Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ዶ/ር ዳኛቸው የሰጉት የቀረ አይመስልም፡፡ ጦሩ በብሔር ሊከፋፈልብን ይችላል የሚል ቃለ-መጠየቅ ከሰሞኑ ሰጥተዉ ነበር፡፡ በቢሾፍቱ አየር ሀይል መካከል መሞካር አለ ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 04 Aug 2020, 21:29

ዶ/ር ዳኛቸው የሰጉት የቀረ አይመስልም፡፡ ጦሩ በብሔር ሊከፋፈልብን ይችላል የሚል ቃለ-መጠየቅ ከሰሞኑ ሰጥተዉ ነበር፡፡ በቢሾፍቱ አየር ሀይል መካከል መሞካር አለ ተባለ፡፡ ለለ ቄሮ ማዕቀብም ተዘግቦአል፡፡

Voice of Independent Oromia የሚለው አለው፡፡


Horus
Senior Member+
Posts: 40329
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዶ/ር ዳኛቸው የሰጉት የቀረ አይመስልም፡፡ ጦሩ በብሔር ሊከፋፈልብን ይችላል የሚል ቃለ-መጠየቅ ከሰሞኑ ሰጥተዉ ነበር፡፡ በቢሾፍቱ አየር ሀይል መካከል መሞካር አለ ተባለ፡፡

Post by Horus » 04 Aug 2020, 23:15

እንደዚህ ያለ ምኞት የሚያራግቡ በሳይኮሎጂ ቅዠታሞች ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ ሳይንስ ሃሁ የማያቁ ናቸው። ሰራዊት እርስበራሱ ተዋግቶ ራሱን ቢያፈርስ የራሱን ድርጅት ልክ እንደ ሻሸመኔ አንድዶ ነገ አዲሳባ መንገድ ላይ ለማኝ ነው የሚሆነው ። የሰራዊቱን ደሞዝ የሚከፍለው አቢይ ው ። ይህ አበበቢ የሚባል አስገራሚ ከፖለቲካ እውቀት ነጻ የሆነ ፍጡር ነው። እንዲያውም ወታደሩ ያቢይ መንግስት ተረጋግቶ ወደ ካምፕ ተመልሶ እስፖርት እየሰራ ደሞዙን ማጣጣም ነው ምኞቱ እንጂ እንደ ጃዋርና በቀለ ገሪባ አራርሳ መሰል የእንግዴ ልጆች ጋር ህይወቱን ይሚያባክን ድርጅት አይደለም ። ይልቅስ ቄሮ አርፎ ወደ እርሻውና ከብት ማገዱ ካልተመለሰ በሰራዊቱ ፊት መገረፉ አይቀሬ ነው ።

Post Reply