Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም፡፡

Post by AbebeB » 22 Aug 2020, 12:22

በኦሮሞና በኢትዮጵያ መካከል ፍጥጫው እንደ ቀጠለ ነው፡፡ ሄርማን ኮን የአማራ ምኞት እስከወዲያኛው አሸልቧል ብሎአቸው ነበር፡፡ አልሰሙም፡፡ ይልቁንም ሱሪያቸው እስኪቀደድ መጨሁን ቀጠሉበት፡፡

በተቃራኒው ደግሞ የኦሮሞ ነጻነት ትግል የበለጠ ዘመድ አፍርቶ ከጥቂት ወደ 20 ኮንግረስ አባላትን አፍርቶአል፡፡ የሀጫሉ ግድያም በገለልተኛ አካል ይጣራ ብለዋል፡፡

አብይን ወደ ጠ/ሚርነት እንዲመጣ ይሁንታ የሰጡት እንዲነሣ ለማድረግም ሙሉ መብት አላቸው፡፡ አቦይ ጠሀይ አሜሪካ መሪ አትመርጥልንም እያለ ቢከራከርም መምረጧ እንዳለቀረው ሁሉ አማራ አሜሪካ አብይን አታወርደውም ቢልም አብይ በኦሮሞ ተገፍቶ በአሜሪካ ወለል ላይ መጋደሙ ሀቅ ሊሆን ነው፡፡ አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡


Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by Degnet » 22 Aug 2020, 13:26

Sam Ebalalehu wrote:
22 Aug 2020, 12:31
Well, somebody might enlightened them, they should have written a letter when genocide was happening in Ethiopia. Those twenty needs a little refresher course.
Kbur wendme yehone yehun yezih sew atsatsaf mekawem neberebeh


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by AbebeB » 22 Aug 2020, 17:20

Sam Ebalalehu wrote:
22 Aug 2020, 12:31
Well, somebody might enlightened them, they should have written a letter when genocide was happening in Ethiopia. Those twenty needs a little refresher course.
Sam,

ድንጋይ ራስ ሀበሻ መርጠን ኮንግረስ አባላትን እንዲያሰለጥኑዋቸው ብንልክ ምን ይመስለሀል?
አሁንስ ያፈርኩት ከእናንተ ጋር በአንድ ክ/አህጉር መጠራቴን ነው!

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by Sam Ebalalehu » 22 Aug 2020, 17:30

For your infertile mind, those Congress people are God like. Not to me. Those twenty were easily manipulated by genocide supporters. The Ethiopian government had the proof that genocide had occurred.
As for your being ashamed of being called African with us, well, you could say like your mentor, Meles, truth to be told My lineage is from Yemen.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by AbebeB » 22 Aug 2020, 19:10

Sam Ebalalehu wrote:
22 Aug 2020, 17:30
For your infertile mind, those Congress people are God like. Not to me. Those twenty were easily manipulated by genocide supporters. The Ethiopian government had the proof that genocide had occurred.
As for your being ashamed of being called African with us, well, you could say like your mentor, Meles, truth to be told My lineage is from Yemen.
Sam,
shameless Eritrean (habesha) guy, It is funny. Is it Oromo dominantly dispersed in overseas diaspora? Even in Ethiopia, is it Oromo out of its native land for begging? It is habesha. So, seating on street sides - getaye, ebakih santim talilign is by you guys. So these people/congressmen are not only God (givers of your daily bread) to you but also your human masters.
Who are you to call your self African. History tells us your kings never associated themselves to Africa. Obviously, you are settler Arbas (caravans who became settled( in the horn of Africa.
Sorry for your weak argument.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by Sam Ebalalehu » 22 Aug 2020, 19:37

As a Tigrean who has known what famine is, you should not keep talking nonstop about the Amharas are begging “ teret.” I am able to feed myself, no the congressmen do not feed m. I have more than enough to meet that basic needs. As for your choosing to worship the Congress people as God, go ahead. That might not be your God given right, but I say you it is in your province to worship them. It is in fact better than worshipping Meles, not because you believe them to be “ masters” rather because their understanding of politics is much richer than the village politician of “ ours.”
About my being African I could say I am the only person who can uphold or deny it. I always choose the former.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡ 20 ኮንግረስ አባላት በአብይ መንግስት ላይ ደብዳቤ ጻፉ፡፡ በ60 ቀናት ውስጥ ሪፓርት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የሀበሻ ጫጫታ የኦሮሞን ዕውነት ሊደብቅ አልቻለም

Post by AbebeB » 22 Aug 2020, 22:34

AbebeB wrote:
22 Aug 2020, 12:22
በኦሮሞና በኢትዮጵያ መካከል ፍጥጫው እንደ ቀጠለ ነው፡፡ ሄርማን ኮን የአማራ ምኞት እስከወዲያኛው አሸልቧል ብሎአቸው ነበር፡፡ አልሰሙም፡፡ ይልቁንም ሱሪያቸው እስኪቀደድ መጨሁን ቀጠሉበት፡፡

በተቃራኒው ደግሞ የኦሮሞ ነጻነት ትግል የበለጠ ዘመድ አፍርቶ ከጥቂት ወደ 20 ኮንግረስ አባላትን አፍርቶአል፡፡ የሀጫሉ ግድያም በገለልተኛ አካል ይጣራ ብለዋል፡፡

አብይን ወደ ጠ/ሚርነት እንዲመጣ ይሁንታ የሰጡት እንዲነሣ ለማድረግም ሙሉ መብት አላቸው፡፡ አቦይ ጠሀይ አሜሪካ መሪ አትመርጥልንም እያለ ቢከራከርም መምረጧ እንዳለቀረው ሁሉ አማራ አሜሪካ አብይን አታወርደውም ቢልም አብይ በኦሮሞ ተገፍቶ በአሜሪካ ወለል ላይ መጋደሙ ሀቅ ሊሆን ነው፡፡ አጭቤውን ቅለጥ በለው፡፡
Biy Must Go!








Post Reply