Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by pushkin » 18 Jun 2020, 11:20

* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?

በተረፈ ማንም የከሰረ እና የበሰበሰ ፓለቲከኛ እየተነሳ ገና ለገና ዶ/ር አብይን ቀላሉ ማጥቂያ መንገድ(sensitive) የኤርትራን ወይም የኢሳያስን ስም በማንሳት እንደሆነ የምንግዜም የኢትዮጵያ የተለመደ የፓለቲካ ዘዴ መሆኑን እናውቃለን። መለስን ለማንቋሸሽ ኤርትራ፣ ዶ/ር አብይን ለመቃዋም ኤርትራ ወይም ኢሳያስ፣ ኤርትራን ለመክሰስ ግብጽ ወይም አረብ። በቃ !!

ዋናው ቁም ነገር መቀሌ የሰፈሩት የትግራይ መሪዎች ይህ ችግር እንዳይፈታ ለ20 ዓመታት 4 ኪሎ ቁጭ ብለው ጥርሳቸውን ነክሰው የታገሉ ወይም የሰሩ ሰዎች ናቸው። ወይስ ከ4 ኪሎ ሲባረሩ ደብረ ዳሞ ገዳም የገቡ ቅዱሳን መስለው ተሰማችሁ ?

ባጭሩ ህወሓት ይህ ችግር በሰላም እንዲፈታ አይፈልጉም። ምክንያቱም ቢገባቹህም ባይገባቹህም tplf የታገሉበት ዋና አላማቸው ትግራይን መገንጠል ነውና። ይህ የመገንጠል ህልም ደግሞ በዚህ ድንበር ይወስናል። ምክንያቱም የታላቋ ትግራይ የመጨረሻ ካርታ ከኤርትራ መሬት ቆርሶ የባህር በር የሚጨምር ቅዥት በመሆኑ።
{ሰሚራ}

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by Ejersa » 18 Jun 2020, 11:24

:lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
18 Jun 2020, 11:20
* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?

በተረፈ ማንም የከሰረ እና የበሰበሰ ፓለቲከኛ እየተነሳ ገና ለገና ዶ/ር አብይን ቀላሉ ማጥቂያ መንገድ(sensitive) የኤርትራን ወይም የኢሳያስን ስም በማንሳት እንደሆነ የምንግዜም የኢትዮጵያ የተለመደ የፓለቲካ ዘዴ መሆኑን እናውቃለን። መለስን ለማንቋሸሽ ኤርትራ፣ ዶ/ር አብይን ለመቃዋም ኤርትራ ወይም ኢሳያስ፣ ኤርትራን ለመክሰስ ግብጽ ወይም አረብ። በቃ !!

ዋናው ቁም ነገር መቀሌ የሰፈሩት የትግራይ መሪዎች ይህ ችግር እንዳይፈታ ለ20 ዓመታት 4 ኪሎ ቁጭ ብለው ጥርሳቸውን ነክሰው የታገሉ ወይም የሰሩ ሰዎች ናቸው። ወይስ ከ4 ኪሎ ሲባረሩ ደብረ ዳሞ ገዳም የገቡ ቅዱሳን መስለው ተሰማችሁ ?

ባጭሩ ህወሓት ይህ ችግር በሰላም እንዲፈታ አይፈልጉም። ምክንያቱም ቢገባቹህም ባይገባቹህም tplf የታገሉበት ዋና አላማቸው ትግራይን መገንጠል ነውና። ይህ የመገንጠል ህልም ደግሞ በዚህ ድንበር ይወስናል። ምክንያቱም የታላቋ ትግራይ የመጨረሻ ካርታ ከኤርትራ መሬት ቆርሶ የባህር በር የሚጨምር ቅዥት በመሆኑ።
{ሰሚራ}

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by Hameddibewoyane » 18 Jun 2020, 11:26

:roll: :roll: :roll: :roll:
pushkin wrote:
18 Jun 2020, 11:20
* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?

በተረፈ ማንም የከሰረ እና የበሰበሰ ፓለቲከኛ እየተነሳ ገና ለገና ዶ/ር አብይን ቀላሉ ማጥቂያ መንገድ(sensitive) የኤርትራን ወይም የኢሳያስን ስም በማንሳት እንደሆነ የምንግዜም የኢትዮጵያ የተለመደ የፓለቲካ ዘዴ መሆኑን እናውቃለን። መለስን ለማንቋሸሽ ኤርትራ፣ ዶ/ር አብይን ለመቃዋም ኤርትራ ወይም ኢሳያስ፣ ኤርትራን ለመክሰስ ግብጽ ወይም አረብ። በቃ !!

ዋናው ቁም ነገር መቀሌ የሰፈሩት የትግራይ መሪዎች ይህ ችግር እንዳይፈታ ለ20 ዓመታት 4 ኪሎ ቁጭ ብለው ጥርሳቸውን ነክሰው የታገሉ ወይም የሰሩ ሰዎች ናቸው። ወይስ ከ4 ኪሎ ሲባረሩ ደብረ ዳሞ ገዳም የገቡ ቅዱሳን መስለው ተሰማችሁ ?

ባጭሩ ህወሓት ይህ ችግር በሰላም እንዲፈታ አይፈልጉም። ምክንያቱም ቢገባቹህም ባይገባቹህም tplf የታገሉበት ዋና አላማቸው ትግራይን መገንጠል ነውና። ይህ የመገንጠል ህልም ደግሞ በዚህ ድንበር ይወስናል። ምክንያቱም የታላቋ ትግራይ የመጨረሻ ካርታ ከኤርትራ መሬት ቆርሶ የባህር በር የሚጨምር ቅዥት በመሆኑ።
{ሰሚራ}

Axumezana
Senior Member
Posts: 18487
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by Axumezana » 18 Jun 2020, 11:34

Do not try to discount the role of TPLF, the Tigrayan government and the Tigray people on any Ethiopia issue,as key stakeholders, including the border issue. From the day Minilik sold Part of Tigray and Afar to Italy , Ethiopia has suffered and become land locked!. Do you want to continue with Minilik mid set and cause the disintegration of Ethiopia?

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36982
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by Zmeselo » 18 Jun 2020, 12:07

አራት ነጥብ!!!!!!!!!

pushkin wrote:
18 Jun 2020, 11:20
* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?

በተረፈ ማንም የከሰረ እና የበሰበሰ ፓለቲከኛ እየተነሳ ገና ለገና ዶ/ር አብይን ቀላሉ ማጥቂያ መንገድ(sensitive) የኤርትራን ወይም የኢሳያስን ስም በማንሳት እንደሆነ የምንግዜም የኢትዮጵያ የተለመደ የፓለቲካ ዘዴ መሆኑን እናውቃለን። መለስን ለማንቋሸሽ ኤርትራ፣ ዶ/ር አብይን ለመቃዋም ኤርትራ ወይም ኢሳያስ፣ ኤርትራን ለመክሰስ ግብጽ ወይም አረብ። በቃ !!

ዋናው ቁም ነገር መቀሌ የሰፈሩት የትግራይ መሪዎች ይህ ችግር እንዳይፈታ ለ20 ዓመታት 4 ኪሎ ቁጭ ብለው ጥርሳቸውን ነክሰው የታገሉ ወይም የሰሩ ሰዎች ናቸው። ወይስ ከ4 ኪሎ ሲባረሩ ደብረ ዳሞ ገዳም የገቡ ቅዱሳን መስለው ተሰማችሁ ?

ባጭሩ ህወሓት ይህ ችግር በሰላም እንዲፈታ አይፈልጉም። ምክንያቱም ቢገባቹህም ባይገባቹህም tplf የታገሉበት ዋና አላማቸው ትግራይን መገንጠል ነውና። ይህ የመገንጠል ህልም ደግሞ በዚህ ድንበር ይወስናል። ምክንያቱም የታላቋ ትግራይ የመጨረሻ ካርታ ከኤርትራ መሬት ቆርሶ የባህር በር የሚጨምር ቅዥት በመሆኑ።
{ሰሚራ}


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by TGAA » 18 Jun 2020, 13:41

The weyanne dummies have a solution for this complex problem : declar the independence of Tigray just to make sure there border between Eritrea and Tigray. There is no problem the dedebit mind couldn't resolve. You may not have watched it on TV Mekele's cream of cropes have agreed and decided to become nuclear power. Losing sleep is unavoidable.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by AbebeB » 18 Jun 2020, 14:50

pushkin wrote:
18 Jun 2020, 11:20
* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?



pushkin
ይህ ለትግራይ መልካም አጋጣሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ትግራይ ከተገነጠለች ኤርትራ ባድሜን ከኢትዮጵያ ነው የምትቀበለውና፡፡

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by Kuasmeda » 18 Jun 2020, 15:00

The daylight hyena AbebeB! You are one of the idiot freaking idiots on earth with no logic. If you are divorced with Ethiopia then we will hang you & took all our looted land within an hour :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
18 Jun 2020, 14:50
pushkin wrote:
18 Jun 2020, 11:20
* በ1998 የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር የነበሩት መለስ ዜናዊ "ኢትዮጵያ ተወረረች" እንጅ "ትግራይ ተወረረች" አላሉም።

* እኝህ ሰው ጦርነት ያወጁት አዲስ አበባ ሁነው እንጅ መቀሌ ሁነው አልነበረም።

* ወያኔ ኤርትራን ሲወር የኢትዮጵያ መንግስት ስለነበረ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሰብስቦ እንጅ በትግራይ ልጆች ብቻ አልተዋጋም።

፦ ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንጅ ከትግራይ መንግስት ጋር የምትፈታው የድንበር ችግር የለም። ወይም ትግራይ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ንገሩን ?



pushkin
ይህ ለትግራይ መልካም አጋጣሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ትግራይ ከተገነጠለች ኤርትራ ባድሜን ከኢትዮጵያ ነው የምትቀበለውና፡፡

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንጅ ከትግራይ ጋር የጋራ ድንበር የላትም። PERIOD !!!!

Post by quindibu » 18 Jun 2020, 16:12

TGAA wrote:
18 Jun 2020, 13:41
The weyanne dummies have a solution for this complex problem : declar the independence of Tigray just to make sure there border between Eritrea and Tigray. There is no problem the dedebit mind couldn't resolve. You may not have watched it on TV Mekele's cream of cropes have agreed and decided to become nuclear power. Losing sleep is unavoidable.
Here is another opiate the TPLFites feed their people with utter contempt to their subjects intelligence!

Mekelle Health Sciences University is working on discovering Covid19 drugs......Boom!

May God Save Tigrians From These Imbeciles!



Please wait, video is loading...

Post Reply