Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

ምን ይሆናል ህዝብ የተለያየ ሃሳብና ክፍፍል ሲኖር

Post by tlel » 20 May 2020, 15:55

የውጭ ህይል በተለይ ኣገርን ፣ማንነት፣ ሃብትን እየተቀራመቱ ነው ከህዋሃት እስከ ኣሁን ድረስ። የኢትዮዺያ ኣባይ ወንዝ፣ ጤፍ፣ ግዕዝ፣ ቡና በውጭ ሃይሎች ፕሮጀክት እየተሰሩባቸው የነዚህ የኢትዮዺያ ሃብቶችን የግል ተደርጎ የባለቤትነትና ኮፒ ራይት ወይም ፓተንት ተደርገው፣ ማንኛውም ኢትዮዺያዊ ኣማርኛን፣ ኣባይ ወንዝን፣ ቡናን፣ ጤፍን ወዘተ ካለ ውጭ ሃይል መጠቀም ኣይችልም። ከተጠቀመ ከፍተኛ የገንዘብም ሆነ ሌላ ቅጣት ይከተለዋል። እነዚህ የኢትዮዺያ ሃብት ኣሁን ፓኬጅድ እየተደረጉ ነው። ይህን ለመደበቅ፣ ባለቤትም ሆይ የሚል ስለሌለ ነፃውጪዎች ዘረኞች ግንዘብ እየተከፈላቸው ነው።