Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 14874
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: LIVE ሰበር ዜና ! ኢትዮጲያዊን በአሜሪካ ተታኮሱ

Post by Abere » 18 Jul 2020, 11:49

አስተያዬት ሰጪዎቹ ግለሰቦች ድብቅ ወገንተኝነት ይታይባቸዋል። ይኸውም እውነትን ለውሸት መያዦ በማቅረብ የጅምላ ድምዳሜ ሰጥቶ የዐብይ አካሄድ መልካም ነው ብሎ ቡራኬ መስጠት። በምን አግባብ ነው የእስክንድር ነጋ ሰብዓዊ እና ሁለንተናዊ አመለካከት እና አቋም ከጁሃር ወይም ከእራሱ ዐብይ አህምድ ጋር እኩል የሚሆነው ወይስ ለመወንጀል የሚደፈረው። አስተያየት ሰጪዎቹ ከፍተኛ የሆነ የኦነግ ርዕዮተ ጎሣ ሰለባዎች የነበሩ በዐብይ የጅምላ መደመር ካባ ተደብቀው አሁን ጊዜውን መስለው እውነተኞችን ከጎሣ ድኩማን ጋር በመደበላለቅ የተለመደችውን የፓለቲካ ሾሮፋ ማግኘት።

Post Reply