Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40247
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

3ኛው የህወሓት እና የኦነግጃዋር መፈንቅለ መንግስት ከሽፏል፤ አቢይ ከዚህ ምን ይማራል?

Post by Horus » 01 Jul 2020, 16:48

አሁን እንግዲህ ሁሉም የዘራውን ያመርታል ።

ዎያኔና የኦሮሞ አሽከሮቹ በረበሹ ቁጥር እየተነሳ የሚሞተው ቄሮ ለ3ኛ ግዜ ትምህርት መውሰጃው ግዜ ነው።

ዎያኔም ሆነ፣ ኦነግም ሆነ ፣ሌላ የነጃዋር ስብስብ የአቢይን መንግስት ሊገለብጥ የሚችል አቅም የላቸውም ። ከዚህ በኋላ እንሱም ተራ በተራ የሚፈርሱበት ዘመን እየገባን ነው።

ሽብርተኞቹ አንድ ያልተገነዘቡት ነገር አለ። እሱም አንዳንድ መንግስትና አገሮች በአመጽ ሲመቱ ይሰባበራሉ ። እንዚህ ተሰባሪ ወይም ፍራጃይል ሲሰተምስ ይባላሉ ።
ኢትዮጵያ ለብዙ ዘመን የአመጽና ቀውስ ልምድ ስላላት ተሰባሪ ሲስተም አይደለችም ።

አንዳንድ መንግስትና አገሮች በአመጽ ሲመቱ የባሰ ይገነታሉ፣ ይጎምራሉ፣ የተነክራሉ ። ይህን መሰል ሲስተሞች ኢተሰባሪ ማለትም የማይሰበሩ ብቻ ሳይሆን በአመጻው የሚጠቀሙ፣ ቀውሱን እንደ ግብዓት በመጠቀም ይበልጥ የሚጠነክሩ ማለት ነው ።

በእኔ እይታ ያቢይ መንግስት በዚህ የፍንቀላ ሙከራ ይበላጥ የጠነከረ ድርጅትና መንግስት ሆኖ ይወጣል ። ለምን ቢባል፡

ብዙ የውስጡን ቁሻሾች ያጸዳል፤
ብዙ የማይሰሩ ትርክትና መሰረተ ቢስ ሃሳቦችን ካንጎሉ ያጻዳል ፤
ብዙ ከዚህ በፊት ተደብቀው የነበሩ ጠላቶችና ችግሮች ገሃድ ይወጣሉ፤
ባንድ ቃል የጎሳ ፖለቲካ ፈጽሞ እንደ ማይሰራ በድጋም፣ በድጋሚ ያረጋገጠ ኩዴታ ስለሆነ ።
ደሞ
አሁንም ቁም ነገሩ አቢይ ከዚህ ሁሉ ምን ትምሀር ይወስዳል? የሚለው ነው!

የጎሳ ፖለቲካን የማፍረሱን አጀንዳ ለህዝቡ አቅርቦ ስራ ከጀመረ ይህ ኩዴታ የፈጣሪ ስጦታ ነው ። ግን አሁንም የድሮ ኢሃደጋዊ ጭቃ ውስጥ ከተመለሰ ደሞ የዛሬ አመት ሰኔ 15 በ4ኛው ኩዴታና የኦሮሞ እልቂት እንገናኛለን ። በዚያ ከቀጠለ አንድ ቀን አቢይንም ያገኙታል ።

ኦሮሞ በተከታታይ የሚታመሰውና የሚያልቀው በጎሳ አይዲዎሎጂ ነው ። የብሄር ፖለቲካ እስካለ ኦሮሞ ሰላም አይሆንም፤ በቃ

gagi
Member
Posts: 645
Joined: 16 Jun 2013, 16:34

Re: 3ኛው የህወሓት እና የኦነግጃዋር መፈንቅለ መንግስት ከሽፏል

Post by gagi » 01 Jul 2020, 16:58

ትክክል::

አዋጅ አዋጅ

ባንዶች እና የብሄር ፖለቲካ ነጋዴዎች ሆይ: ደም ታፈሳላችሁ: ንብረት ታወድማላችሁ: ግን የኢትዮጵያን ይዘት እና መዳረሻዋን ፍጹም መቀየር: መወሰን አትችሉም::


Selam/
Senior Member
Posts: 17019
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: 3ኛው የህወሓት እና የኦነግጃዋር መፈንቅለ መንግስት ከሽፏል፤ አቢይ ከዚህ ምን ይማራል?

Post by Selam/ » 02 Jul 2020, 06:04

The best analysis so far. As a principled and responsible world citizen, I haven’t blamed anyone so far despite the deafening chatter and noise from Woyane stooges and other extremists and wacko ethnicists. It’s now very evident that Woyane’s criminal circuitry was plugged in our brother’s, Hachalu Hundessa, life line and it was charged with deadly toxins from the get-go in order to wreck havoc the country and take down the current government. They basically used this young man as an explosive. It’s amazing how far this cruel people can go. These criminals would skin their own friends and families to cling to power. This is unprecedented in Ethiopian history and, as a sane person, I condemn it loud and clear. Anyone or any group that was directly or indirectly associated with this criminal act should be arrested and face justice. Enough is enough!
Horus wrote:
02 Jul 2020, 01:36


Wedi
Member+
Posts: 8598
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: 3ኛው የህወሓት እና የኦነግጃዋር መፈንቅለ መንግስት ከሽፏል፤ አቢይ ከዚህ ምን ይማራል?

Post by Wedi » 02 Jul 2020, 08:46

PM Abiy Ahmed you can not keep planting trees while all your enemies are working hard and arming themselves to their teeth to destroy your administration and Ethiopia.

You MUST first defeat all your enemies and after that you can plant trees!!

Post Reply