የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ በኢትዮጵያ ውሰጥ ሥልጣን ላይ ያለው በአብይ የሚመራው የአማራ መንግስት በቋፍ ያለውን ሕጋዊነት ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ እንዲሚያጣ የሚያምን መሆኑን ይገልጣል፡፡ ከዚህ እሳቤ በመነሣት የሚከተሉትን ይቃወማል፡፡
1. ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች እስከአሁን ያበደሩትን ገንዘብ ክፍያ ከመከታተል ባለፈ ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ ከኢትዮጵያ ጋር ምንም ዓይነት አዲስ ብድር ስምምነት ውስጥ እንዳይገቡ ይጠይቃል፡፡ ከተጠቀሰው ቀን በኃላ አዲስ ብድር ለመስጠት ውል የሚፈጽሙ ከሆነ ውሉ በኦሮሞና ኦሮሚያ የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
2. ከመሬት ጋር የሚያያዝ ኢንቬስትመንት ለማካሄድ የሚሹ ማናቸውም ኢንቬስተሮች፣ ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የሚፈራረሙት ውል የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
3. ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ የሚያስቡ ሁሉ የጉዞአቸውን አቅጣጫና ጊዜ በመምረጥ መሆን እንዳለበት ያስገነዝባል፡፡
ይህ የሚሆነው በሕዝብ የሚመረጥ አዲስ መንግስት ወደ ሥልጣን እስከሚመጣ መሆኑን ከጥሪው መረዳት ይቻላል፡፡
ቅለጥ በለው ነፍጠኛን!
Re: ቢንጎ ነፍጠኛ! የኦነሠ ማዕከላዊ ዕዝ ለአበዳሪዎች፣ ኢንቬስተሮችና ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ የውጭ ሀገር ዜጎች ወሳኝ ጥሪ አቀረበ::
The fake Oromo Abebe Blash! Why don't you take out your mask & advocate for Tigray? It is none of your business to interfere in matters that don't concern you
AbebeB wrote: ↑04 Sep 2020, 10:44የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ በኢትዮጵያ ውሰጥ ሥልጣን ላይ ያለው በአብይ የሚመራው የአማራ መንግስት በቋፍ ያለውን ሕጋዊነት ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ እንዲሚያጣ የሚያምን መሆኑን ይገልጣል፡፡ ከዚህ እሳቤ በመነሣት የሚከተሉትን ይቃወማል፡፡
1. ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች እስከአሁን ያበደሩትን ገንዘብ ክፍያ ከመከታተል ባለፈ ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ ከኢትዮጵያ ጋር ምንም ዓይነት አዲስ ብድር ስምምነት ውስጥ እንዳይገቡ ይጠይቃል፡፡ ከተጠቀሰው ቀን በኃላ አዲስ ብድር ለመስጠት ውል የሚፈጽሙ ከሆነ ውሉ በኦሮሞና ኦሮሚያ የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
2. ከመሬት ጋር የሚያያዝ ኢንቬስትመንት ለማካሄድ የሚሹ ማናቸውም ኢንቬስተሮች፣ ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የሚፈራረሙት ውል የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
3. ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ የሚያስቡ ሁሉ የጉዞአቸውን አቅጣጫና ጊዜ በመምረጥ መሆን እንዳለበት ያስገነዝባል፡፡
ይህ የሚሆነው በሕዝብ የሚመረጥ አዲስ መንግስት ወደ ሥልጣን እስከሚመጣ መሆኑን ከጥሪው መረዳት ይቻላል፡፡
ቅለጥ በለው ነፍጠኛን!
Re: ቢንጎ ነፍጠኛ! የኦነሠ ማዕከላዊ ዕዝ ለአበዳሪዎች፣ ኢንቬስተሮችና ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ የውጭ ሀገር ዜጎች ወሳኝ ጥሪ አቀረበ::
እንኳን ኤጀርሣ ግብጦ አትሆንም፡፡ ደደብ፡፡Ejersa wrote: ↑04 Sep 2020, 10:50The fake Oromo Abebe Blash! Why don't you take out your mask & advocate for Tigray? It is none of your business to interfere in matters that don't concern you
AbebeB wrote: ↑04 Sep 2020, 10:44የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ በኢትዮጵያ ውሰጥ ሥልጣን ላይ ያለው በአብይ የሚመራው የአማራ መንግስት በቋፍ ያለውን ሕጋዊነት ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ እንዲሚያጣ የሚያምን መሆኑን ይገልጣል፡፡ ከዚህ እሳቤ በመነሣት የሚከተሉትን ይቃወማል፡፡
1. ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች እስከአሁን ያበደሩትን ገንዘብ ክፍያ ከመከታተል ባለፈ ከጥቅምት 10/2020 ጀምሮ ከኢትዮጵያ ጋር ምንም ዓይነት አዲስ ብድር ስምምነት ውስጥ እንዳይገቡ ይጠይቃል፡፡ ከተጠቀሰው ቀን በኃላ አዲስ ብድር ለመስጠት ውል የሚፈጽሙ ከሆነ ውሉ በኦሮሞና ኦሮሚያ የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
2. ከመሬት ጋር የሚያያዝ ኢንቬስትመንት ለማካሄድ የሚሹ ማናቸውም ኢንቬስተሮች፣ ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የሚፈራረሙት ውል የማይጸና መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
3. ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ የሚያስቡ ሁሉ የጉዞአቸውን አቅጣጫና ጊዜ በመምረጥ መሆን እንዳለበት ያስገነዝባል፡፡
ይህ የሚሆነው በሕዝብ የሚመረጥ አዲስ መንግስት ወደ ሥልጣን እስከሚመጣ መሆኑን ከጥሪው መረዳት ይቻላል፡፡
ቅለጥ በለው ነፍጠኛን!
Re: ቢንጎ ነፍጠኛ! የኦነሠ ማዕከላዊ ዕዝ ለአበዳሪዎች፣ ኢንቬስተሮችና ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ የውጭ ሀገር ዜጎች ወሳኝ ጥሪ አቀረበ::
አድዋ ድላችን ይላሉ ተዋግቶ እንደሚያውቅ ሰው፡፡ የኦሮሞንና ትግራዋይን ጀግና ጦር ተከትለው ከየደብተራ ከበሮ መደለቅ ሥራ መስሎአቸው በዓድዋ አሸነፍን እያሉ ከሸሹበት በድል ማግሰት ተመልሰው ያቅራራል፡፡
የማያፍሩ ባለጌዎች!
የማያፍሩ ባለጌዎች!