Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከባሊዲራስ ያመለጠው ፓሊስ ነክና እስክንደርን ጉዳይ ያዘለ መግለጫ

Post by AbebeB » 19 Aug 2020, 18:06

አፋን ኦሮሞን የፌደራል ሥራ ቋንቋ አድርገናል፡፡ ኦሮሞም በፓርቲችን ቀጥረናል ይላል፡፡ በዚሁ መሠረት
ገለታ + ው = ገለታው በማድረግ ብቻ የሥራ ቋንቋ ነው በማለት pioneer ነን ይላል መግለጫው፡፡
ከዚያ ዘለቀን ጨምረንበትና ከበቀቀኖቹ ጋር በማሰማራት ላይ ነን ይላል መግለጫው፡፡

እስኪንድር አመለጠ አሉ፡፡