የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ቤት በፌዴሬል ፖሊስ መከበቡ ተሰማ
ከሦስት ቀናት በፊት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለው ከአንድ ቀን በኋላ መፈታታቸውን .... የአቶ ዳውድ ስልክ ስለማይሰራ ከራሳቸው ተጨማሪ መረጃ ማግኘት አልቻልንም ....
READ MORE : https://mereja.com/amharic/v2/307168
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11098
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11098
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ቤት በፌዴሬል ፖሊስ መከበቡ ተሰማ
የዛሬ በጉለሌ ታስቦ የነበረው ዳውድ ኢብሳን ከሥልጣን በማንሳትና በሳቸው ቦታ አራርሶ ቢቂላን በመተካት ጋዜጠኞችን በመጥራት መግለጫ መስጠት ነበረ
የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን እንደአጣራነው ጊቢውን ለቀው እንደሄዱና ስምምነት ላይ መድረስ እንዳልቻሉ አውቀናል ስለዚህ ጊቢው አሁን ቀደም ብለው የነበሩት ቄሮዎችና ጥበቃዎች ናቸው ያሉት:: ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።


የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን እንደአጣራነው ጊቢውን ለቀው እንደሄዱና ስምምነት ላይ መድረስ እንዳልቻሉ አውቀናል ስለዚህ ጊቢው አሁን ቀደም ብለው የነበሩት ቄሮዎችና ጥበቃዎች ናቸው ያሉት:: ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።


Re: የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ቤት በፌዴሬል ፖሊስ መከበቡ ተሰማ
There is no OLF and OLF-Shene; there is one and only one called OLF