-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በጀርመን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መንግሥት ካሳወቀው 'በ10 እጥፍ ሊበልጥ ይችላል' ተባለ
በጀርመን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መንግሥት በይፋ ካሳወቀው በ10 እጥፍ ሊበልጥ እንደሚችል አንድ ጥናት አመለከተ።
ጀርመን በይፋ ያስታወቀችው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 160 ሺህ የሚጠጋ ነው።
የቦን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ግን 1.8 ሚሊየን ሰዎች በቫይረሱ ሳይያዙ እንዳልቀሩ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ https://bbc.in/2yq6hQR
በጀርመን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መንግሥት በይፋ ካሳወቀው በ10 እጥፍ ሊበልጥ እንደሚችል አንድ ጥናት አመለከተ።
ጀርመን በይፋ ያስታወቀችው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 160 ሺህ የሚጠጋ ነው።
የቦን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ግን 1.8 ሚሊየን ሰዎች በቫይረሱ ሳይያዙ እንዳልቀሩ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ https://bbc.in/2yq6hQR
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Coronavirus update, Africa:
- Ghana: 550 new cases
- South Africa: 437 new cases
- Egypt: 348 new cases
- Nigeria: 245 new cases
- Algeria: 174 new cases
- Guinea-Bissau: 156 new cases
- Morocco: 150 new cases
- Guinea: 124 new cases
- Senegal: 89 new cases
- Sudan: 86 new cases
- Ghana: 550 new cases
- South Africa: 437 new cases
- Egypt: 348 new cases
- Nigeria: 245 new cases
- Algeria: 174 new cases
- Guinea-Bissau: 156 new cases
- Morocco: 150 new cases
- Guinea: 124 new cases
- Senegal: 89 new cases
- Sudan: 86 new cases
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
የደቡብ ምስራቅ እሲያዋ አገር ካምቦዲያ ባለፉት ሶስት ሳምንታት በቫይረሱ የተያዘ ሰው ስለመኖሩ ሪፖርት አላደረገችም።
ይህም ብቻ ሳይሆን ካምቦዲያ በቫይረሱ ከተያዙ 122 ሰዎች 120ዎቹ በፍጥነት እንዲያገግሙ በመርዳት አመርቂ ውጤት አስመዝግባለች።
https://bbc.in/3b6oWhY
ይህም ብቻ ሳይሆን ካምቦዲያ በቫይረሱ ከተያዙ 122 ሰዎች 120ዎቹ በፍጥነት እንዲያገግሙ በመርዳት አመርቂ ውጤት አስመዝግባለች።
https://bbc.in/3b6oWhY
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
UK reports 3,985 new cases of coronavirus and 288 new deaths. Total of 190,584 cases and 28,734 deaths.
Good news from the UK:
- Number of new cases down
- Number of new deaths down
- Number of new people tested up
Bangladesh reports 688 new cases of coronavirus, 10,143 cases in total.
Bangladesh's largest daily increase so far.
India reports 527 new coronavirus cases in Tamil Nadu, state total at 3,550. Tamil Nadu's largest daily increase by far.
India reports 1,567 new coronavirus cases and 35 new deaths in Maharashtra. (771 of new cases in last 24 hours)State total at 14,541 cases and 583 deaths. India reports biggest daily increase since coronavirus outbreak, with 3,900 new cases and 195 new deaths.A total of 46,433 cases and 1,568 deaths.
Coronavirus update, India:
- 3,900 new cases in last 24 hours
- Largest daily increase so far
- 46,433 cases in total
- 12,727 recovered
- 1,568 deaths
- 1,191,946 tests conducted
Good news from the UK:
- Number of new cases down
- Number of new deaths down
- Number of new people tested up
Bangladesh reports 688 new cases of coronavirus, 10,143 cases in total.
Bangladesh's largest daily increase so far.
India reports 527 new coronavirus cases in Tamil Nadu, state total at 3,550. Tamil Nadu's largest daily increase by far.
India reports 1,567 new coronavirus cases and 35 new deaths in Maharashtra. (771 of new cases in last 24 hours)State total at 14,541 cases and 583 deaths. India reports biggest daily increase since coronavirus outbreak, with 3,900 new cases and 195 new deaths.A total of 46,433 cases and 1,568 deaths.
Coronavirus update, India:
- 3,900 new cases in last 24 hours
- Largest daily increase so far
- 46,433 cases in total
- 12,727 recovered
- 1,568 deaths
- 1,191,946 tests conducted
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Coronavirus update, Pakistan:
- 1,315 new cases in last 24 hours
- 21,410 cases in total
- 5,782 recovered
- 486 deaths
- 38% of cases in Punjab
- 222,404 tests conducted
New Zealand reports 0 new cases of coronavirus for the second day in a row.
South Korea reports 3 new cases of coronavirus, all of which were imported.
0 new domestic cases for 2nd day in a row
China reports 1 new coronavirus case in the last 24 hours.
0 new deaths for eighth day in a row.
Nigeria reports 245 new cases of coronavirus, 2,802 cases in total.
Nigeria's largest daily increase so far.
South Africa reports 437 new cases of coronavirus, 7,220 cases in total.
138 deaths, 2,746 recovered.
- 1,315 new cases in last 24 hours
- 21,410 cases in total
- 5,782 recovered
- 486 deaths
- 38% of cases in Punjab
- 222,404 tests conducted
New Zealand reports 0 new cases of coronavirus for the second day in a row.
South Korea reports 3 new cases of coronavirus, all of which were imported.
0 new domestic cases for 2nd day in a row
China reports 1 new coronavirus case in the last 24 hours.
0 new deaths for eighth day in a row.
Nigeria reports 245 new cases of coronavirus, 2,802 cases in total.
Nigeria's largest daily increase so far.
South Africa reports 437 new cases of coronavirus, 7,220 cases in total.
138 deaths, 2,746 recovered.
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
አሜሪካ ባለፉት 24 ሰዓታት ከኮቪድ-19 ጋር የተያያዘ ዝቅተኛውን የሞት መጠን እንዳስመዘገበች አስታውቃለች። የሟቾች ቁጥር 1015 ሲሆን ይህም ከአንድ ወር በኋላ ዝቅተኛው መሆኑ ተጠቁሟል።
በአሜሪካ እስካሁን ከ 1.1 ሚሊየን በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ተይዘዋል።
ይህ ቁጥር በስፔን ከተመዘገበው በአምስት እጥፍ የሚበልጥ ሲሆን ከቻይና ደግሞ በ 14 እጥፍ ይበልጣል።
https://bbc.in/2YAQlWM
በአሜሪካ እስካሁን ከ 1.1 ሚሊየን በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ተይዘዋል።
ይህ ቁጥር በስፔን ከተመዘገበው በአምስት እጥፍ የሚበልጥ ሲሆን ከቻይና ደግሞ በ 14 እጥፍ ይበልጣል።
https://bbc.in/2YAQlWM
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
U.S. emergency agency FEMA projects 200,000 new coronavirus cases and 3,000 new deaths each day by June.
(projection was obtained by The New York Times and also confirmed by Fox News)
USA: Washington state extends stay-at-home order until at least May 31
New York reports 2,538 new cases of coronavirus and 226 new deaths.
Total of 318,953 cases and 19,415 deaths. Number of people who have been tested for coronavirus in New York exceeded 1 million.For the first time since March 28, New York reports less than 250 new deaths from coronavirus.
Good news from New York:
- Number of new cases down
- Number of new deaths down
- Number of new intubations down
- Number of new hospitalizations down
- Number of total hospitalizations down
(projection was obtained by The New York Times and also confirmed by Fox News)
USA: Washington state extends stay-at-home order until at least May 31
New York reports 2,538 new cases of coronavirus and 226 new deaths.
Total of 318,953 cases and 19,415 deaths. Number of people who have been tested for coronavirus in New York exceeded 1 million.For the first time since March 28, New York reports less than 250 new deaths from coronavirus.
Good news from New York:
- Number of new cases down
- Number of new deaths down
- Number of new intubations down
- Number of new hospitalizations down
- Number of total hospitalizations down
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
COVID19: African Union in Discussions with Madagascar over herbal remedy
The African Union is in discussion with the Republic of Madagascar, through its embassy in Addis Ababa, with a view to obtain technical data regarding the safety and efficiency of a herbal remedy, recently announced by Madagascar for the reported prevention and treatment of COVID19.
In this regard, the AU Commissioner for Social Affairs H.E Amira ElFadil convened a meeting with the Chargé d'Affaires of the Republic of Madagascar Mr. Eric Randrianantoandro on 30th April at which it was agreed that the member state would furnish the African Union with necessary details regarding the herbal remedy.
https://au.int/en/pressreleases/2020050 ... bal-remedy

The African Union is in discussion with the Republic of Madagascar, through its embassy in Addis Ababa, with a view to obtain technical data regarding the safety and efficiency of a herbal remedy, recently announced by Madagascar for the reported prevention and treatment of COVID19.
In this regard, the AU Commissioner for Social Affairs H.E Amira ElFadil convened a meeting with the Chargé d'Affaires of the Republic of Madagascar Mr. Eric Randrianantoandro on 30th April at which it was agreed that the member state would furnish the African Union with necessary details regarding the herbal remedy.
https://au.int/en/pressreleases/2020050 ... bal-remedy

-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Coronavirus updates:
• World coronavirus death toll exceeds 250,000
• New Zealand reports no new coronavirus cases for second day
• China reports one new case of coronavirus and no deaths
https://aje.io/fmwbe
• World coronavirus death toll exceeds 250,000
• New Zealand reports no new coronavirus cases for second day
• China reports one new case of coronavirus and no deaths
https://aje.io/fmwbe
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Russia reports 10,102 new coronavirus cases taking the total to 155,370
https://aje.io/4dgpz
More than 32,000 people in the United Kingdom have died with suspected COVID-19, the highest official toll yet reported in Europe, according to data published -- https://www.reuters.com/article/us-heal ... SKBN22H0WH
ASEAN Highest New Cases Today,
............ Cases......... Deaths
Singapore 19,410 +632 18 +0
Indonesia 12,071 +484 872 +8
Philippines 9,684 +199 637 +14
Malaysia 6,383 +30 106 +1
Thailand 2,988 +1 54 +0
https://aje.io/4dgpz
More than 32,000 people in the United Kingdom have died with suspected COVID-19, the highest official toll yet reported in Europe, according to data published -- https://www.reuters.com/article/us-heal ... SKBN22H0WH
ASEAN Highest New Cases Today,
............ Cases......... Deaths
Singapore 19,410 +632 18 +0
Indonesia 12,071 +484 872 +8
Philippines 9,684 +199 637 +14
Malaysia 6,383 +30 106 +1
Thailand 2,988 +1 54 +0
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 145 ደርሷል- ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ አለፈ
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1047 የላብራቶሪ ምርመራ አምስት (5) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር መቶ አርባ አምስት (145) ደርሷል፡፡በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
የ75 ዓመት ኢትዮጵያዊት ሴትም ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ሲሆን፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በመጣራት ላይ መሆኑን በመግለፅ በጤና ተቋም ተኝተው ከሚታከሙ ህሙማን ከተወሰደ ናሙና የተገኘ መሆኑንም አስታውቅዋል።
ታማሚዋ በተጓዳኝ ህመም ሆስፒታል ተኝተው ሲታከሙ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ ባጋጠማቸው የመተንፈስ ችግር በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው ናሙና ተወስዶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከመረጋገጡ በፊት ህይወታቸው ማለፉንም ገልፀዋል።


ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1047 የላብራቶሪ ምርመራ አምስት (5) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር መቶ አርባ አምስት (145) ደርሷል፡፡በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
የ75 ዓመት ኢትዮጵያዊት ሴትም ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ሲሆን፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በመጣራት ላይ መሆኑን በመግለፅ በጤና ተቋም ተኝተው ከሚታከሙ ህሙማን ከተወሰደ ናሙና የተገኘ መሆኑንም አስታውቅዋል።
ታማሚዋ በተጓዳኝ ህመም ሆስፒታል ተኝተው ሲታከሙ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ ባጋጠማቸው የመተንፈስ ችግር በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው ናሙና ተወስዶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከመረጋገጡ በፊት ህይወታቸው ማለፉንም ገልፀዋል።
Last edited by MINILIK SALSAWI on 05 May 2020, 06:54, edited 1 time in total.
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ አለፈ
በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 47 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውም ዶክተር ሊያ አስታውቀዋል።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት፥ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው አምስቱም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ከእነዚህ መካከል ሁለቱ የ25 ዓመት እና የ22 ዓመት ኢትዮጵያውያን በአፋር ክልል የሚገኙ ሲሆን፥ ከጅቡቲ የተመለሱ እና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
ሁለቱ ደግሞ ነዋሪነታቸው አዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል ባቱ ከተማ የሆኑ የ8 ዓመት እና የ19 ዓመት ሴቶች ሲሆኑ፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው።
የ75 ዓመት ኢትዮጵያዊት ሴትም ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ሲሆን፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በመጣራት ላይ መሆኑን በመግለፅ በጤና ተቋም ተኝተው ከሚታከሙ ህሙማን ከተወሰደ ናሙና የተገኘ መሆኑንም አስታውቅዋል።
ታማሚዋ በተጓዳኝ ህመም ሆስፒታል ተኝተው ሲታከሙ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ ባጋጠማቸው የመተንፈስ ችግር በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው ናሙና ተወስዶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከመረጋገጡ በፊት ህይወታቸው ማለፉንም ገልፀዋል።
ይህንን ተከትሎም በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4 መድረሱንም ዶክተር ሊያ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ 16 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውንም ዶክተር ሊያ የገለፁ ሲሆን፥ ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 91 መድረሱን አመላክተዋል።
አሁን ላይ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 145 የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 48 ሰዎች በለይቶ ህክምና ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ህይወቱ ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 47 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውም ዶክተር ሊያ አስታውቀዋል።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት፥ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው አምስቱም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ከእነዚህ መካከል ሁለቱ የ25 ዓመት እና የ22 ዓመት ኢትዮጵያውያን በአፋር ክልል የሚገኙ ሲሆን፥ ከጅቡቲ የተመለሱ እና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
ሁለቱ ደግሞ ነዋሪነታቸው አዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል ባቱ ከተማ የሆኑ የ8 ዓመት እና የ19 ዓመት ሴቶች ሲሆኑ፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው።
የ75 ዓመት ኢትዮጵያዊት ሴትም ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ሲሆን፥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በመጣራት ላይ መሆኑን በመግለፅ በጤና ተቋም ተኝተው ከሚታከሙ ህሙማን ከተወሰደ ናሙና የተገኘ መሆኑንም አስታውቅዋል።
ታማሚዋ በተጓዳኝ ህመም ሆስፒታል ተኝተው ሲታከሙ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ ባጋጠማቸው የመተንፈስ ችግር በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው ናሙና ተወስዶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከመረጋገጡ በፊት ህይወታቸው ማለፉንም ገልፀዋል።
ይህንን ተከትሎም በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4 መድረሱንም ዶክተር ሊያ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ 16 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውንም ዶክተር ሊያ የገለፁ ሲሆን፥ ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 91 መድረሱን አመላክተዋል።
አሁን ላይ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 145 የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 48 ሰዎች በለይቶ ህክምና ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Spain coronavirus tally stabilises but economic cost high - https://reut.rs/2SCOLzL
Germany to reopen all shops, allow soccer matches
Germany’s state premiers will agree on measures to further ease coronavirus restrictions in a teleconference with Chancellor Angela Merkel scheduled for Wednesday, two people familiar with the preparations told Reuters -- https://reut.rs/3c7Proj
Germany to reopen all shops, allow soccer matches
Germany’s state premiers will agree on measures to further ease coronavirus restrictions in a teleconference with Chancellor Angela Merkel scheduled for Wednesday, two people familiar with the preparations told Reuters -- https://reut.rs/3c7Proj
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Ethiopian Election 2020 and Covid19 Crisis
የትግራይ ክልል መንግሥትም ሆነ ክልሉን ሚያስተዳድረው ፓርቲ ምርጫ ማካሄድ ሕጋዊ አይሆንም – ወ/ት ብርቱኳን ሚደቅሳ
Read Full Article - https://mereja.com/amharic/v2/265403
መንግሥት ያቀረባቸውን አማራጮች ገምግመን የራሳችንን አቋም ይዘናል – 7 ፖለቲካ ፓርቲዎች
Read Full Article - https://mereja.com/amharic/v2/265427

የትግራይ ክልል መንግሥትም ሆነ ክልሉን ሚያስተዳድረው ፓርቲ ምርጫ ማካሄድ ሕጋዊ አይሆንም – ወ/ት ብርቱኳን ሚደቅሳ
Read Full Article - https://mereja.com/amharic/v2/265403
መንግሥት ያቀረባቸውን አማራጮች ገምግመን የራሳችንን አቋም ይዘናል – 7 ፖለቲካ ፓርቲዎች
Read Full Article - https://mereja.com/amharic/v2/265427
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Pfizer and German biotechnology company BioNTech say they have started testing an experimental coronavirus vaccine on humans in the US
https://cnn.it/2ylfv0U

https://cnn.it/2ylfv0U
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
የኒጀር የሰራተኞች ጉዳይ ሚንስትር በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡
የ55 ዓመቱ ሚንስትር ሞሃመድ ቢን ኦማር በቫይረሱ መጠቃታቸዉ ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ በሀገሪቱ በሚገኝ አንድ ታላቅ ሆስፒታል የህክምና ክትትል ሲደረግላቸዉ ነበር የቆየዉ፡፡እርሳቸዉ በቫይረሱ ከመጠቃታቸዉ አስቀድሞ የሚመሩት ህዝብ ስለ ኮቪድ 19 ግንዛቤ ይኖረዉ ዘንድ የቫይረሱ ስርጭት እንደ ብርሃን ፍጥነት ነዉ፤ገዳይ ቫይረስ ነዉ እያሉ በቴለቪዥን መስኮት በተደጋጋሚ መልክቶችን በማስተላለፍ ነበር የሚታወቁት፡፡
ቢን ኦማር በተለይም እ.ኤ.አ ከ1999 በኋላ በሃገሪቱ ፖለቲካ ላይ ተጽዕኖ ፈጣሪ እየሆኑ የመጡ ሲሆን ከ2017 ጀምሮ ደግሞ የኒጀር የሰራተኞች ጉዳይ በመሆን እያገለገሉ ነበር፡፡በኒጀር ይህ ዜና እስከጠናቀረበት ጊዜ ድረስ 755 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸዉ ሲረጋገጥ 37ቱ ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን ሲጂ ቲኤን አፍሪካ ዘግቧል።

የ55 ዓመቱ ሚንስትር ሞሃመድ ቢን ኦማር በቫይረሱ መጠቃታቸዉ ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ በሀገሪቱ በሚገኝ አንድ ታላቅ ሆስፒታል የህክምና ክትትል ሲደረግላቸዉ ነበር የቆየዉ፡፡እርሳቸዉ በቫይረሱ ከመጠቃታቸዉ አስቀድሞ የሚመሩት ህዝብ ስለ ኮቪድ 19 ግንዛቤ ይኖረዉ ዘንድ የቫይረሱ ስርጭት እንደ ብርሃን ፍጥነት ነዉ፤ገዳይ ቫይረስ ነዉ እያሉ በቴለቪዥን መስኮት በተደጋጋሚ መልክቶችን በማስተላለፍ ነበር የሚታወቁት፡፡
ቢን ኦማር በተለይም እ.ኤ.አ ከ1999 በኋላ በሃገሪቱ ፖለቲካ ላይ ተጽዕኖ ፈጣሪ እየሆኑ የመጡ ሲሆን ከ2017 ጀምሮ ደግሞ የኒጀር የሰራተኞች ጉዳይ በመሆን እያገለገሉ ነበር፡፡በኒጀር ይህ ዜና እስከጠናቀረበት ጊዜ ድረስ 755 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸዉ ሲረጋገጥ 37ቱ ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን ሲጂ ቲኤን አፍሪካ ዘግቧል።
