Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 29 Sep 2020, 16:59
እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 29 Sep 2020, 18:05
AbebeB wrote: ↑29 Sep 2020, 16:59
እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?
The interview response of the lady signifies that Abiy is the promoter of the decision.