-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ከዓቢይ ሌላ አማራጭ የለንም ለምትሉ፤ አዲስ አበባን፥ አማራ ክልልን፥ ድሬዳዋንና በሌላውም ክልል ያሉትን ኢትዮዽያውያን፥የክርስትናንና የእስልምና አማኞችን፥ ወታደሮችን አዋቅሮ ኃይል መፍጠር
ከዓቢይ ሌላ አማራጭ የለንም ለምትሉ፤ አዲስ አበባን፥ አማራ ክልልን፥ ድሬዳዋንና በሌላውም ክልል ያሉትን ኢትዮዽያውያን፥የክርስትናንና የእስልምና አማኞችን፥ ወታደሮችን አዋቅሮ ኃይል መፍጠር ይቻላል።
Re: ከዓቢይ ሌላ አማራጭ የለንም ለምትሉ፤ አዲስ አበባን፥ አማራ ክልልን፥ ድሬዳዋንና በሌላውም ክልል ያሉትን ኢትዮዽያውያን፥የክርስትናንና የእስልምና አማኞችን፥ ወታደሮችን አዋቅሮ ኃይል መፍ
EwnetYashenifal,
ሰሜን ጎንደር አማራ ነኝ አይልም፡፡ ደግሞም የቅማንት ሀገር ነው፡፡ ጎጃምና ወሎም እንደሁ አማራ አይደሉም፡፡ ድሬዳዋ ያልከው ወይም በኦሮሚያ ጥቂት ከተሞች ውስጥ የተሰገሰጉት ዲቃሎች አማርኛ ስለሚያዘወትሩ አማራ ናቸው የሚል ግምት ካለህ ስህተት ነው፡፡ ስለዚህ ፋርጤ ብቻ ምን ምርጫ አላችሁ? ይልቅስ አፋን ኦሮሞ ተምራችሁ በኦሮሞነታችሁ ኮርታችሁ ያለ ፓስፖርት ጥያቄ ኦሮሚያ ውስጥ በነጻነት ኑሩ የምል መልካም ተግባር እመክራለሁ፡፡
ሰሜን ጎንደር አማራ ነኝ አይልም፡፡ ደግሞም የቅማንት ሀገር ነው፡፡ ጎጃምና ወሎም እንደሁ አማራ አይደሉም፡፡ ድሬዳዋ ያልከው ወይም በኦሮሚያ ጥቂት ከተሞች ውስጥ የተሰገሰጉት ዲቃሎች አማርኛ ስለሚያዘወትሩ አማራ ናቸው የሚል ግምት ካለህ ስህተት ነው፡፡ ስለዚህ ፋርጤ ብቻ ምን ምርጫ አላችሁ? ይልቅስ አፋን ኦሮሞ ተምራችሁ በኦሮሞነታችሁ ኮርታችሁ ያለ ፓስፖርት ጥያቄ ኦሮሚያ ውስጥ በነጻነት ኑሩ የምል መልካም ተግባር እመክራለሁ፡፡