Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ነፍጠኛ የሚለው ቃል ትርጉም ተሻሽሎአል፡፡

Post by AbebeB » 07 Aug 2020, 23:59

ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ነፍጠኛ የሚለው ቃል ትርጉም ተሻሽሎአል፡፡ ምክንያቱም አማራ የሚባል ሕዝብ የለም የሚለው እሳቤ እየገነገነ መጥቶ ዲቃላ (ውህድ ይሉታል ሲያሞካሹት) ነኝ የሚለው ሀይል እየበዛ ነው፡፡ በዚህም ሰበብ ነፍጠኛ ከተባሉት ከፊሉ እያመለጠን ነው፡፡ ስለዚህ ለሁላቸውም (አማራ ነኝ ለሚሉት አማርኞችና ዲቃላ ነን ለሚሉት አማርኞች) ጥቅም ሲባል ነፍጠኛ የሚለው ቃል ትርጉም ዲቃላ ሁነው አማርኛ የሚናገሩትንና የሚንሊክን ሥርዓት ለማስነሳት መቃብር የሚቆፍሩትን እንዲጨምር ቄሮዎች ተስማምተናል፡፡