Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 26 Sep 2020, 12:14
“አሸባሪና አገር በታኝ ቡድን ጋር ምንም ዓይነት ኅብረት የለንም” -የፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት:: አሸባሪና አገር በታኝ የሆነ አጀንዳ ካላቸው ቡድኖች ጋር አንዳችም ዓይነት ኅብረት የለንም ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት አስታወቀ። ጥምረቱ በላከው መግለጫ የፌዴራሊስት ኃይል ሆኖ ለመቀጠል በሀሳብም ይሁን በኢኮኖሚ አሀዳዊ ቁመና ይዞ መቀጠል ተገቢ አይደለም ብሏል። ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት) የፌዴራሊስት ኃይሎችን በመጠቀም የሥልጣን ጥማቱን ለማሳካት ሲፍጨረጨር ተመልክተነዋል ብሏል ጥምረቱ። ሕወሓት አሁንም ከፌዴራል ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት የትግራይን ሕዝብ እያሳሳተ እንደሆነም አስታውቋል። ሕወሕት ከፌዴራሊስት ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ኅብረተሰቡን እያወናበደ እንደሚገኝ ጥምረቱ አመልክቷል።
በፌዴራሊስት ኃይሎች ጥላ ሥር የተሰባሰብን አካላት ሕወሓትን ከዚህ በፊት አባረን ውይይታችንን በአዲስ አበባ እያካሄድን እያለ ከፌዴራሊስት ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ኅብረተሰቡን እያወናበደ እንደሚገኝ ጥምረቱ ገልጿል።
የሕወሐት እውነተኛ ማንነት ደግሞ ሀገርን በፌዴራል እሳቤ አስተዳድራለሁ በሚል የይስሙላ የክልል አስተዳደር ዘርግቶ የእርሱን ሀሳብ ብቻ ሲያስፈፅም የነበረ መሆኑን ጥምረቱ አመልክቷል።
ሕወሓት ሀገር ያመነጭችውን ሀብት በኢፍትሐዊነት በማካበት ለአመራሮቹና ለቤተሰቦቻቸው የግል መፈንጫ ሲያደርግ የነበረ ኃይል መሆኑን መግለጫው አስታውሷል። መግለጫው አያይዞም ሕወሓት መሻሻል የማያሳይና ወቅታዊውን የሀገሪቱን ፖለቲካ የማይዋጅ፤ የሀሳብ ድርቀት የገጠመው ሆኖ በመገኘቱ ሕወሐትና ኢዲህንን በይፋ ከጥምረቱ መሰናበታቸውን ህዝቡ እንዲረዳ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ ብሕር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ይህን ተረድው በሥማችን እየነገደ ያለውን የሕወሐት ቡድን ከጥምረቱ ጋር በጋራ በመሆን እንዲታገል ጥሪ አቅርቧል። ሕወሐት እያራመደ የሚገኘው አቋም ኢትዮጵያ በፌዴራላዊ አስተዳደር እንዲሁም ፍትሃዊነትና እኩልነት ባረጋገጠ መልኩ እድትመራ የሚፈለግ አይደለም ብሏል - ጥምረቱ በመግለጫው። ሕወሓት ከዚያ ይልቅ “እኔ ከሞትኩ …” በሚል አመለካከት ˝እኔ ካልመራኋት ትበታተን˝ የሚል አደጋ ከፊታችን የደቀነ መሆኑን መግለጫው አትቷል። ሕወሓት ኢትዮጵያን ለውጭ ጠላቶች አሳልፎ ለመስጠት የማያመነታ በመሆኑ በሕግ አግባብ እንዲጠየቅና እንዲታረም እየሠራ መሆኑንም ጥምረቱ አስታውቋል።

-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Post
by Weyane.is.dead » 26 Sep 2020, 13:12
Parasite weyanes were ready to hop on the back of federalist congress and now the federalists gave them the middle finger
Ejersa wrote: ↑26 Sep 2020, 12:14
“አሸባሪና አገር በታኝ ቡድን ጋር ምንም ዓይነት ኅብረት የለንም” -የፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት:: አሸባሪና አገር በታኝ የሆነ አጀንዳ ካላቸው ቡድኖች ጋር አንዳችም ዓይነት ኅብረት የለንም ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት አስታወቀ። ጥምረቱ በላከው መግለጫ የፌዴራሊስት ኃይል ሆኖ ለመቀጠል በሀሳብም ይሁን በኢኮኖሚ አሀዳዊ ቁመና ይዞ መቀጠል ተገቢ አይደለም ብሏል። ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት) የፌዴራሊስት ኃይሎችን በመጠቀም የሥልጣን ጥማቱን ለማሳካት ሲፍጨረጨር ተመልክተነዋል ብሏል ጥምረቱ። ሕወሓት አሁንም ከፌዴራል ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት የትግራይን ሕዝብ እያሳሳተ እንደሆነም አስታውቋል። ሕወሕት ከፌዴራሊስት ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ኅብረተሰቡን እያወናበደ እንደሚገኝ ጥምረቱ አመልክቷል።
በፌዴራሊስት ኃይሎች ጥላ ሥር የተሰባሰብን አካላት ሕወሓትን ከዚህ በፊት አባረን ውይይታችንን በአዲስ አበባ እያካሄድን እያለ ከፌዴራሊስት ኃይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ኅብረተሰቡን እያወናበደ እንደሚገኝ ጥምረቱ ገልጿል።
የሕወሐት እውነተኛ ማንነት ደግሞ ሀገርን በፌዴራል እሳቤ አስተዳድራለሁ በሚል የይስሙላ የክልል አስተዳደር ዘርግቶ የእርሱን ሀሳብ ብቻ ሲያስፈፅም የነበረ መሆኑን ጥምረቱ አመልክቷል።
ሕወሓት ሀገር ያመነጭችውን ሀብት በኢፍትሐዊነት በማካበት ለአመራሮቹና ለቤተሰቦቻቸው የግል መፈንጫ ሲያደርግ የነበረ ኃይል መሆኑን መግለጫው አስታውሷል። መግለጫው አያይዞም ሕወሓት መሻሻል የማያሳይና ወቅታዊውን የሀገሪቱን ፖለቲካ የማይዋጅ፤ የሀሳብ ድርቀት የገጠመው ሆኖ በመገኘቱ ሕወሐትና ኢዲህንን በይፋ ከጥምረቱ መሰናበታቸውን ህዝቡ እንዲረዳ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ ብሕር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ይህን ተረድው በሥማችን እየነገደ ያለውን የሕወሐት ቡድን ከጥምረቱ ጋር በጋራ በመሆን እንዲታገል ጥሪ አቅርቧል። ሕወሐት እያራመደ የሚገኘው አቋም ኢትዮጵያ በፌዴራላዊ አስተዳደር እንዲሁም ፍትሃዊነትና እኩልነት ባረጋገጠ መልኩ እድትመራ የሚፈለግ አይደለም ብሏል - ጥምረቱ በመግለጫው። ሕወሓት ከዚያ ይልቅ “እኔ ከሞትኩ …” በሚል አመለካከት ˝እኔ ካልመራኋት ትበታተን˝ የሚል አደጋ ከፊታችን የደቀነ መሆኑን መግለጫው አትቷል። ሕወሓት ኢትዮጵያን ለውጭ ጠላቶች አሳልፎ ለመስጠት የማያመነታ በመሆኑ በሕግ አግባብ እንዲጠየቅና እንዲታረም እየሠራ መሆኑንም ጥምረቱ አስታውቋል።