ ግጥም አርገው ይስራሉ። አንተ ከኤርትራኖች ጋራ ተባብረው ወይኔ ለማፈን ስትሞክር እነሱ ቁጭ ብለው ይጠብቁህ ። ሁሉ ዛቻህ ሁል ቱልቱላህ ማንም አይስማህም ማንም አይፈራህም ወንድ ከሆንክ የወያኔን ድንበር ስብረህ ግባ።
አማራ አፈ ጮማ እኔ ወያኔን እንጂ የትግሬን ሕዝብ አልጠላም ። ይህ ከሆን ለምን ከጎንደር ሲባረሩ ሁ ሁ አላልክም ። አዲስ አበባ ውስጥ ንብረታቸው እንዲወረስና ከአዲስ አበባ እንዲውጡ ጥረት ሲደረግ የታለህ የሞገትክላቸው። ምድረ አጋሰስ በሙሉ ሺህ አማራ ቢመጣ በአንድ መቆጫ ነው ድባቅ የምትገቡት ዘራፍም ከዘራቹሁ ነው ግን ተነቅቶባቹሁል።
ትግሬዎች ኢትዬዽያ ይጠላሉ ካልክ ማነው አባይን የጀመረው። አባይን ሲጀምሩ ማን ነበር ከግብፅ ጋራ ተባብሮ አባይ ግድብን ለማስቆም የጣረው ። አማራው ነበር ምንም መካድ አያስፈልግም በቪድዬ የተቀዳ አቅ ነው።
ወይኔዎች ኢትዬዽያን ቢጠሉ ማን ነው አባይን መርጦልህ የሄደው። ዝም ብለው ጥለውን ቢሄዱ ኖሮ አገሪቱ ሶርያ ት ሆን አነበረውም ወይ ። ግን ወለታ በሊታው አብይ ወይኔዎችን ለማሳደድ ለማስፈራራት ይሞክራል። ግን አማራ ወያኔን ከጠላው ጦርነት አማራው ከፈለገ አማራው ብቻውን ነው ጦርነት መግጠም ያለበት ጅላጁሉ ኦሮሞ ተከትሎ ከአማሮች ጋራ ከመጡ ጦርነቱ ሲገባደድ ለምን ወያኔዎች የኦሮሞን መሬት ወረሱ እንዳትሉን። በጦርነት አሽናፊ የአደረ አፋሽ ነው።
ወድ አቶ ቲቲ፣
አንተ ደርግ ኢትዬዽያኖችን በጅምላ ሲያርድ እግሬ አውጪኝ ብለህ አሜሪካ ሄደህ የፓርኪን እረኛ ሆንክና በቀን ሁለት መቶ ዶላር ትሰርቅ ነበር ። ታድያ የዛሬ ስላስ አመት መቶ ሺህ ዶላር ያነበረው አማራ የመኪና እረኛ አነበረም ። ያ ሁሉ የመኪና እረኛ ገንዘቡን በቡሃ ቤት አጥፍቶ ዛሬ ብቻውን የሚናገር እብድ ሆኖዋል ። አማሮች በሌብነት ከአሜሪካ ከሳዊዲ ከሱዳን ሁሉንም ሌብነትን ያስተዋወቁ ናቸው ። በሱዳን ሀገር ባሌቤቱ ሱቁን ለቆልህ ነበር የሚሄደው። በሳዊዲ ወርቅ ቤት አይዘጋም ነበር አበሻ እስከመጣ ድረስ ። ሴትኛ አዳሪነቱን መጠጥ ቤቱን በሙሉ ያስተዋውቁት አበሾች አማሮች ናቸው በስመ አበሻም ቢደበቁም ውስጣቸው አማራ ነው። ታድያ ይህንን ሌብነት የፈፀመት ከመቶ ሺህ የመኪና እረኞች አንዱ ወይ ሁለቱ ነው ገንዘቡን ይዞ አገሩ ገብቶ ትልቅ ንግድ ላይ የተስማራው።
ታድያ ትግሬዎች ቢስርቁም ባይስርቁም ቁም ነገር ያዋሉትን ብታይ ። አጃይብ ትላለህ። አንድ ግዜ የሩዋንዳን ጎደኛዬን ሩዋንዳ ከየት አምትታ ነው ይህንን ገንዘብ ሩዋንዳ ይቀየረችው። ስለው ። አይ እኔ ምን አውቃለሁ ከኮንጎ ይሆናል ብሎኝ አረፍ። ይህ ማለት ሩዎንዳዎች ከኮንጎ መስረቃቸው አይደለም እፍረታቸው የስረቁትን ገንዘብ በመጠጥ ቢጨርሱት ልክ እንደአማሮች ያ ነበር ወርደቱ ዛሬ የኮንጎ ገንዘብ ቢቀርም ሩዋንዳ እራሱዋን የቻለች ተመስላለች።
አና አማራው የትግሬዎችን ሌብነት ቀንና ማታ ያወራል ። እራሳቸው አሜሪካ ተቀምጠው ፓርኪንግ ዘርፈዋል ። እንደማይዘረፍ ነገር ። ስርግ ድግስ በማይረባ ነገር መኪና በመግዛት ገንዘቡን አባክነው እዛው ፓርኪንጋቸው በሽምግልናቸው ይስራሉ። ታድያ ወያኔዎችን ሲያዩ ፎቅ በፎቅ ሆነው ይቀናሉ ።
እናት ሌባ ልጁዋን አታምንም ነው ነገሩ።
Re: VIDEO: "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሠረታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከማቶከርና አበይት የፖለቲካ ችገሮችን ከመፍታት ይልቅ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ተጠምዷል።"ዶ/ር አወል አሎ (የህግ ፕሮፈ
Ethoash, You disappointed me. You talk but you're not saying anything worthwhile. You huff puff as typical weyane,but no beef to sink my teeth into.Pure air.In your loot addicted barren mind to expect a rational thinking to grow is like expecting gravity to hold you fixed on the moon surface. Wallow in your stupidity.Ethoash wrote: ↑08 Oct 2020, 08:02TGAA
አንተ ጋለሞታ የፈለግኸውን በል ወያኔ መብት አለው ለምኖር ፓርቲ ለማቆቋም። በወይኔ ግዜ አይደለም እነቆንጂትን እነስማዊ ፈረስ ስማይ ስማያዊ ሕልም የሚጋልቡብን ። አሁን ደርስ ህ ወይኔ ጠላት ነው ትለናለህ ። ወይኔዎች አማራ ሐገር እስካልመጡብህ ድረስ አፍህን ዝጋ አለበለዚያ ግን ልክ ልክህን ሲያሳዩህ ወይኔዎች ጨኮኑን እንዳትል እንዳታለቃቅስ። ለ፴ አመት በባርነት እንደገዙህ መቶ አመቱ እንዳይቀጥል ፍራ ።
እኔ አማራ ብሆን ወይኔ እንዳንተው እጠላ ነበር ለምን ብትል ኦሮሞን ከእጃቹሁ ፈንቅለው አውጡባቹሁ። እስቲ አንድ የአማራ ድርጅት ኦሮሞ ውስጥ ይመረጣል በህልምህም አታሳበው። እንዲሁ ደቡብ ውስጥ ሱማሌም ውስጥ ይህንን በማረጉ ወይኔ እርር ድብን ብለሀል ግን የድሮ ቀጥቅጠህ ግዛ አይስራም። ሁሉም ነፃ ውጥቶዋል።
ወይኔ ኢትዬዽያን ሊያፈርስ ይስራል ከግብፅ ጋራ ላልከው አዋ ምን አባህ ታመጣለህ ግጥም አርገው ይስራሉ። አንተ ከኤርትራኖች ጋራ ተባብረው ወይኔ ለማፈን ስትሞክር እነሱ ቁጭ ብለው ይጠብቁህ ። ሁሉ ዛቻህ ሁል ቱልቱላህ ማንም አይስማህም ማንም አይፈራህም ወንድ ከሆንክ የወያኔን ድንበር ስብረህ ግባ።
አማራ አፈ ጮማ እኔ ወያኔን እንጂ የትግሬን ሕዝብ አልጠላም ። ይህ ከሆን ለምን ከጎንደር ሲባረሩ ሁ ሁ አላልክም ። አዲስ አበባ ውስጥ ንብረታቸው እንዲወረስና ከአዲስ አበባ እንዲውጡ ጥረት ሲደረግ የታለህ የሞገትክላቸው። ምድረ አጋሰስ በሙሉ ሺህ አማራ ቢመጣ በአንድ መቆጫ ነው ድባቅ የምትገቡት ዘራፍም ከዘራቹሁ ነው ግን ተነቅቶባቹሁል።
ትግሬዎች ኢትዬዽያ ይጠላሉ ካልክ ማነው አባይን የጀመረው። አባይን ሲጀምሩ ማን ነበር ከግብፅ ጋራ ተባብሮ አባይ ግድብን ለማስቆም የጣረው ። አማራው ነበር ምንም መካድ አያስፈልግም በቪድዬ የተቀዳ አቅ ነው።
ወይኔዎች ኢትዬዽያን ቢጠሉ ማን ነው አባይን መርጦልህ የሄደው። ዝም ብለው ጥለውን ቢሄዱ ኖሮ አገሪቱ ሶርያ ት ሆን አነበረውም ወይ ። ግን ወለታ በሊታው አብይ ወይኔዎችን ለማሳደድ ለማስፈራራት ይሞክራል። ግን አማራ ወያኔን ከጠላው ጦርነት አማራው ከፈለገ አማራው ብቻውን ነው ጦርነት መግጠም ያለበት ጅላጁሉ ኦሮሞ ተከትሎ ከአማሮች ጋራ ከመጡ ጦርነቱ ሲገባደድ ለምን ወያኔዎች የኦሮሞን መሬት ወረሱ እንዳትሉን። በጦርነት አሽናፊ የአደረ አፋሽ ነው።
ወድ አቶ ቲቲ፣
አንተ ደርግ ኢትዬዽያኖችን በጅምላ ሲያርድ እግሬ አውጪኝ ብለህ አሜሪካ ሄደህ የፓርኪን እረኛ ሆንክና በቀን ሁለት መቶ ዶላር ትሰርቅ ነበር ። ታድያ የዛሬ ስላስ አመት መቶ ሺህ ዶላር ያነበረው አማራ የመኪና እረኛ አነበረም ። ያ ሁሉ የመኪና እረኛ ገንዘቡን በቡሃ ቤት አጥፍቶ ዛሬ ብቻውን የሚናገር እብድ ሆኖዋል ። አማሮች በሌብነት ከአሜሪካ ከሳዊዲ ከሱዳን ሁሉንም ሌብነትን ያስተዋወቁ ናቸው ። በሱዳን ሀገር ባሌቤቱ ሱቁን ለቆልህ ነበር የሚሄደው። በሳዊዲ ወርቅ ቤት አይዘጋም ነበር አበሻ እስከመጣ ድረስ ። ሴትኛ አዳሪነቱን መጠጥ ቤቱን በሙሉ ያስተዋውቁት አበሾች አማሮች ናቸው በስመ አበሻም ቢደበቁም ውስጣቸው አማራ ነው። ታድያ ይህንን ሌብነት የፈፀመት ከመቶ ሺህ የመኪና እረኞች አንዱ ወይ ሁለቱ ነው ገንዘቡን ይዞ አገሩ ገብቶ ትልቅ ንግድ ላይ የተስማራው።
ታድያ ትግሬዎች ቢስርቁም ባይስርቁም ቁም ነገር ያዋሉትን ብታይ ። አጃይብ ትላለህ። አንድ ግዜ የሩዋንዳን ጎደኛዬን ሩዋንዳ ከየት አምትታ ነው ይህንን ገንዘብ ሩዋንዳ ይቀየረችው። ስለው ። አይ እኔ ምን አውቃለሁ ከኮንጎ ይሆናል ብሎኝ አረፍ። ይህ ማለት ሩዎንዳዎች ከኮንጎ መስረቃቸው አይደለም እፍረታቸው የስረቁትን ገንዘብ በመጠጥ ቢጨርሱት ልክ እንደአማሮች ያ ነበር ወርደቱ ዛሬ የኮንጎ ገንዘብ ቢቀርም ሩዋንዳ እራሱዋን የቻለች ተመስላለች።
አና አማራው የትግሬዎችን ሌብነት ቀንና ማታ ያወራል ። እራሳቸው አሜሪካ ተቀምጠው ፓርኪንግ ዘርፈዋል ። እንደማይዘረፍ ነገር ። ስርግ ድግስ በማይረባ ነገር መኪና በመግዛት ገንዘቡን አባክነው እዛው ፓርኪንጋቸው በሽምግልናቸው ይስራሉ። ታድያ ወያኔዎችን ሲያዩ ፎቅ በፎቅ ሆነው ይቀናሉ ።
እናት ሌባ ልጁዋን አታምንም ነው ነገሩ።