Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ህወሀት እያኮበኮበ ያለው ለዳግም ስህተት ወይስ ከባለፈው ስህተቱ በመማር ለተገቢ ጥምረት?

Post by AbebeB » 17 Jul 2020, 22:13

ህወሀት ወደ ኦሮሚያ ሲገባ ባዶ እግሩን ቢሆንም ባዶ እጁን ግን አልነበረም፡፡ በሂደት ከኦሮሚያና ከኦሮሞ ያገኘው ነበር፡፡ ለባዶ እግሩ ጫማ ያገኘ ሲሆን የብሔር ብሀረ-ሰቦችን መብት በመቀበሉ ደግሞ ጭብጨባ አግኝቶ ነበር፡፡ ነገር ግን ህወሀት የመጣበትን ባዶ እግርና ከኦሮሞ ሕዝብ የተለገሰውን ጭብጨባ ረስቶ በኦሮሞ ላይ እጁን አበረታ፡፡

እንደዚያውም ህወሀት ከኦሮሚያ ሲለይ ያለ ሰላምታ አልነበረም፡፡ ከተመቸው ዳግም ወደ ፊንፊኔ ተመልሶ የጋራ ሀላፊነቱን ለመወጣት እንጂ፡፡ ግን መተተኛው ነፍጠኛ ዓለማውን በአቋራጭ ሰረቀበት፡፡ ያ የሆነው መለስ ዜናዊ አንድ ጊዜ ስለመ መንግስት ወራሽ ማዘጋጀት ሲያወራ እነ ሀ/ስላሴን ተችቶ የራሱን መንግስት ግን ከተመሳሳይ ስህተት ነጻ እንደሚያደርግ ነግሮን በነበረበት ሁኔታ ነው፡፡ ታዲያ ህወሀት እርሱን አልሰማውም ወይስ መለስ ተናገረ እንጂ ወራሽ አላዘጋጀም ነበር?

በግልጽ ግን የኦሮሞ ሕዝብ ከተነሣ ያለን አማራጭ ወደ ሀገር ቤት መሄድ ነው አማራጫችን ብሎ ሰምተነዋል፡፡ ህወሀትም ይህን በመስማቱ የኦሮሞ ሕዝብ ሲነሳበት ወደ ሀገር ቤት ተጉዞአል፡፡ ግን ተመልሳችሁ ወደ ኦሮሚያ መምጣት እንዲትችሉ ማመቻቸት የነበረባችሁን አልነገራችሁም እንዴ?
ስትሄዱ ስልጣን ለነፈጠኛ ስጡ ያላችሁ አይመስለኝም፡፡ ቀጣይ ዕቅድስ ነግሮአችሁ አልነበረም?

መለስ ዜናዊ ረስቶት ከሆነ እነሆ እኔ ልንገራችሁ፡፡ የታክቲክ ሳይሆን የስትራቴጂ ወገናችሁ የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ጋር ከልብ ተስማሙ፡፡ ሸፍጥ ያብቃ፤፡ አያዋጣምና፡፡

ስለዚህ የኦሮሞ ሕዝብ ተስፋና አለኝታ ከሆነው ከኦነግና ከቀኝ እጃችን ኦነሠ ጋር ሳይውል ሳያደር ነፍጠኛን ወደ መከላከል መግባት የግድ ነው እላለሁ፡፡
ቀኝም ነፈሰ ግራ ኦሮሞ በሀገሩ ነፃነቱን ይጎናጸፋል፡፡ ድል የሚያደርግበት ሁኔታ ግን የወደፊት አቅጣጫውን ይወስናል፡፡ ይህን እናንተም በሚገባ ታውቁታላችሁ፡፡

ብልጥን አንዴ ማታለል ይቻላል፤ ሰለሚያምን፡፡ ሁለቴ ኦሮሞን ለማታለል መሞከር ግን ቂልነት ነው፡፡ ይታሰብበት!


abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Re: ህወሀት እያኮበኮበ ያለው ለዳግም ስህተት ወይስ ከባለፈው ስህተቱ በመማር ለተገቢ ጥምረት?

Post by abel qael » 18 Jul 2020, 02:01

ALL WERADA QNIXIRAM ENEMIES OF OROMOS ARE WORRIED ABOUT OROMO-TIGRAY RELATIONSHIP- AS IF IT IS NEW- FORGETTING THE FACT THAT FOR MANY DECADES AT LEAST 80% OF OROMOS ALWAYS CONDSIDERED TPLF AS THEIR MOST RELIABLE STRATEGIC ALLY. THAT SAYS IT ALL.
THE QOMAXA FI'NAFINT MESHREFET RALLIED AGAINST TIGRAY BY COLLABORATING WITH THE FEW DIQALAS, CONVERTS, GUDIFECHAS, SEFARIS, MOGASSAS, ETC, BUT IT ALL BACKFIRED ON HIM STARTING LOOOOOOOOOOOOONG BEFORE HE KILLED HACALU AND IMPRISONED OROMO OPPOSITION LEADERS OUT OF SHEER DESPERATION. HE JUST WORSENED HIS DESPERATION BY HIS LATEST CRAZY, CRIMINA ACTIONS AGAINST OROMO'S BELOVED CHILDREN AND NOW HE WILL TAKE SUICIDE AFTER KILLING A FEW MORE. WHAT HE SAID IN BALE AGAINST TIGRAY AND TPLF WAS THE LAST STRAW THAT BROKE THE BACK OF THE IMMENSE PATIENCE TIGRAY'S OROMO ALLIES HAD GIVEN HIM PRIOT TO THAT REPUGNANT POINT OF TIME.

Post Reply