
"እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ
"እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ


-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47526
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: "እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ
Chika Angol, what else can he say they are foreigners cannot hold election and another neighbor country is holding election and they are coming to see and learn how Tigray nation conducts its election. If they were one country why not conduct election but they refused and do not want it and you accepted their vision.
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9843
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: "እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ
Re: "እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ
ሲባል ሰምታ ዶሮ እራሷን በገመድ አነቀች ቂቂቂ። ኧረ ወደዬት ሂደን እንሳቅ :: ማነው ልቡን የሰወረው መቀሌ ሂዶ የዕድር ምርጫ የሚታዘብ? መቼም አንድ ሁለት ጋላዎች አይጠፉ ይሆናል ከውጭ አገር - እነ እንጀራ አይበሉ ኅዝቅዔል ጋቢሳ እና ፀጋዬ አራርሳ።
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47526
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: "እኛ ከኢትዮጵያ ወደ ትግራይ የሚመጡን እንደ ውጭ አገር ዜጎች ነው የምናያቸው፡፡" ረዳት ፕሮፌሰር መረሳ ፀሃየ
ዶሮን ሲቀልዱባት በመጫኛ ጣልዋት። እኔ እኮ የሚገርመኝ የትግሪ ወያኔ በሬ አክላለሁ ብላ የምትጮኸውን እንቁራሪት ነው የሚመስሉት። ከፈለጉ ይፈንዱ ወይም ይታነቁ እንጅ ማንም ከሰው ዕቁብ አይቆጥራቸው።እነኝህ ኤርትራዊያን ኣድጊ የሚሏቸው ለካስ ወድደው አይደለም ከአህያም ወደል አህያዎች። አህያ ሰብ ምን እረባ ይባላል - ወያኔ ቢሸፍት ዴዴቢት።