Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

"I Quit!"

Post by Zmeselo » 03 Jun 2020, 05:51

I Quit!
That's what TPLF's most favourite and anti-Eritrea mercenary presstitute, Yayesew Shimelis, announce yesterday.

He is jumping the TPLF ship ... a ship that is sinking and sinking fast ...

ባራ ... ቻው ... don't let the door hit you on your way out!


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "I Quit!"

Post by Zmeselo » 03 Jun 2020, 05:59

ህዝብን መንግስትን ኤርትራ እንቛዕ ፍረ ጻማና ኣርኣየና ...

(ሚንስተር ዑስማን ሳልሕ) - እቲ ምስ ኢትዮጵያ ዝተበጽሐ ናይ ሰላም ስምምዕ ንዓና ንኤርትራውያን ኣወንታዊ ዝኾነ ምዕባሌታት ኣምጺኡልና እዩ:: እዚ: ምስተን ኣብ ጎደቦና ዘለዋ ሃገራት ከይተረፈ'ውን: ምሳና ዝምድና ንኽገብራ ተኣማሚነን እየን:: ስለዚ: ተራና ኣብ ቐርኒ ኣፍሪቓ ብፍላይ እንዳዓበየ ይኸይድ ኣሎ::

ንሕና ንሰላም: ንርግኣት ንቓለስ ከም ዘለና ኩሉ ሰብ: ኩሉ መንግስቲ: ኩሉ ሓይሊ ኣለኒ ዝብል: ዝያዳ እንዳ ተረድኦን: ዝያዳ እንዳ ኣመስገኖን ይኸይድ ኣሎ:: ስለዚ: እቲ ምስ ኢትዮጵያ ሰላም ምግባር ንዓና እስትራተጂያውን እዩ::



እዚ ጉዳይ እዚ ኽኣ: ብዝያዳ ከም ዝምዕብልን ናብ ዝበለጸ ኣንፈት ከም ዝሕዝ ንምግባር'ውን ንቓለሰሉ ዘለና ጉዳይ እዩ:: ስለዚ: ኣብ ውሽጢ ኢትዮጵያ ዘሎ ኹነታት ኣተባባዒ ንክኸውን ተስፋ ንገብር:: ብዝያዳ: ነቲ ናይ ሰላምን ርግኣትን ስርሓት ብግቡእ ክንሰርሓሉን ኣብ ዝተደልየ መድረኽ ናይ ልምዓት ንክበጽሕ ማለት እዩ::

ስለዚ እዚ ፈጢሩልና ዘሎ ጽቡቕ ዕድላትን ብድሆታትን ኣብ ንርእየሉ ግዜ እቲ ዘለና ዕድላት ብዝያዳ እንዳዓበየ ይኸይድ ከም ዘሎን እቲ ብድሆታት'ኽኣ እንዳወሓደ ይኸይድ ከምዘሎን ክርድኣና ኽኢሉ: ድሕሪ ምባል ንመኸተ ከም ኣካል ናይ ባህልናን ክብርታትናን ጌርና ንምዕባለን ንሰናይ ጉርብትናን መኸተ ንዲፕሎማስን ፖለቲካውን ንጥፈታትና ክንሰርሕን: ነዚ ዝርአይ ዘሎ ንእሽተይን ድኹምን ተጻብኦታት መኪትና ንመሰልናን ንመጻኢ ሂወትናን ክነረጋግጽ ኢና: ኽብል ዘይጽዓት ናይ ቕድምን ድሕርን ናጽነት ናይ ከባቢ 60 ዓመታት መኸተ ህዝቢ ኤርትራን ተራ ኤርትራ ኣብ ዞባ ኣፍሪቓ ሰላምን ምርግጋእን ንምምጻእ ዘለዋ ተራ እንዳ ዓበየ ይመጽእ ከም ዘሎ ገሊጹ::

ኣብ መወዳእታ ድማ ኣብ ልዕሊ ሃገረ ኤርትራ ጸኒዑ ዝነበረ እገዳ ብጉልባብ ኤርትራ ኣጽዋር ከይትገዝእ ተባሂሉ ጸዲቑ እንበር - እቲ እገዳ ኣብ ቑጠባውን ፖለቲካውን ዲፕሎማስያውን ሽርሕታት ዘተኮረ ቑጠባውን ፖለቲካውን እገዳ ከም ዝነበረ ገሊጹ::

(Source: EMN NEWS)

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "I Quit!"

Post by Zmeselo » 03 Jun 2020, 12:02


kebena05
Member
Posts: 3122
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: "I Quit!"

Post by kebena05 » 03 Jun 2020, 12:31

Man....you scared me...I thought you quit :lol:
I am sure all the Weyane goons here were ready to celebrate LOL, you have been their pain for years....I am sure they hate you more than they have Dr. Abiy :lol:

In any case, Agames known for jumping ship when the going gets tough, the flood gate is now open; we will see more of them jumping the sinking ship.
Zmeselo wrote:
03 Jun 2020, 05:51
I Quit!
That's what TPLF's most favourite and anti-Eritrea mercenary presstitute, Yayesew Shimelis, announce yesterday.

He is jumping the TPLF ship ... a ship that is sinking and sinking fast ...

ባራ ... ቻው ... don't let the door hit you on your way out!


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "I Quit!"

Post by Zmeselo » 03 Jun 2020, 13:24



NEWS: RARE PROTESTS IN TIGRAY REGION REMAIN ON AND OFF

Addisstandard

https://addisstandard.com/news-rare-pro ... n-and-off/


In Hintalo Wajirat area, one of the protest areas, protesters accuse the regional government of neglecting the cultural needs of the communities.

BY ZECHARIAS ZELALEM @ZEKUZELALEM

Addis Abeba, June 03/2020 – Residents of some towns in Ethiopia’s Tigray continued taking part in an on and off streets protests over the past two weeks accused the regional government of refusing to address a host of grievances. The protests rallies are taking place despite a COVID-19 related state of emergency the regional state declared in the last week https://addisstandard.com/news-alert-ti ... f-covid19/ of March this year.

The protests were initially triggered by opposition against administrative re-arrangements but protesters have since listed a host of other grievances including lack of good governance, land grab and inadequate efforts to lesson unemployment problems among the youth.

The cause and the magnitude of the protests have created yet another tension between the regional and federal governments. The former accused the later of fanning the protests and using state owned media to distribute lies and conspiracy theories.

However protesters did not lose sight of the reason behind their grievances as some areas in the region continued to experience protests rallies intermittently. The latest protest rally was held in Welkayte Wereda of the western province of the region where protesters blocked roads and a checkpoint leading to the city of Korarit.
It’s a matter of government efficiency,
one protester told Addis Standard.
We have issues that we want addressed. They can’t just keep ignoring us.
Earlier, pictures from Shire Endeselassie and over 200km away in the Hintalo Wajirat district have made the rounds on social media and show hundreds of youths marching in orderly fashion. Others showed protest leaders bellowing into microphones. Opposition activists claim the protests are part of a collective civil disobedience movement, led by protesters dubbed “Fenkil.”

The protests were first recorded on or around May 16th and have since been taking place on and off. While it’s difficult to independently verify if the protests are indeed as coordinated as the region’s opposition politicians claim they are, these are by far the region’s largest spontaneous public expression of dissent.

In Hintalo Wajirat wereda, one of the protest areas, protesters accuse the regional government of neglecting the cultural needs of the communities. The communities in the area have a distinct culture and language encompassed as part of their Wajirat identity, a heritage that members of the community say needs preservation. Requests for autonomous district status are yet to be properly addressed.
We are out here protesting due to the regional government’s stalling and refusal to accommodate the people’s demands,
a member of the community told Addis Standard.
People are frustrated.
Tigray regional government officials in the region’s capital Mekele have attempted to downplay the protests, and accused the federal government and its affiliate media houses of attempting to aggrandize a non existent movement, while the regional communications affairs office went as far as denying the existence of the protests. It accused media outlets of “fabricating,” the stories about protests.

But opposition party leaders disagree.
These protests are real, and they are about accountability and justice,
said Amdom Gebreslasie, personal relations chief at the Arena opposition political party.
People have had enough of the institutional corruption.
Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the party governing the region, is increasingly at odds with the federal government on a number of issues, including bilateral relations with neighboring Eritrea and national elections. https://www.facebook.com/photo?fbid=322 ... 3274348936 On Sunday May 31, the Central Committee of TPLF announced that the regional government would go ahead with planned elections for the regional council.

With no love lost between Mekele and Addis Abeba, federal government controlled media outlets have been especially eager to report on protests in Tigray region, a act that drew anger among regional officials. In a response to Addis Standard’s question for explanations on reported protests, TPLF’s senior official Getachew Reda slammed the heightened frequency of state media reports about the protests as reports on an “imaginary movement.”
In the town of May Hanse, town representatives accosted a zonal official, protesting a decision to select nearby Kisad Gaba as the center of the district,
Getachew said.
That’s it.

Youths have been taking to the streets of Tigray in defiance of the regional government, something almost unheard of on this scale in the region (Image: Amdom Gebreslasie)

Activists have highlighted frustration with what they call the questionable allocation to certain towns of district administrative status. However, footage from May Hanse appears to show the central road dissecting the town, blocked with giant boulders, which would serve to prevent vehicle movements as well as prevent security forces from converging on the town to disperse protesters. State media report that the road has been closed for over a week.

Nebiyu Sihul Mikael, leader of Prosperity Party of Tigray dismisses Getachew’s claim and states that the protests are fueled by a desire to see the TPLF’s rule of the region come to an end.
The ongoing protests can be encompassed with a desire for greater freedoms,
the former Mekele University lecturer told the Ethiopian Press Agency.

He added that widespread nepotism was commonplace in the formation of the region’s district level leaderships.

The BBC https://www.bbc.com/amharic/news-52805122 reported that regional security officials had ordered a local militia in the area to forcefully disperse protesters who are holed up in the town and believed to number at least 200. Perhaps a sign that momentum in the area is with the protesters, the militia defied the order.
The zone’s police commission warned us that if we didn’t put an end to the protest, they’d come and disarm us,
Gebrekristos Gebrearegawi, a member of the militia said.
We told them that there’s no working relationship between us. It’s the people who armed and equipped us. Only they can give us the order to disarm. We told them that we wouldn’t be disarming for them.

Other pictures showed protest leaders bellowing into microphones

Such protests in Tigray region are rarely heard of, but opposition party members often complain of being targets of harassment and intimidation by regional party supporters and its security apparatus. A year ago, around a dozen members of the opposition Arena Tigray were detained in what the party referred to as a campaign to muzzle regional dissent.

Federal government officials have refrained from openly endorsing the protests thus far, but members of the ruling Prosperity Party aggressively use public media to denounce the regional state, a move that would likely exacerbate the tension between Mekele and Addis Abeba while it remains to be seen how the regional government will approach protester and their demands. AS

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36973
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "I Quit!"

Post by Zmeselo » 03 Jun 2020, 13:26

No brother! No worries! Still here! :lol:

Eventhough, sometimes it feels like doing just that.

Yeah they don't like me the digital qumals, it seems. :lol:
kebena05 wrote:
03 Jun 2020, 12:31
Man....you scared me...I thought you quit :lol:
I am sure all the Weyane goons here were ready to celebrate LOL, you have been their pain for years....I am sure they hate you more than they have Dr. Abiy :lol:

In any case, Agames known for jumping ship when the going gets tough, the flood gate is now open; we will see more of them jumping the sinking ship.
Zmeselo wrote:
03 Jun 2020, 05:51
I Quit!
That's what TPLF's most favourite and anti-Eritrea mercenary presstitute, Yayesew Shimelis, announce yesterday.

He is jumping the TPLF ship ... a ship that is sinking and sinking fast ...

ባራ ... ቻው ... don't let the door hit you on your way out!


YAY
Member
Posts: 943
Joined: 21 Aug 2013, 11:51

Re: "I Quit!"

Post by YAY » 03 Jun 2020, 13:30

Hi Present: This may answer your question, too
Yayesew Shimelis
June 1 at 1:31 AM ·

የመጨረሻው ኢትዮ-ፎረም።
====

በአቶ ጌታቸው ረዳና በአቶ የሺዋስ አሰፋ የተጀመረው ቃለ ምልልስ በፕሮፌሰር ጆን ያንግ ይጠናቀቃል።በነሐሴ የመጨረሻው ሰኞ የተጀመረው ፕሮግራሜ በግንቦት የመጨረሻው ሰኞ ዛሬ ያበቃል።ስለ ፕሮግራሙ ጠቅላላ ነገር ከማውራቴ በፊት ስለ ጆን ያንግ ትንሽ ልበል።

ጆን፣ ገበሬ አፍቃሪ ተመራማሪ ናቸው።ከዩኒቨርሲቲ እንደወጣሁ The peasant revolution in Ethiopia የሚል መፅሐፍ አንድ ወዳጄ አዋሰኝ።አነበብኩት፣እንደገና አነበብኩት።ድንቅ ነበር።እወቀት፣ሳይንሳዊ ትንታኔና ቴዎረቲካል ብየና፣ከገበሬና አብዮት ጋር ተገናኝቶ ያነበብኩበት ድንቅ መፅሀፍ ነበር።በlower class politics ለሚሳብ እንደኔ ላለ ሰው ይህ ጥራዝ ትልቅ ትርጉም ነበረው።ከዚህ መፅሐፍ በተጨማሪ በመፅሀፉ ላይ በReferenceነት ያገለገሉትን ጥናቶች ለማግኘት ያልጣርኩበት ጊዜ የለም።ዛሬም ደስ ብሎኝ አነባቸዋለሁ።

የዚያ መፅሀፍ ደራሲ ፕሮፌሰር ጆን ያንግ ናቸው።
ይህንን መፅሃፋቸውን መነሻ በማድረግ፣ከወራት በፊት ፕሮፌሰሩ ወደ ኢትዮጵያ በመጡ ጊዜ ቃለምልልስ አድርጌላቸዋለሁ።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መረራ ጉዲና (ፕሮፌሰር)፣ አለቃቸው ሆነው ሲያስተምሩ ነበር።አስገራሚ ገጠመኝ ነግረውኛል።ወደ ኢትዮጵያ ያስገባቸው አንድ ሰው ማንነቱን ሳይገልፅ መጨረሻ ላይ surprise ያደረጋቸው ነገር አስደናቂ ነው።ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ አሰላለፍ ከአብዛኞቹ የአገሪቱ ፖለቲከኞች የላቀ መረዳት አላቸው።He is leftist from rightist world, he is socialist from imperialist country.

ቀሪ ማንነታቸውንና ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ቁርኝት በማታው ፕሮግራም ተከታተሉት።

ፕሮፌሰር ያንግ ከፕሮፌሰር ፍራንሲስ ፉኩያማ ቀጥሎ በኢትዮ ፎረም እንግዳ የሆኑ ሁለተኛው ዓለማቀፍ ሰው መሆናቸው ነው።ያንግ ግራ ዘመም ሲሆኑ፣ፉኩያማ ደግሞ እልም ያሉ ቀኝ አክራሪ! ከሁለቱም ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ አድምጡት።የፉኩያማ ዩቱዩብ ላይ አለ፣የያንግ ደግሞ በትግራይ ቴሌቪዥን ከምሽት 2:30 ጀምሮ ይቀርባል።ላመለጣችሁ ከምሽት 3:00 ሰዓት ጀምሮ ዩቲዩብ ላይ ይለቀቃል።
--
ኢትዮ ፎረም የምወደው ፕሮግራሜ ነው/ነበር።ኢትዮፎረምን ''ነበር'' ብዬ ስገልፀው፣አንጀቴ እጥፍ፣ፊቴ ጭፍግግ እያለ ነው።ባለፉት 10 ወራት በብዙ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ እንድሰራው ያደረገኝም ይሄው ፍቅሬ ነበር።ጋዜጠኝነትንና እውነትን የመውደድ ፍቅር!!!

የገንዘብ፣የሀብትና የሥልጣን ፍቅርማ በአንድ መስመር የፌስቡክ ውደሳ የሚታደልበት አገር ነበረን።የአገሩን መንግስት አዋራጅ ሳይሆን አማላጅ፣ሹማምንቱን እስስት ሳይሆን ቀሳውስት፣ፖለቲካውን እርኩስ ሳይሆን ቅዱስ አድርጎ ማወደስ፣በዚህም መሾምና መሸለም፣ጋሻ መሬትና ኮንዶሚኒየም መታደል ባለፉት ሁለት ዓመታት የአገራችን ቀላል ሥራ ነበር።በነዚህ ዓመታት ምክንያትና እውነት የማይጠይቀው ይህ ብቻ ነው።

የሙያ ባልደረቦቻችን ''ተደምረሀል?'' የሚልን ጥያቄ እንደ አንገብጋቢ ጉዳይ በየቴሌቭዥኑ ሲያስተጋቡ ''መደመር ምንድን ነው?'' ብለን የምናነሳ ሰዎች እብድ ተባልን።አገሩን የሆነ ቲም እየመራው እንደሆነ ሲገለፅ የቲሙን አባላትና መርሀአቸውን የጠየቅን ሰዎች ሰረሰርጌ አንጎላችንን የተቀማን ተደርገን ታየን።''ኦሮማራ'' የሚባል ከበሮ ሲደለቅ፣''ዘረኝነትና አግላይነት ተቋማዊ ሆነ''ብንል የዱሮ ሥርዓት ናፋቂ የሚል ማዕረግ ተሰጠን።፣አገሩ በታሪኩ ዓይቶ የማያውቀውን ሰብአዊ ቀውስ፣ሞት፣ሌብነትና ዘረኝነት እያስተናገደ እንደሆነ ብንናገር፣ለውጥ አደናቃፊ፣ተባልን።በሁለት ዓመት ውስጥ 42 ጋዜጠኞች ታስረው መፈታታቸውን እራሳቸውን ሲያሞግሱ የነበሩ ዓለማቀፍ ተቋማትን ጠቅሰን (ለምሳሌ CPJ) ዴሞክራሲው ከድጥ ወደማጡ መግባታችንን ስንናገር ''27 ዓመት የት ነበራችሁ'' ተባልን።

ወኋላ ላይ ቲሙም መደመሩም የደረሱበት ጠፋ።ኦሮማራውም መገዳደል፣መወነጃጀልና መጠራጠር እጣፈንታው ሆነ።ግድያውንም፣ሞቱንም፣...''ደማሪዎቹን'' ያነገሱት ምዕራብ ወለድ ተቋማት (ለምሳሌ አምነስቲ) እና መገናኛ ብዙሀን አጋለጡት።በሎሬትነት ያሸለሟቸው በነፍሰገዳይነት ይከሷቸው ጀመር!! ያሞገሷቸው፣ተፀፅተው ይወቅሳቸው ገቡ።

አገራችን ላይ እየሆነ ያለውን በመናገራችን በኤርፖርት ስንታሰር፣ቤታችን ድንገት ሲበረበር፣ስንሰደብ፣ስንዘለፍ፣አንዳንዴም በሥልጣንና በቁስ ስንደለል፣ ከረምን።በአዲስ አበባ በሚገኙ የግልና የመንግሥት ቴሌቭዥኖች ላይ እንዳንሰራ ከልክለው ከምንወደው ሙያ ሊያቆራርጡን በስውርና በፊትለፊት ሰሩ። መገፋትን በመከፋት ላለመሸፈን በመጣር፣አገሬ ውስጥ ከሚገኙ ቴሌቭዥኖች አንዱ በሆነው ትግራይ ቴሌቭዥን ላይ ሥራዬን ቀጠልሁ።

መጨረሻ ላይ ዘር ማንዘር እየተቆጠረ ''አሸባሪ'' ተብለን ተከሰስን።ሆድ የባሳትን ወረዳ መርጠው አማራ ሆነህ አሸብርሀል አሉ።ደራ በሐረር ትሁን በጎንደር በኩል የማያውቅን ሰው ይቺን ወረዳ በማሸበር ከሰሱ።በሰበብ አስባብ በክስ ላይ ክስ እየደራረቡ ለማሸማቀቅ ሞከሩ።
ይህ ሁሉ እኔን ሲያሰቃይ፣ቤተሰቦቼን ሲያሳቅቅ፣ጓደኞቼን ሲያሳዝን፣ወዳጆቼን ሲያስጨንቅ ከ10 ወራት በላይ ቀጠለ። አሁን ሁሉም ነገር እየባሰበት መጥቷል፤ለግድያ እስከማጨት።

ከዚህ ወዲህ የሆነውን፣የተነገረኝን፣የሆነውንና የታዘዝኩትን እዚህ ፌስቡክ ላይ አልፅፈውም።ቀን ሲወጣ፣ደግ ጊዜ ሲመጣ በእሳት ዳር ወግ እናወራዋለን።ይህንን ፕሮግራም ማስቀጠል ግን ለጊዜው አደገኛ ውጤት ስላለው ለማቆም ተገድጃለሁ።

የወሎ ዘመዶቼ እንደሚሉት ''በሚያልፍ ካፊያ ላለመመታት ...'' መጠለል ተገቢ ነው።አልፎ ሂያጅ ካፊያዎቹም እኔን ዝም ማስባል ችለዋል!!እንኳን ተሳካላቸው!

የትግራይ ቴሌቪዥን ፣ለውጥ ነቃፊ ፤ ለውጥ አቃፊ ሳይል፣የአየር ሰዓት በነፃ ሰጥቶ እንድሰራ በማድረግ ብቻ አልነበረም ያገዘኝ።አብዝቼ የምወደውንና ባለፉት ሰባት ዓመታት በሚገባ እንዲኖረኝ የተጨቃጨቅሁበትን ነፃነት በመስጠት ብቻም አልነበረም፣የጣቢያው እገዛ።ከአዲስ አበባ produce አድርጌ የምልከውን የኔን ፕሮግራም በሰዓቱ ለማድረስ ቅዳሜና እሁድ፣ዓመት በዓልና የአዘቦት ቀን፣ማታና ጠዋት ሳይሉ ታትረው የሚተባበሩኝ ሠራተኞች ከጎኔ ነበሩ።ከሥራአስኪያጁ ጀምሮ ሁሉንም ባልደረቦች የማመስገኚያ ቃል የለኝም።

ፕሮግራሜን ዓይታችሁ የተሰማችሁን አስተያየት፣ትችትና አድናቆት ትገልፁልኝ የነበራችሁ ሁሉ በዚህ ድብልቅልቁ በወጣ አግላይና ዘረኛ ፖለቲካ ውስጥ ብርታት ሆኖኝ ዘልቋል።በአገር ውስጥም በውጭም የምትኖሩ ደጋግ ሰዎች ስታሰርም፣ስፈታም፣ስቸገርም፣ ጉልበቴ ነበራችሁ።ያለናንተ እገዛ በፍፁም ይቺንም መሥራት አይቻልም ነበር።ምስጋናዬ ይድረሳችሁ የምለው ወደፊት ምናልባትም ካፊያው ሲያባራ፣ይህንን ሥራዬን በተሻለ ይዘትና ጥንካሬ ይዤ እንደምመለስ ቃል በመግባት ነው።

ቤተሰቦቼና ጓደኞቼ በኔ ምክንያት የሚደርስባችሁን ዛቻ፣ማስፈራሪያ፣መሳቀቅና መንገላታት ችላችሁት መቀጠል ከማኅበራዊ ግዴታችሁም በላይ ነው።እናንተን ማመስገን ተግባራችሁን ማሳነስ ነው።

በሥራ ምክንያት የተመላለስኩብሽ፣አደይ መቐለ ትናፍቂኛለሽ!! በዚች ከተማ ላይ የምትኖሩ ደጋግ ሰዎች ከቃል በላይ የሆነው መስተንግዷችሁና ፍቅራችሁ በዓይነ ሕሊናዬ ላይ አለ።ከዚህ በኋላ ወደናንተ የምመጣው በጋዜጠኝነት ሳይሆን በተራ እንግድነት ለጉብኝት መሆኑን ስገልፅ ወሽመጤ ቁርጥ እያለ ነው።

የምወደውን፣ምድር ላይ ያለኝን ብቸኛ ሀብት፣እንደ ስድስተኛ የስሜት ሕዋሴ የምቆጥረውን ጋዜጠኝነትን ተው ስባል ወሽመጤ ሳይሆን አንገቴም የተቆረጠ ያህል ቢሰማኝ የሚጠበቅ ነው።ሆኖም its a pause.

በበረሀ ዘመኑ ሻዕቢያ አንድ ሰሞን አንድ የማይሆን ነገር ሲያደርግ ተራማጅ ሃይሎች በሙሉ አወገዙት።የግራ ዘመም ፍረጃዎችን እያመጡ አዘነበቡት።አድሀሪ፣ፀረ አብዮተኛ፣ፀረ ሕዝብ...አሉት።አቶ ሻዕቢያ ቃል ሳይተነፍስ ከረመ።አንድ ቀን ግን በሬዲዮው ብቅ አለና ተናገረ።''ዝም ያልነው፣ዝም ማለት ስላለብን ብቻ ሳይሆን ዝምታችን በዚህ ወቅት ያለውን ትርጉም ስለምናውቅ ነው'' አለ።በርግጥም የዚያች ሰሞን የሻዕቢያ ዝምታ ለድሉ አንድ ማዕዘን ነበረች።

በዚህ ሥራዬ፣በኢትዮ ፎረም ምክንያት የተዋወቅን ሁሉ ሁላችሁንም አመሠግናለሁ!!ቀን ሲያልፍ፣ካፊያው ሲያባራ እንገናኝ!!!ዛሬ ማታ ደግሞ የመጨረሻውን ኢትዮ ፎረም፣የጆን ያንግን ቃለምልልስ ተመልከቱት።መውጪያም ላይ መልዕክት አለኝ!
Bye!

Last Ethio Forum
.
https://www.facebook.com/yayesew.shimel ... 2849667700
present wrote:
03 Jun 2020, 12:05
Where is the source that he said he quit?

The time is here for all of them to get the hell out before it's too late
Zmeselo wrote:
03 Jun 2020, 05:51
I Quit!
That's what TPLF's most favourite and anti-Eritrea mercenary presstitute, Yayesew Shimelis, announce yesterday.

He is jumping the TPLF ship ... a ship that is sinking and sinking fast ...

ባራ ... ቻው ... don't let the door hit you on your way out!


Post Reply