Savage Sahel believes kill, arrest, bit, prison and exodus and worship for one savage man.
Dedebit civilized believes in discussion with different parties.
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47516
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Primitive savage Sahel vs civilized Dedebit???
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47516
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: Primitive savage Sahel vs civilized Dedebit???
Where are the primitive savage moron wild animals Bologna maids from the Bandaland???
Re: Primitive savage Sahel vs civilized Dedebit???
20m ዶላር ዓው ኢልካ ዘይብከዮ ሞት ሕዙይ ኮይኑክን ኣሎ፡፡ደቂ ሳሕል ብደውኩም $20m ቁማር በሊዕምኹም.ዘይትመዉት መልሓስ ለፍልፉ ደኣ።
ነገሩ እንዲህ ነው የተቀናጀው የሁለቱ ኣገራት የድህንነት ተቋም ፡ ህወሃት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣፎርቂን ለማስገደል ፍላጎት እንዳላት ይደርሱበታል ፡፡ ከዛም ራስዋ በማሰችው ጉድጓድ ሊከትዋት ሃሳብ ተቀየሰ ።
ህወሃት ወያኔ ፡ ወደ መሃል ኣገር ወደ 4 ኪሎ ስልጣን ላይ መምጣት እንደማትችል የተረዳችው ወያኔ ፡ የኤርትራ ህዝብ ይቅር ይለኛል ፡ እንቅፋቱ ፈጣሪዬ ኢሳያስ ነው ብላ ስለምታስብ ፡ ኤርትራ ላይ እንደመዥገር ለመጣበቅ ፡ ስታልም እንደከረመች የኣደባባይ ሚስጥር ነው ። እናም እንቅፋት ነው ብላ ምታስበውን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ለማስገደል 20 ሚልዮን የ ኣሜሪካን ዶላር መድባ ነበር እንቅስቃሴ የጀመረችው ፡፡
ለዚ ፕሮግራም ከፍተኛ ስትራቴጂ የቀየሰው የቀድሞው የደህንነት መሪው ወንጀለኛው ጌታቸው ኣሰፋ ፡ ይህንን ሚሽን እንደሚወጣው ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል ።
ህወሃት ይህንን በወሰነችበት ቀን ፡ የጌታቸው ኣሰፋን ክንድን ሲደቁስ የኖረው ፡ የ ኤርትራው የደህንነት ሹም ስምኦን በኩረ ድንግል ይህንን መረጃ በቢሮቸው ይከታተሉ ነበር ። እናም መረጃውን ፡ እና መፍትሄ ያሉትን ለ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣሳውቀው ፡ ምላሽ ይጠባበቃሉ ።
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣፎርቂ ቀጥታ ወደ ዶክተር ኣቢይ ኣህመድ ደወለው ተነጋገሩ ። ከዛም እንዲህ ሆነ
የህወሃቱ ደም መጣጭ ኣቶ ጌታቸው ኣሰፋ ፡ ኣስመራ ውስጥ የ ኣቶ ኢሳያስ የቅርብ ሰው ይህንን ሚሽን ሊወጣ እንደሚችል ለ ሕወሃት ስራ ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ኣሳወቀ ። ሚሽኑን ከሚያስፈጽመው ሰው ጋር ቅድመ ክፍያ 10 ሚልዮን ዶላር መክፈል እንዳለባቸው ተነጋግረው ተስማሙ ።
በዚህም ከ ኤፈርት ካዝና ለፕሬዝዳንቱ መግደያ 10 ሚልዮን ዶላር ቅድመ ክፍያ ተፈጸመ ። ሚሽኑም ቀጠለ። በሚሽኑ መሰረት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ብ ኢመርጀንሲ ወደ ሳውዲ እንደተጓዙ እና የተሳካ ግድያ እንደተፈጸመባቸው የኤርትራ ሚሸን ፈጻሚው ቡድን መረጃውን ለ ጌታቸው ኣሰፋ ኣቀበለ ። እንደተባለውም ኢሳያስ ኣልተመለሱም ። የሆስፒታሉ መረጃ ቋትም ፕሬዝዳንቱ ኮማ ላይ መሆናቸውን እና በ ኣይምሮኣቸው የፈሰሰው ደም ወደሙታን ኣለም ሚሸኝ እንደ ሆነ ኣስረግጦ ያስነብባል ። በዚህ ግዜ ኣስመራ ላይ ለየት ያለ የሰራዊት እንቅስቃሴዎች በዝተዋል ። ኣንዲት የ ሳውዲ ኣየርኧ ሃይል የጦር ኣውሮፕላን በለሊት ኣስመራ ኣውሮፕላን ማረፍያ ደረሰች ፡ በከፍተኛ የወታደሮች እንቅስቃሴ የታጀበው ከዚህች ኣውሮፕላን የወረደ ሚስጥ ነበር ። ይህ ሚስጥር ምን እንደሆነ በቅርበት ሚያውቁት የጌታቸው ኣሰፋ የኤርትራው ሚሸን ፈጻሚዎችም ፡ መረጃውን ወደ ህወሃት ዋና ጽህፈት ቤት ሃወልቲ መረጃውን ያቀብሉ ነበር ፡፡ በዚህ መሃል የ ኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስተር እና የቀድሞው ውጭ ጉዳይ ሚንስተር ወርቅነህ ገበየሁ ፡ ቻርተር ኣውሮፕላን ኣስነስተው ፡ ወደ ኤርትራ በረሩ ። የተቀበልዋቸው ግን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ሳይሆኑ ፡ ኤታማዦር ሹሙ ጀነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ እና የደህንነት ሹሙ ኮረኔል ስምኦን በኩረ ድንግል ፡ የፕሬዛድንቱ ኣማካሪ ኣቶ የማነ ገብረኣብ ነበሩ ። ጠቅላዩ ሁለት ቀን በዛ ቆይታ ኣደረጉ ፡፡ የኤርትራው የ ጌታቸው ኣሰፋ ክንፍም ዶክተር ኣቢይ የ ቀብር ኣስፈጻሚ መሆናቸውን እና ቀጣዩ የ ኤርትራ ጊዝያዊ መሪ ኣቶ ወልደንኪኤል ኣብርሃ እንደሆኑ ፡፡ ጠቅላይ ሚንስተር ኣቢይ እና የፕሬዝዳንቱ ኣማካሪ የ ኢሳያስ ልጅ ኣብርሃም ኢሳያስን ቀጣዩ መሪ ለማድረግ ያደረጉት ሙከራ ፡፡ ጀነራል ፊሊጶስ እና መከላከያው እንዳልተቀበሉት እና የጠቅላዩ ሙከራ እንደ ከሸፈ ። የ ኤርትራ የግምጃ ቤት ሃላፊ ኣቶ ሃጎስ ገብረሂወት ( ሃጎስ ኪሻ ) እና የ ፕሬዝዳንቱ ልጅ ኣብርሃም ኢሳያስ የቁም እስረኞች እንደተደረጉ ፡ መረጃ ወደ መቀሌ ይደርሳል ። ቀሪውንም 10 ሚልዮን ዶላር ፡ ለ ሚሽን ፈጻሚው ቡድን ክፍያው እንደሚፈጸም ይደረጋል ።
ህወሃትም በቢሮዋ ኮሮናን ሳትፈራ ትልቅ ዳንኪራ ኣካሄደች ። ( ዲጅታል ወያኔ ብላ ) ለሰየመቻቸው ፡ የ ሜድያ ጡረተኞችዋም ይህንን ታላቅ የምስራች ሹክ ኣለቻቸው ። ይህ በ መቀለ ዩኒቨርሲቲ ዋና መቀመጫውን ያደረገው ዲጅታል የፕሮፖጋንዳ ተቀላቢ ። በ ትግራይ ተወላጆች እና በ ኤርትራውያን ብዙ ተከታይ ኣለው ተብሎ በሚታመነው ፡ ብርሃነ ሃጎስ ( ልፍዓተይ ተስፋ ) በሚባለው ብሎገራቸው ኣድርገው ፡ ለ ፌስቡኩ ኣለም መረጃውን ይፋ ኣደረጉት ፡፡ ዲጅታል የተባለው ስብስብም በቅጽበት ይህንን መረጃ በሚልዮኖች ኣባዝቶ ፡ በ ሚድያ ተቀባበለው ። በ ኤርትራ ወገን ይህንን ማስተባበል የቻለ ኣንድም ኣካል ኣለነበረም ። ሌላው ይቅር ጠቅላዩ ኤርትራ እንደቆዩ ፡ የ ጠቅላዩ ሰክረታርያት ጽሕፈት ቤት እንኳን ኣላስተባበለም ። እውነትም የኤርትራው የነጻነት ዋርካ ሳይወድቁ ኣይቀርም ተባለ ። የ ምእራባውያን ዲፕሎማቶችም ኣባሎቻቸውን ከ ኤርትራ ማስወጣታቸው በይፋዊ ድረ ገጾቻቸው ገልጸዋል ። ኤርትራ ከ ፕሬዝዳንቱ በውኋላ የጦርነት ኣውድማ ትሆናለች ሚል ስጋት በብዙዎች ዘንድ ጥላውን ኣጥልቷል ፡ የትግራይ ሜድያዎችም ስለ ኤርትራ ቀጣይ እጣ ፈንታ ይወያዩ ገቡ ፡፡ በ ኣሜሪካን ኣገር በሚገኘው ሌላው ትግራይ ሜድያ ሃውስ በተባለው ሜድያቸውም ሰፊ ሽፋን እንዲሰጠው እና የ ኤርትራውያን የዳያስፖራ ማህበረሰብ እንዲያውቅው ፡ ለማድረግ ተሞከረ ፡ ይህንን መልካም ኣጋጣሚም የትግራይ መንግስት በጥብቅ እየተከታተለው መሆኑን ደጋግመው ገለጹ ፡፡ ታላቁ ጌታቸው ኣሰፋ የመሩት ሚሽን ፡ በድል ተጠናቆ ፡፡ የ ፕሬዝዳንቱ ይፋዊ ሞት እና የቀብር ስነስርኣት ይጠበቅ ጀመር ።
ይህ የህወሃት እና የ ጌታቸው ኣሰፋ የሚሽን ጉዳይ ዝርዝር ሂደት ነው ፡፡
በስውር የጌታቸው ኣሰፋን ሚሽን ፈጻሚ ቡድን ይመሩት የነበረው የጌታቸው ኣሰፋን መርዝ መማምከን የተካኑት የኤርትራው የደህንነት ሹም ኮረኔል ስምኦን ናቸው ። በዚህም ቅድመ ክፍያ ብለው 10 ሚልዮን ዶላር ተቀበሉ ። ከ ፕሬዝዳንቱ እና ከ ጠቅላዩ ጋ በተደረሰው ስምምነት መሰረትም ፕሬዝዳንቱ ገደም ወደ ሚገኘው የ መከላከያ ሆስፒታል እንዲወሰዱ ፡ ከዛም ወደ ሳውዲ እንዲገቡ ተደረገ ። በዚ ግዜ በህወሃት ቤት የህልም ደስታ ይጠበቅ ነበር ። ለዚ ሚሽን የ ሳውዲ ደህንነት ቢሮ ተባባሪ እንደነበር ልብ ይበሉ ። ይህ በጥብቅ የሚያዘው የሳውዲ ሆስፒታል መረጃም በህወሃት ኣይን እና ጆሮ ሆን ተብሎ እንዲደርስ ተደረገ ። ዶክተር ኣቢይም ድንገት የመከላከያውን ሹም ኣድምን እና ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ብቻ ይዘው ፡ በለሊት ኣስመራ ገብተዋል ፡፡ ያለ ይፋዊ ጉዞ ፡ ሁለት ቀናትን ኣድርገዋል ። የተቀብልዋቸውም ጀነራሎች እና የደህንነት ሹሞች ናቸው ፡፡ ኣው ኤርትራን ከነጻነት ትግል ኣጋማሽ ጀምሮ እስከዚች ቀን ሲመርዋት የነበሩት ታጋዩ እና ቆፍጣናው ፕሬዝዳንት ኣርፈዋል ። ለዚህም፡መቀሌ ላይ ዳንኬራ ፡ ኣስመራ ላይ ደሞ ሃዘን ኣጥቷል ፡፡ ህወሃትም በደስታ ብዛት ቀሪውን ክፍያ ለመፈጸም ኣላቅማማችም ። ኢትዮጵያም ድርሻዋን 10 ሚልዮን ዶላር በ ኤርትራው ደህንነት ሹም ድርሰት በኩል ኣገኘች ። ከዛም ጎርጎርዮሳውያን ቀመር የቀን ኣቆጣጠር ግንቦት 3 - 2020 ፡ ግን ለ ህወሃት ኣስከፊ መርዶ ደረሰው ፡ ሟቹ ፕሬዝዳንት ከሙታን ተነስተው ፡ ኣዲስ ኣበባ ተከሰቱ ። ይህንን ማመን ኣልቻሉም ። ኣቶ ጌታቸው ኣሰፋም በድንጋጤና በንዴት ለጊዜው ኣይደር ሆስፒታል ገብተው ነበር ፡፡ ዶክተር ኣቢይ እና ኢሳያስ ኣፎርቂም ፡ ኣንድም ክላሽ ሳይተኩሱ ፡ ህወሃት ቀድሞ ከሰረቀው ገንዘብ 20 ሚልዮን ዶላር ኣስር ኣስር ሚልዮን በሚገርም የድህንነት ጥበብ ወያኔን ቁማር በልዋት ፡፡ የደስ ደስም የቀሞውን ጠቅላይ ሃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ይምሳ ግብዣ ፡ በ ፕሬዝዳንትዋ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተደገሰ ። ወዲ ኣፌና ኣቢቹ እየተጎራረሱ ህወሃት ብ ቴሌቪዥን መስኮት ተመለከተች ፡፡ ድንቅ ጥበብ ፡፡
ምንጭ - ሕዝባዊ ሻዕቢያ ።
Please wait, video is loading...
ነገሩ እንዲህ ነው የተቀናጀው የሁለቱ ኣገራት የድህንነት ተቋም ፡ ህወሃት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣፎርቂን ለማስገደል ፍላጎት እንዳላት ይደርሱበታል ፡፡ ከዛም ራስዋ በማሰችው ጉድጓድ ሊከትዋት ሃሳብ ተቀየሰ ።
ህወሃት ወያኔ ፡ ወደ መሃል ኣገር ወደ 4 ኪሎ ስልጣን ላይ መምጣት እንደማትችል የተረዳችው ወያኔ ፡ የኤርትራ ህዝብ ይቅር ይለኛል ፡ እንቅፋቱ ፈጣሪዬ ኢሳያስ ነው ብላ ስለምታስብ ፡ ኤርትራ ላይ እንደመዥገር ለመጣበቅ ፡ ስታልም እንደከረመች የኣደባባይ ሚስጥር ነው ። እናም እንቅፋት ነው ብላ ምታስበውን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ለማስገደል 20 ሚልዮን የ ኣሜሪካን ዶላር መድባ ነበር እንቅስቃሴ የጀመረችው ፡፡
ለዚ ፕሮግራም ከፍተኛ ስትራቴጂ የቀየሰው የቀድሞው የደህንነት መሪው ወንጀለኛው ጌታቸው ኣሰፋ ፡ ይህንን ሚሽን እንደሚወጣው ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል ።
ህወሃት ይህንን በወሰነችበት ቀን ፡ የጌታቸው ኣሰፋን ክንድን ሲደቁስ የኖረው ፡ የ ኤርትራው የደህንነት ሹም ስምኦን በኩረ ድንግል ይህንን መረጃ በቢሮቸው ይከታተሉ ነበር ። እናም መረጃውን ፡ እና መፍትሄ ያሉትን ለ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣሳውቀው ፡ ምላሽ ይጠባበቃሉ ።
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ኣፎርቂ ቀጥታ ወደ ዶክተር ኣቢይ ኣህመድ ደወለው ተነጋገሩ ። ከዛም እንዲህ ሆነ
የህወሃቱ ደም መጣጭ ኣቶ ጌታቸው ኣሰፋ ፡ ኣስመራ ውስጥ የ ኣቶ ኢሳያስ የቅርብ ሰው ይህንን ሚሽን ሊወጣ እንደሚችል ለ ሕወሃት ስራ ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ኣሳወቀ ። ሚሽኑን ከሚያስፈጽመው ሰው ጋር ቅድመ ክፍያ 10 ሚልዮን ዶላር መክፈል እንዳለባቸው ተነጋግረው ተስማሙ ።
በዚህም ከ ኤፈርት ካዝና ለፕሬዝዳንቱ መግደያ 10 ሚልዮን ዶላር ቅድመ ክፍያ ተፈጸመ ። ሚሽኑም ቀጠለ። በሚሽኑ መሰረት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ብ ኢመርጀንሲ ወደ ሳውዲ እንደተጓዙ እና የተሳካ ግድያ እንደተፈጸመባቸው የኤርትራ ሚሸን ፈጻሚው ቡድን መረጃውን ለ ጌታቸው ኣሰፋ ኣቀበለ ። እንደተባለውም ኢሳያስ ኣልተመለሱም ። የሆስፒታሉ መረጃ ቋትም ፕሬዝዳንቱ ኮማ ላይ መሆናቸውን እና በ ኣይምሮኣቸው የፈሰሰው ደም ወደሙታን ኣለም ሚሸኝ እንደ ሆነ ኣስረግጦ ያስነብባል ። በዚህ ግዜ ኣስመራ ላይ ለየት ያለ የሰራዊት እንቅስቃሴዎች በዝተዋል ። ኣንዲት የ ሳውዲ ኣየርኧ ሃይል የጦር ኣውሮፕላን በለሊት ኣስመራ ኣውሮፕላን ማረፍያ ደረሰች ፡ በከፍተኛ የወታደሮች እንቅስቃሴ የታጀበው ከዚህች ኣውሮፕላን የወረደ ሚስጥ ነበር ። ይህ ሚስጥር ምን እንደሆነ በቅርበት ሚያውቁት የጌታቸው ኣሰፋ የኤርትራው ሚሸን ፈጻሚዎችም ፡ መረጃውን ወደ ህወሃት ዋና ጽህፈት ቤት ሃወልቲ መረጃውን ያቀብሉ ነበር ፡፡ በዚህ መሃል የ ኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስተር እና የቀድሞው ውጭ ጉዳይ ሚንስተር ወርቅነህ ገበየሁ ፡ ቻርተር ኣውሮፕላን ኣስነስተው ፡ ወደ ኤርትራ በረሩ ። የተቀበልዋቸው ግን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ሳይሆኑ ፡ ኤታማዦር ሹሙ ጀነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ እና የደህንነት ሹሙ ኮረኔል ስምኦን በኩረ ድንግል ፡ የፕሬዛድንቱ ኣማካሪ ኣቶ የማነ ገብረኣብ ነበሩ ። ጠቅላዩ ሁለት ቀን በዛ ቆይታ ኣደረጉ ፡፡ የኤርትራው የ ጌታቸው ኣሰፋ ክንፍም ዶክተር ኣቢይ የ ቀብር ኣስፈጻሚ መሆናቸውን እና ቀጣዩ የ ኤርትራ ጊዝያዊ መሪ ኣቶ ወልደንኪኤል ኣብርሃ እንደሆኑ ፡፡ ጠቅላይ ሚንስተር ኣቢይ እና የፕሬዝዳንቱ ኣማካሪ የ ኢሳያስ ልጅ ኣብርሃም ኢሳያስን ቀጣዩ መሪ ለማድረግ ያደረጉት ሙከራ ፡፡ ጀነራል ፊሊጶስ እና መከላከያው እንዳልተቀበሉት እና የጠቅላዩ ሙከራ እንደ ከሸፈ ። የ ኤርትራ የግምጃ ቤት ሃላፊ ኣቶ ሃጎስ ገብረሂወት ( ሃጎስ ኪሻ ) እና የ ፕሬዝዳንቱ ልጅ ኣብርሃም ኢሳያስ የቁም እስረኞች እንደተደረጉ ፡ መረጃ ወደ መቀሌ ይደርሳል ። ቀሪውንም 10 ሚልዮን ዶላር ፡ ለ ሚሽን ፈጻሚው ቡድን ክፍያው እንደሚፈጸም ይደረጋል ።
ህወሃትም በቢሮዋ ኮሮናን ሳትፈራ ትልቅ ዳንኪራ ኣካሄደች ። ( ዲጅታል ወያኔ ብላ ) ለሰየመቻቸው ፡ የ ሜድያ ጡረተኞችዋም ይህንን ታላቅ የምስራች ሹክ ኣለቻቸው ። ይህ በ መቀለ ዩኒቨርሲቲ ዋና መቀመጫውን ያደረገው ዲጅታል የፕሮፖጋንዳ ተቀላቢ ። በ ትግራይ ተወላጆች እና በ ኤርትራውያን ብዙ ተከታይ ኣለው ተብሎ በሚታመነው ፡ ብርሃነ ሃጎስ ( ልፍዓተይ ተስፋ ) በሚባለው ብሎገራቸው ኣድርገው ፡ ለ ፌስቡኩ ኣለም መረጃውን ይፋ ኣደረጉት ፡፡ ዲጅታል የተባለው ስብስብም በቅጽበት ይህንን መረጃ በሚልዮኖች ኣባዝቶ ፡ በ ሚድያ ተቀባበለው ። በ ኤርትራ ወገን ይህንን ማስተባበል የቻለ ኣንድም ኣካል ኣለነበረም ። ሌላው ይቅር ጠቅላዩ ኤርትራ እንደቆዩ ፡ የ ጠቅላዩ ሰክረታርያት ጽሕፈት ቤት እንኳን ኣላስተባበለም ። እውነትም የኤርትራው የነጻነት ዋርካ ሳይወድቁ ኣይቀርም ተባለ ። የ ምእራባውያን ዲፕሎማቶችም ኣባሎቻቸውን ከ ኤርትራ ማስወጣታቸው በይፋዊ ድረ ገጾቻቸው ገልጸዋል ። ኤርትራ ከ ፕሬዝዳንቱ በውኋላ የጦርነት ኣውድማ ትሆናለች ሚል ስጋት በብዙዎች ዘንድ ጥላውን ኣጥልቷል ፡ የትግራይ ሜድያዎችም ስለ ኤርትራ ቀጣይ እጣ ፈንታ ይወያዩ ገቡ ፡፡ በ ኣሜሪካን ኣገር በሚገኘው ሌላው ትግራይ ሜድያ ሃውስ በተባለው ሜድያቸውም ሰፊ ሽፋን እንዲሰጠው እና የ ኤርትራውያን የዳያስፖራ ማህበረሰብ እንዲያውቅው ፡ ለማድረግ ተሞከረ ፡ ይህንን መልካም ኣጋጣሚም የትግራይ መንግስት በጥብቅ እየተከታተለው መሆኑን ደጋግመው ገለጹ ፡፡ ታላቁ ጌታቸው ኣሰፋ የመሩት ሚሽን ፡ በድል ተጠናቆ ፡፡ የ ፕሬዝዳንቱ ይፋዊ ሞት እና የቀብር ስነስርኣት ይጠበቅ ጀመር ።
ይህ የህወሃት እና የ ጌታቸው ኣሰፋ የሚሽን ጉዳይ ዝርዝር ሂደት ነው ፡፡
በስውር የጌታቸው ኣሰፋን ሚሽን ፈጻሚ ቡድን ይመሩት የነበረው የጌታቸው ኣሰፋን መርዝ መማምከን የተካኑት የኤርትራው የደህንነት ሹም ኮረኔል ስምኦን ናቸው ። በዚህም ቅድመ ክፍያ ብለው 10 ሚልዮን ዶላር ተቀበሉ ። ከ ፕሬዝዳንቱ እና ከ ጠቅላዩ ጋ በተደረሰው ስምምነት መሰረትም ፕሬዝዳንቱ ገደም ወደ ሚገኘው የ መከላከያ ሆስፒታል እንዲወሰዱ ፡ ከዛም ወደ ሳውዲ እንዲገቡ ተደረገ ። በዚ ግዜ በህወሃት ቤት የህልም ደስታ ይጠበቅ ነበር ። ለዚ ሚሽን የ ሳውዲ ደህንነት ቢሮ ተባባሪ እንደነበር ልብ ይበሉ ። ይህ በጥብቅ የሚያዘው የሳውዲ ሆስፒታል መረጃም በህወሃት ኣይን እና ጆሮ ሆን ተብሎ እንዲደርስ ተደረገ ። ዶክተር ኣቢይም ድንገት የመከላከያውን ሹም ኣድምን እና ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ብቻ ይዘው ፡ በለሊት ኣስመራ ገብተዋል ፡፡ ያለ ይፋዊ ጉዞ ፡ ሁለት ቀናትን ኣድርገዋል ። የተቀብልዋቸውም ጀነራሎች እና የደህንነት ሹሞች ናቸው ፡፡ ኣው ኤርትራን ከነጻነት ትግል ኣጋማሽ ጀምሮ እስከዚች ቀን ሲመርዋት የነበሩት ታጋዩ እና ቆፍጣናው ፕሬዝዳንት ኣርፈዋል ። ለዚህም፡መቀሌ ላይ ዳንኬራ ፡ ኣስመራ ላይ ደሞ ሃዘን ኣጥቷል ፡፡ ህወሃትም በደስታ ብዛት ቀሪውን ክፍያ ለመፈጸም ኣላቅማማችም ። ኢትዮጵያም ድርሻዋን 10 ሚልዮን ዶላር በ ኤርትራው ደህንነት ሹም ድርሰት በኩል ኣገኘች ። ከዛም ጎርጎርዮሳውያን ቀመር የቀን ኣቆጣጠር ግንቦት 3 - 2020 ፡ ግን ለ ህወሃት ኣስከፊ መርዶ ደረሰው ፡ ሟቹ ፕሬዝዳንት ከሙታን ተነስተው ፡ ኣዲስ ኣበባ ተከሰቱ ። ይህንን ማመን ኣልቻሉም ። ኣቶ ጌታቸው ኣሰፋም በድንጋጤና በንዴት ለጊዜው ኣይደር ሆስፒታል ገብተው ነበር ፡፡ ዶክተር ኣቢይ እና ኢሳያስ ኣፎርቂም ፡ ኣንድም ክላሽ ሳይተኩሱ ፡ ህወሃት ቀድሞ ከሰረቀው ገንዘብ 20 ሚልዮን ዶላር ኣስር ኣስር ሚልዮን በሚገርም የድህንነት ጥበብ ወያኔን ቁማር በልዋት ፡፡ የደስ ደስም የቀሞውን ጠቅላይ ሃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ይምሳ ግብዣ ፡ በ ፕሬዝዳንትዋ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተደገሰ ። ወዲ ኣፌና ኣቢቹ እየተጎራረሱ ህወሃት ብ ቴሌቪዥን መስኮት ተመለከተች ፡፡ ድንቅ ጥበብ ፡፡
ምንጭ - ሕዝባዊ ሻዕቢያ ።
Re: Primitive savage Sahel vs civilized Dedebit???
[/b]Halafi Mengedi wrote: ↑06 May 2020, 00:34
Dedebit civilized believes in discussion with different parties. [/size][/color]
[/quote]
Hammmmm
Yeah, Nizeyfelteka Belo Ayte Adgi.... Anta Tifir Neqay



Amharas suffered under the agames even worse