Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: ኡናታችን ትግራይ በመፅሃፍ ቅዱስ ላይ 11 ጊዜ ተጠቅሳለች

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 25 Jul 2020, 16:39

:shock: :shock: :shock: :shock: :shock:
ወደ ትግራይ ተመለስ። እሷ ክርክር የሚበዛባት አገር ናትና ትምህርት አልተማረችም። የጽድቅ ስራንም አልሰራችም። ምክርን አልተመከረችም። መገሠጽን አልተገሠጸችም። ያለምክር ነበረችና ስደትና ችግር አንበጣ ካቦ ትልና አይጥ ይበዛባታልና፡ መብረቅ አውሎ ነፋስና ጭጋግ የፀሃይ ሐሩር ብርድ ጤዛ ይበዛባታል፡ ፍቅርና ሰላም የላትም።
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...

Post Reply