Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9843
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ለሙንድ ነው የዓድዋ ወያኔዎች ኤርትራውያን ለሞሆን የሚጥሩ?

Post by Digital Weyane » 21 Jul 2020, 10:18


የዓድዋ ወያኔዎች ግን ያማቸዋል እንዴ?? :roll:

የትግራይ ህዝብ ሲተርት እንዲህ ይላል "የዓድዋ ተወላጅ ሲሰለጥን ኤርትራዊ ነኝ ይላል" ምክንያቱም ለዓድዋ ተወላጆች ከአስመራ የበለጠ ትልቅ ከተማ፡ ከኤርትራዊ በላይ ስልጡን የለምና።

የዓድዋ ሴት ኤርትራዊ አገባች ማለት፤ የህንድ ሴት እንግሊዝ አገባች ማለት ጋር ተመሳሳይነት አለዉ። ጎረቤት በሙሉ የተለየ ሰዉ እንዳገባችና እድለኛ እንደሆነች ይናገራል።

በህንድ አገር ለንደንን ሳያይ መሞት እንደትልቅ አለመታደል ይቆጠራል፤ በዓድዋም አስመራን ሳያዩ መሞት እንደትልቅ አለመታደል ይቆጠራል።

ለዛም ነዉ የዓድዋ ወያኔዎች ኤርትራውያን እንድንሆን ይረዳናል ብለው ያሰቡትን የዓባይ ትግራይ ሪፑብሊክ ህልማቸው ስላልተሳካላቸው እንዳጣ ለማኝ ኤርትራውያንን ሲሰድቡና ሲዘልፉ የሚውሉ። ግን ቦጣም ያሳዝናሉ። የበታችነት ስሜት ሊድን የማይችል የእድሜ ልክ በሽታ ነው። :cry: :cry: