Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

“ብልጽግና ኦነግን አፍርሷል” ኤርሚያስ ከቀናት በፊት፡፡ “ከህወሀት ቀጥሎ አቅም ያለው ኦነግ ነው” ኤርሚያስ ከደቂቃዎች በፊት፡፡ “ኦነግ ብቸኛው የHA ልዕለ-ኃያል ነው” ኤርሚያስ ወደፊት፡፡

Post by AbebeB » 16 Jun 2020, 14:09

“ብልጽግና ኦነግን አፍርሷል” ኤርሚያስ ለገሠ ከቀናት በፊት፡፡ “ከህወሀት ቀጥሎ አቅም ያለው ኦነግ ነው” ኤርሚያስ ለገሠ ከደቂቃዎች በፊት፡፡ “ኦነግ ብቸኛው የአፍርካ ቀንድ ልዕለ-ኃያል ነው” ኤርሚያስ ወደፊት፡፡

እኛማ ለቆማጦች ነግረናችሁ ነበር እኮ፡፡ ኦሮሞ የአፍርካን ቀንድ መምራት ይጠበቅበታል የምንለው በመሪው ድርጅታችን ኦነግ ላይ ተማምነን ነው፡፡