Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS የሳውዲ አረቢያ መንግስትና እህተ ማሪያም

Post by clear12 » 30 Apr 2020, 04:00

ይቺ ሴት መካ መዲና ድረስ ምንም የማያውቁ የዋህ ተከታዮቿን እየላከች ሙስሊም ወገኖችን በእምነታቸው በመፈታተን በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ለአደጋ እንደጣለች ማየት ይቻላል ፥፥ ሴትየዋ ይህንን መጥፎ ትርጉመ ቢስ ስራዋን እንደጀብዱ የምታወራው ሲሆን ራሷ ስታ (Narcissistic personality disorder ) ሌላውን ተከታዮች በማሳት ወደፊት ከዚህ የበለጠ ነገር በማሪያም ትዕዛዝ (hearing attaching spirit voices)አደርጋለሁ በማለት ተኩራርታ ስታወራ ለሚያያት በግዜው ሃይ ባይ ካላገኝች የሚቃወሟትን ሰዎች ከማስገድል እንደማትመለስ ያሳያል

clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

Re: BREAKING NEWS የሳውዲ አረቢያ መንግስትና እህተ ማሪያም

Post by clear12 » 30 Apr 2020, 06:53

ስንዱ መታሰሯ ራሷንና ተከታዮቿን ከቀጣይ ጥፋቶች የሚያድን ቢሆንም ስንዱንና ወደፊት ስንዱን መሰል ሊፈጠሩ የሚችሉ ሰዎችን የሚያድነው ሹክ አለን ከሚሉት መንፈስ የሚገላገሉብት የቴራፒ መፍትሔ (spiritual Release therapy http://habeshacults.com/company.html ) በመንግስት ሲዘጋጅላቸውን ነው:: አለበዛ ኢትዮጵያ በየወቅቱ ነብይ ነን ብለው ከሚነሱ ግለሰቦች ጋር ድብብቆሽ ስትጫወት የምትኖር አገር ነው የምሆነው:: በየቦታው ከታች እንደሚታየው ወጣት አይነት የወደፊት ስንዱዎች አሉ::

Post Reply