Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by tlel » 27 Apr 2020, 22:33

TGAA wrote:
26 Apr 2020, 21:42
Horus wrote:
26 Apr 2020, 17:58
እኔ ሆረስ እባላለሁ፣ ቃላት መፍለጥ አይመቸኝም ።

አንበሳ (አናብስት) የኢትዮጵያ እንሰሳ ነው ።
ስሙ ግዕዝ ነው ፣ ግዕዙ የመጣው ከጥንታዊ ግብጽ (ቀምት) ቋንቋ ሲሆን ብሎም የሴም ቃል ነው ።
ትርጉሙ ጀግና ማለት ነው ።
አንበሳ (ጀግና) ማለት በጣም ጠንካራ፣ ሃያል፣ ደጀን፣ ተከላካይ፣ የማይደፈር ማለት ነው ።

ጣኦስ ማለት ጦስ፣ ጣኦት፣ ዳኦስ፣ ዲዩስ አምላክ ወይም መለኮታዊ፣ ያምላክ መንፈስ ማለት ነው ። ዲቫይን ፎርስ እንደ ማለት ።
አጠቃቀሙ እንደ ምሳሌ፣ እንደ ሜታፎር ነው ።
ካክ፣ ኮክ፣ ከሽ ማለት የሚቀሰቅስ ኤነርጂ፣ ጉልበት ማለት ነው።
ገዥ፣ ንጉስ፣ ገዢ፣ እዣ፣ ወይም ሃይል ማለት ነው።
በቅድመ ክርስትና ጣኦስ፣ ዚዩስ ፣ ዲኡስ ታሆስ ማለት ፈጣሪ ወይም አምላክ ወይም ጎድ ማለት ነው ።
ስልጣናቸውን ከፈጣሪ የሚያገኙ አልፎም እንደ አምላክም እንደ ንጉስም የነበሩት ገዥዎች ከግብጽ፣ ቅርብ ምስራቅ እስከ ህንድ የንግስና የስረው መንግስት ምልክት ያደረጉት ስዕለ መንግስት ነው ፒኮክ ማለት ።

እኔ ጃዋርን በሺ ነገሮች ላይ እቃወመዋለሁ ። ግን በዚህ በፒኮክ ያምልኮ ወዝግብ አቢይ እጁን ማውጣት አለበት ማለቱ ትክክል ነው ።

የነፋርስ፣ ባቢሎን፣ ሕንድ ነገስታት ክርስቲያን ወይም ባንድ አምላክ ስለማያምኑ ፒኮክን ተጠቀሙ ። ባንድ ፈጣሪ የሚያምኑት ጥንታዊ ነገስታት ከፒኮክ አንበሳ የመረጡት ለዚህ ይመስላል ።

ዞሮ ዞር አቢይ አላስፈላጊ ውስብስብ የእምነት ንትርክ ከፖለቲካ ጋር እያመሰ ስለሆነ ለሱም አይጠቅመውም ። ይቅር ፣ ባንበሳው እንርጋ !!!
ሆረስ ! የጨበሬ ፖለቲካ ይሄ ነው ፤ ንፋስ ያመጣውን ቅንጭብ ሀሳብ ግልብጦ መለጠፍ የፖለቲካ ብስለት እየሆነ ከመጣ ውሎ አድሯል ፤ አሜሪካ ለምን eagle, Russian bear china's dragon , for Example , eagle ለአሜሪካኖች ነጻነትን ፤ ሀያልነትን ይወክላል፡ ለኢትዮጵያ ደግሞ በተመሳሳይ መንገድ ጀግንነትን ፤ ቀናኢ ነጻነት ያላት ሀገር መሆኖን ለአለም በተደጋጋሚ ያሳየቸ ሀገር በመሆኖ ፤ አጼ ዮሀንስ ፤ አጽ ቴድሮስ፤ አጼ ሚንልክ አድዋ ድረስ ይዘው የዝመቱበት ምልክት ነው፤ ይህ ምልከት ኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ያለው ስነልቦና ፤ የለው የምልክት ትርጉም ብቅጡ ሳይመለከቱ ፤ በፖለቲካ ቡርቲ ኩርቲ አዲስ ነገር ለመፍጠር ሲሞክሩ በጣም ነው የሚገርመው፤ በደርግ ግዜ የሀይማኖት ተቋሞትን መሳደብና ማንቆሽሽ የጥሩ ኮምኒስት ተከታይ ምልክት ተደርጎ ይወሰድ እንደነበረው ፤ በወያኔ ኢትዮጵያ የብሄር ብሄረሰቦች እኩልነት በባዶ ሆድ መዘመር እንደ ጥሩ ብሄርተኝነት ይቆጠር እንደነበረው ፤ አሁን ድግሞ በብልጽግና ፓርቲ ሁሉም ነገር ተገለብጦ ህዝብ ሀሳቡን ሳይስጥበት ሁሉም ነገር የደቦ ፖለቲካ ሆኗል፤ ከዚያ በኋላ ልክ እንደ እግርኳስ ጫወታ መጯጯህ ብቻ ነው፡ በአንድ ቀን ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ የማትታወቀውን ፒኮክ የእኩልነት ምልከት ናት ብለው ልብ ሲያደርቁ መስማት ምን ያህል የእውቀት ክስረት ያለብን ህብረተሰብ መሆናችንን ያሳያል፡
ከስር የአብዞኛዎቹ ሀገሮች የመረጧቸውን የእንስሳ ምልክቶች ተመልከቱ ኢትዮጵያ የእንስሳን ምልከት በተመለከተ የወርቅ መስፍርት የሚያሟላ የአንበሳ ምልክት ነው ያላት ፤ አይታቹሁ ፍረዱ !
https://en.wikipedia.org/wiki/List_of_national_animals
ይገርማል፣ የኢትዮዺያ ምልክትም ጠፍቷል የለጠፍከው ላይ። ህዋሃት ኢትዮጲያን እንዳቀቀ፣ እነ sun (not Ethiopian), EPRDF ኢትዮጵያን እንደሚያጠፉ ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ጥርጣሬ የለውም። በየ ፴ ኣመት ኢትዮጱያ የድንቁርና ኣጀንዳ ይሰጣታል። ኣንበሳ ዋና ምልክት እኮ ኣፍሪካን የሚውክል ነው ኣንበሳ ኣፍሪካ ውስጥ ስለሚገኝ የለጠፍከው ሊንክ የሚያሳየው ጋምቢያ እንኳን ኣምበሳ ነው ምልክታቸው ታድያ ኢትዮዺያ ኣንበሳ ካልሆነች ምን ልትሆን ነው። የሚመስለኝ ዶር ኣብይ ቴድሮስ ኣዳኖምን ምክር መሰለኝ የሚሰማው።ላዚህ ነው እኮ ዘረኞችና ነፃውጪዎች ያሁኑም ብልጽግና ፓርቲ በማንነታቸው እነ sun EPRDF ጭምር የማይተማመኑ ስለሆኑ የውጭ ኣገርን ዲፕሎማሲ ለማድረግ ኮፒ ፔስት ማድረግ የሚፈልጉት።

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by tlel » 27 Apr 2020, 22:42

TGAA wrote:
26 Apr 2020, 22:51
Since you seem to be suffering from brain dia$rrhea one has to stand aside to comprehend where you are running with it. 3000 years of bull%[deleted] is what made it possible for to b*tche as Ethiopian, so the bull is on you. Your ethnic craze hacks are excelled at lying. In order to convince us about the injustice done to wretched and downtrodden Ethiopians, you concoct a story about lions being feed with imported beef. The king eats local meat but his lions eat imported beef, how convincing is that, sun. But lying with a straight face is your unique talent. The downtrodden are still with us 1000000 to be exact( who need food assistance) --you tell me how changing the lion by fatherly peacock resolve the problem. To situate your tribal couch, as usual, your crocodile tears overflow in the name of downtrodden. Instead of addressing the issue under discussion your puff the old system that was dead more than a half-century, but for tribal goons like you, it is a good smokescreen to bait and switch.
Well said TGAA. As I was saying sun is supposed to represent Olf that is why he doesn't know a word Amharic probably pretender to be Ethiopian or Oromo but not from Ethiopia. EPRDF wants Wahabism. By the way, most crying equality equality especially Wahabi supporters they are within ethnic groups to distract as if they stand for others too but in reality, it is to separate the ethnics from Ethiopianism.


Horus
Senior Member+
Posts: 40166
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by Horus » 27 Apr 2020, 23:40

tlel:
በጣም ነው ካልከው የምስማማው፤ ግን እየሰራህ ያለውን አትናቅ ። ቀስ በቀስ ያልካቸው ነገሮች ሁሉ ተንካራ ምርምር ውስጥ መግባታቸው አይቀርም። ባሁን ሰአት አንድም ኢትዮጵያዊ በታሪክም ሆነ በቋንቋ ጥንታዊ ከምጥን ያጠና ወይም በዚያ ኤክስፐርት የለንም ።

ስለሆነ በግብጽ ስልጣኔና በጥንታዊ ኢትዮጵያ መካለል ምን ትሥሥር ነበር ብሎ የሚያጠና ማዕከል በኢትዮጵያ መፈጠር ይኖርበታል ። ግብጾች ናቸው አባይን አባይ ብለው የጠሩት ። እስቲ ዛሬ አንድ አበሻ አባይ ማለት ምን ማለት ብለህ ጠይቅው? አያቅም ። ቃሉ ከምጥ (ቀምት) ስለሆነ። አባይ ግብጾች ካማለኳቸው አማልክት አንዱ ነው ።

የግብጽ አገር ሲፈርስ ህዝቡ ምን ሆነ? ወዴት ተበተነ? ይህ ሁሉ ምስጢር ያልተመረመረ ነው። ትክክል ነው የባህር ሕዝብ በሚባሉት ተወራለች ። እነሱም የት እንደ ገቡ አይታወቅም ። ያሲሪያ ኢምፕየርም ወሮዋችዋል ።

ስለ ቅማንት ያልከው ህሳብን የሚቆሰቁስ ነው ። ድሮ አንድ ቃል ለማለት ሲያስቸግር በተልምዶ 'ነ' ይገባበት ነበር፣ እንዲለሰልስ፣ በቀላሉ እንዲባል ። ስለሆነም አንተ ያልከው ይዤ ቅማንት 'ቅማት' ብንለው ፤ 'ቅመት፣ ቀመት፣ ቀምት '' ከሚለው ብዙ አይርቅም ።

የቅማንት ቋንቋ የምትችል ከሆነ እስቲ አንዳንድ በሰረታዊ ቃሎቻቸን ምሳሌ ስጠን፤ ለምሳሌ ላባት፣ ለናት፣ ለልጅ፣ ለምግብ፣ ለቤት ፣ ለቤት ከብቶች፣ ለወንዝ፣ ለተራራ ወዘተ ።

ኬር

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by tlel » 27 Apr 2020, 23:58

Horus wrote:
27 Apr 2020, 23:40
tlel:
በጣም ነው ካልከው የምስማማው፤ ግን እየሰራህ ያለውን አትናቅ ። ቀስ በቀስ ያልካቸው ነገሮች ሁሉ ተንካራ ምርምር ውስጥ መግባታቸው አይቀርም። ባሁን ሰአት አንድም ኢትዮጵያዊ በታሪክም ሆነ በቋንቋ ጥንታዊ ከምጥን ያጠና ወይም በዚያ ኤክስፐርት የለንም ።

ስለሆነ በግብጽ ስልጣኔና በጥንታዊ ኢትዮጵያ መካለል ምን ትሥሥር ነበር ብሎ የሚያጠና ማዕከል በኢትዮጵያ መፈጠር ይኖርበታል ። ግብጾች ናቸው አባይን አባይ ብለው የጠሩት ። እስቲ ዛሬ አንድ አበሻ አባይ ማለት ምን ማለት ብለህ ጠይቅው? አያቅም ። ቃሉ ከምጥ (ቀምት) ስለሆነ። አባይ ግብጾች ካማለኳቸው አማልክት አንዱ ነው ።

የግብጽ አገር ሲፈርስ ህዝቡ ምን ሆነ? ወዴት ተበተነ? ይህ ሁሉ ምስጢር ያልተመረመረ ነው። ትክክል ነው የባህር ሕዝብ በሚባሉት ተወራለች ። እነሱም የት እንደ ገቡ አይታወቅም ። ያሲሪያ ኢምፕየርም ወሮዋችዋል ።

ስለ ቅማንት ያልከው ህሳብን የሚቆሰቁስ ነው ። ድሮ አንድ ቃል ለማለት ሲያስቸግር በተልምዶ 'ነ' ይገባበት ነበር፣ እንዲለሰልስ፣ በቀላሉ እንዲባል ። ስለሆነም አንተ ያልከው ይዤ ቅማንት 'ቅማት' ብንለው ፤ 'ቅመት፣ ቀመት፣ ቀምት '' ከሚለው ብዙ አይርቅም ።

የቅማንት ቋንቋ የምትችል ከሆነ እስቲ አንዳንድ በሰረታዊ ቃሎቻቸን ምሳሌ ስጠን፤ ለምሳሌ ላባት፣ ለናት፣ ለልጅ፣ ለምግብ፣ ለቤት ፣ ለቤት ከብቶች፣ ለወንዝ፣ ለተራራ ወዘተ ።

ኬር
What I want to say is that the Liberation Fronts ehnic groups supported by foreigners are the one trying to set one Ethiopia against the other why because her ancient history would not be revealed that is why the amara must becareful of its own kemet people in fact Ethiopia as a whole a history of ancient people that needs protection but those Liberation Fronts linked with foreigners are determined to destroy these ancient Ethiopians. I say we should be proud of all Ethiopians that is what I am saying

Horus
Senior Member+
Posts: 40166
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by Horus » 28 Apr 2020, 01:53

Horus wrote:
27 Apr 2020, 23:40
tlel:
በጣም ነው ካልከው የምስማማው፤ ግን እየሰራህ ያለውን አትናቅ ። ቀስ በቀስ ያልካቸው ነገሮች ሁሉ ተንካራ ምርምር ውስጥ መግባታቸው አይቀርም። ባሁን ሰአት አንድም ኢትዮጵያዊ በታሪክም ሆነ በቋንቋ ጥንታዊ ከምጥን ያጠና ወይም በዚያ ኤክስፐርት የለንም ።

ስለሆነ በግብጽ ስልጣኔና በጥንታዊ ኢትዮጵያ መካለል ምን ትሥሥር ነበር ብሎ የሚያጠና ማዕከል በኢትዮጵያ መፈጠር ይኖርበታል ። ግብጾች ናቸው አባይን አባይ ብለው የጠሩት ። እስቲ ዛሬ አንድ አበሻ አባይ ማለት ምን ማለት ብለህ ጠይቅው? አያቅም ። ቃሉ ከምጥ (ቀምት) ስለሆነ። አባይ ግብጾች ካማለኳቸው አማልክት አንዱ ነው ።

የግብጽ አገር ሲፈርስ ህዝቡ ምን ሆነ? ወዴት ተበተነ? ይህ ሁሉ ምስጢር ያልተመረመረ ነው። ትክክል ነው የባህር ሕዝብ በሚባሉት ተወራለች ። እነሱም የት እንደ ገቡ አይታወቅም ። ያሲሪያ ኢምፕየርም ወሮዋችዋል ።

ስለ ቅማንት ያልከው ህሳብን የሚቆሰቁስ ነው ። ድሮ አንድ ቃል ለማለት ሲያስቸግር በተልምዶ 'ነ' ይገባበት ነበር፣ እንዲለሰልስ፣ በቀላሉ እንዲባል ። ስለሆነም አንተ ያልከው ይዤ ቅማንት 'ቅማት' ብንለው ፤ 'ቅመት፣ ቀመት፣ ቀምት '' ከሚለው ብዙ አይርቅም ።

የቅማንት ቋንቋ የምትችል ከሆነ እስቲ አንዳንድ በሰረታዊ ቃሎቻቸን ምሳሌ ስጠን፤ ለምሳሌ ላባት፣ ለናት፣ ለልጅ፣ ለምግብ፣ ለቤት ፣ ለቤት ከብቶች፣ ለወንዝ፣ ለተራራ ወዘተ ።

ኬር
Got it!

Horus
Senior Member+
Posts: 40166
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by Horus » 28 Apr 2020, 02:37

በኔ ምስኪን ህሳቤ እነዚህ ናቸው የኢትዮያን ህዝብ ደስ የሚያሰኝ ምልክቶች !!

አንበሳ = ጀግና
አንበሳ ፟፣ የማይደፈር፣ ሃያል፣ ባለግርማ፣ ለዘመናት አገር ላኖሩት፣ ወደ ፊት አገር ለሚያስከብሩት ኢትዮያዊያን ሁሉ እጅፍ የሚለካ፣ የሚመጥን ምልክት ።

ፈረስ = ክቡር
ኩሩ፣ ወብ ፣ በመንጋ ማይነዳ ፣ አዋቂ፣ ኢትዮጵያን በየጦር ሜዳው እየዘመተ ነጻ አርጎ ያኖረ፣ ወዳጅና ጠላት የሚለይ የእንሰሳዎች ሁሉ ንጉስ !!

በሬ = ሥራ
ለ3000 ዘመን ቀምበር ተሽክሞ፣ ሞፈር ስቦ፣ ሲመግበን የኖረ፣ የሃብት፣ የእድገት፣ የብጽና፣ የመክበር፣ የመክበድ፣ የጸጋ ምልክት፣ በተለይ አሁን በትራክተር እየተተካ ባለበት ዘመን በሬን አለማስገን ወጭት መስበር ነው ።

ንስር = ራእይ
ከፍ ብሎ እንደ ሰማይ አምላክ ሁሉን ወደ ታች ሚያይ ፣ ወደ ጠፈር ያለንን አላማ ሚያሳይ እንሰአ !!





Last edited by Horus on 28 Apr 2020, 15:16, edited 2 times in total.

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by EPRDF » 28 Apr 2020, 15:08

TGAA wrote:
27 Apr 2020, 21:05
EPRDF like chenwit his Godfather lies through his teeth. We can say a lot of things about Danial Kbret but Cheering for the Mosques burning is/was not one of them. Weyanes መቼ ነው ወደቀ ሲባል ተሰበረ ውሸት የምታቆሙት ፤ ያልገባቸሁ ነገር ግን ከውሸታችሁ ብዛት እውነት ስትናገሩ የሚያምናቸሁ አታገኝም፤ እኔ የዳንኤል ቲፎዞ አይደለሁም ፤ እርሱ ከሙስሊሙ ህብረተስብ ላይ ካደረስው በኦርቶዶክስ ላይ ያደረገው ጉዳት ይበዛል ፤
I have no reason to lie. This deacon was not only a supporter of burning the Mosques but he was also the architect and instigator of the entire religious chaos that started in the town of Mota and that spread across the country.

ይሄ ወሮበላ ሺፍታ ዲያቆን ፀጉሩን በጠርሙስ ላጭቶ ነበር ቅሊንጦ ወህኒ መጣል። ደግሞም አይቀርም።


EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by EPRDF » 28 Apr 2020, 15:58

tlel wrote:
27 Apr 2020, 22:42
Well said TGAA. As I was saying sun is supposed to represent Olf that is why he doesn't know a word Amharic probably pretender to be Ethiopian or Oromo but not from Ethiopia. EPRDF wants Wahabism.
Yeah right. When EPLF/TPLF demanded their right from Dergue, they were labeled as Tegnxay, Ye Arab Qixregnoch, Dildey Afrashoch, Ye imperialism Buchloch.
When Melaw Amara and others whom they call themselves unionist forces sought equal political participation under Woyane regime, they were labeled Neftegnoch, Timkehetegnoch, Tsere selam hailoch... wezete.
The same with OLF and Oromo Activists once they were Tebaboch, Anarchistoch, ashebariwoch and so on in the eyes of Woyane for their simple request not to be dislocated from their ancestral homeland.

So wendime tiel nothing new or unusual here you call me wahabi or you give any name that suits you with the timing.

As I was saying sun is supposed to represent Olf that is why he doesn't know a word Amharic probably pretender to be Ethiopian or Oromo but not from Ethiopia.
LOLO Because Obbo sun doesn't speak Amharic that means he is not Ethiopian in your school of thought haa? WoW!

After three biter revolutions we had and after we deposed the regimes of the emperor, Dergue and Woyane, it is just amazing that we still have people we such a mental perception.
GoodLuck emiye Ethiopia.

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by TGAA » 28 Apr 2020, 17:59

EPDRF, these are the facts. If you have a different figure than what he saying put it on the table and prove him wrong. Right after Weyanes come to power there was a concerted effort by the middle eastern country to expand and convert Ethiopia into a Muslim country. Egypt and most of the gulf states poured millions of dollars just for that purpose. Mele's was happy to gobble the dollars that were flowing his way -- he didn't care a bit as long as Tigry is speared from this coordinated campaign. If what he said is true, and all the resources to build those mosques came from Arab countries to shift the balance purposely, which we know is the case, is outrageous, not only for Christians but for Muslim Ethiopians. However, if you find a single recording of him saying that any Mosque or any other religion needs to burn down, bring it on. Then Every Ethiopian will be with you. But you are hating him because he said the fact that in 14 years more than 100 Mosques were built in Addis with a resource from outside that make him ant-muslim is bullhorn .

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by sun » 28 Apr 2020, 21:17

tlel wrote:
27 Apr 2020, 22:08
Horus wrote:
26 Apr 2020, 17:58
እኔ ሆረስ እባላለሁ፣ ቃላት መፍለጥ አይመቸኝም ።

አንበሳ (አናብስት) የኢትዮጵያ እንሰሳ ነው ።
ስሙ ግዕዝ ነው ፣ ግዕዙ የመጣው ከጥንታዊ ግብጽ (ቀምት) ቋንቋ ሲሆን ብሎም የሴም ቃል ነው ።
ትርጉሙ ጀግና ማለት ነው ።
አንበሳ (ጀግና) ማለት በጣም ጠንካራ፣ ሃያል፣ ደጀን፣ ተከላካይ፣ የማይደፈር ማለት ነው ።

ጣኦስ ማለት ጦስ፣ ጣኦት፣ ዳኦስ፣ ዲዩስ አምላክ ወይም መለኮታዊ፣ ያምላክ መንፈስ ማለት ነው ። ዲቫይን ፎርስ እንደ ማለት ።
አጠቃቀሙ እንደ ምሳሌ፣ እንደ ሜታፎር ነው ።
ካክ፣ ኮክ፣ ከሽ ማለት የሚቀሰቅስ ኤነርጂ፣ ጉልበት ማለት ነው።
ገዥ፣ ንጉስ፣ ገዢ፣ እዣ፣ ወይም ሃይል ማለት ነው።
በቅድመ ክርስትና ጣኦስ፣ ዚዩስ ፣ ዲኡስ ታሆስ ማለት ፈጣሪ ወይም አምላክ ወይም ጎድ ማለት ነው ።
ስልጣናቸውን ከፈጣሪ የሚያገኙ አልፎም እንደ አምላክም እንደ ንጉስም የነበሩት ገዥዎች ከግብጽ፣ ቅርብ ምስራቅ እስከ ህንድ የንግስና የስረው መንግስት ምልክት ያደረጉት ስዕለ መንግስት ነው ፒኮክ ማለት ።

እኔ ጃዋርን በሺ ነገሮች ላይ እቃወመዋለሁ ። ግን በዚህ በፒኮክ ያምልኮ ወዝግብ አቢይ እጁን ማውጣት አለበት ማለቱ ትክክል ነው ።

የነፋርስ፣ ባቢሎን፣ ሕንድ ነገስታት ክርስቲያን ወይም ባንድ አምላክ ስለማያምኑ ፒኮክን ተጠቀሙ ። ባንድ ፈጣሪ የሚያምኑት ጥንታዊ ነገስታት ከፒኮክ አንበሳ የመረጡት ለዚህ ይመስላል ።

ዞሮ ዞር አቢይ አላስፈላጊ ውስብስብ የእምነት ንትርክ ከፖለቲካ ጋር እያመሰ ስለሆነ ለሱም አይጠቅመውም ። ይቅር ፣ ባንበሳው እንርጋ !!!
ኣይ ኣቶ ሆረስ ዝም ብለህ ታወራለህ ግን ባሁን ጊዜ ከትምህርት ይልቅ እንዴት ድንቁርናን በዘር ውስጥ ኣስገብቶ እራስን ማጥፋት ደረጃ ላይ ነን። ኢር እውነት የሰይጣን ድረ ገጽ ኢትዮፕያን ለማጥፋት ነው። ሃላፊነቱ የማን እንደሆነ ኣይታወቅቅም የኢትዮፕያ ነው እኛ በዚህ ኣገር ውስጥ እንኖራለን ኢዮፕያን የመሳደብ መብታችን ነው ብለው ይኸው። ለማንኛውም ስለ ግብጻውያን ስታወራ፣ በፊት እንደጻፍኩት ዛሬ የምስራቅም ሆነ የሰሜን ኣፍሪካ ካርታ ከሃይማኖት ከቅኝ ግዛት በፊት ኣንድ ወይም የተቀራረበ ነበር። ታሪክ ተመራማሪዎች ሲናገሩ፣ የግብጽ ስልጣኔ እኮ ሁሉም ምስራቅ ኣፍሪካውያን የተሳትፉበት እንጂ ዛሬ ኣረቦች፣ ኣልነበረም። የግብጽ ስልጣኔን ያፈረሱት የውጭ ኣገራት፣ ግብጻውያን ሲ ፒፕል ወይም ከባህር ማዶ የመጡ ናቸው ማንነታችንን ስልጣኔያችንን ያጠፍብን ብለው የጥንት ግብጻውያን ግንባቸው ላይ በሃይሎ ግርፊክስ ጽፈውታል። የመጨረሻዋ ንግስት ስትኮበልል በጦርነት ምክኛት ፑንት ነበር የኮበለለችው ምክኛቱም ዘመዶቿ እዛ ነበሩና። በፊት ፑንት የኢትዮጵያ ግዛት ነበር፣ እንደውም ሶማለዎች ዛሬ ተብለው የሚጠሩት ያው የኢትዮፕያ ግዛት ውስጥ ነበሩ። ኢትዮጵያ እራሷን የጎዳቸው የጥንት ታሪኳን ስላጠፋች ነው። ሃይማኖት ቢመጣም ሁሉም ኣለም በጣኦት ያምን ነበር በዛን ግዜ ኢትዮፕያ ሃያል ነበረች ሃይማኖትን በመቀበል ጣዖት መጥፎ ነው ተብሎ ሃያል ማንነታችን መጥፋት ኣልነበረበትም። ከመት የግብጽ ስልጣኔ መነሻ ነው ከመት ኢትዮፕያ ውስጥ ነው። ዛሬ ቅማንት የምንለው። የኢትዮፕያ ህዝብ እርስ በራስ መጠፋፋት ከመጣ ዛሬ የግብፅ ሃያል መሆናችን መረጃ ይጠፋል ማለት ነ።
Thank you for teaching the right thing to this empty headed shallow narcissist parrot! 8)

Horus
Senior Member+
Posts: 40166
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by Horus » 28 Apr 2020, 23:23

sun wrote:
28 Apr 2020, 21:17
tlel wrote:
27 Apr 2020, 22:08
Horus wrote:
26 Apr 2020, 17:58
እኔ ሆረስ እባላለሁ፣ ቃላት መፍለጥ አይመቸኝም ።

አንበሳ (አናብስት) የኢትዮጵያ እንሰሳ ነው ።
ስሙ ግዕዝ ነው ፣ ግዕዙ የመጣው ከጥንታዊ ግብጽ (ቀምት) ቋንቋ ሲሆን ብሎም የሴም ቃል ነው ።
ትርጉሙ ጀግና ማለት ነው ።
አንበሳ (ጀግና) ማለት በጣም ጠንካራ፣ ሃያል፣ ደጀን፣ ተከላካይ፣ የማይደፈር ማለት ነው ።

ጣኦስ ማለት ጦስ፣ ጣኦት፣ ዳኦስ፣ ዲዩስ አምላክ ወይም መለኮታዊ፣ ያምላክ መንፈስ ማለት ነው ። ዲቫይን ፎርስ እንደ ማለት ።
አጠቃቀሙ እንደ ምሳሌ፣ እንደ ሜታፎር ነው ።
ካክ፣ ኮክ፣ ከሽ ማለት የሚቀሰቅስ ኤነርጂ፣ ጉልበት ማለት ነው።
ገዥ፣ ንጉስ፣ ገዢ፣ እዣ፣ ወይም ሃይል ማለት ነው።
በቅድመ ክርስትና ጣኦስ፣ ዚዩስ ፣ ዲኡስ ታሆስ ማለት ፈጣሪ ወይም አምላክ ወይም ጎድ ማለት ነው ።
ስልጣናቸውን ከፈጣሪ የሚያገኙ አልፎም እንደ አምላክም እንደ ንጉስም የነበሩት ገዥዎች ከግብጽ፣ ቅርብ ምስራቅ እስከ ህንድ የንግስና የስረው መንግስት ምልክት ያደረጉት ስዕለ መንግስት ነው ፒኮክ ማለት ።

እኔ ጃዋርን በሺ ነገሮች ላይ እቃወመዋለሁ ። ግን በዚህ በፒኮክ ያምልኮ ወዝግብ አቢይ እጁን ማውጣት አለበት ማለቱ ትክክል ነው ።

የነፋርስ፣ ባቢሎን፣ ሕንድ ነገስታት ክርስቲያን ወይም ባንድ አምላክ ስለማያምኑ ፒኮክን ተጠቀሙ ። ባንድ ፈጣሪ የሚያምኑት ጥንታዊ ነገስታት ከፒኮክ አንበሳ የመረጡት ለዚህ ይመስላል ።

ዞሮ ዞር አቢይ አላስፈላጊ ውስብስብ የእምነት ንትርክ ከፖለቲካ ጋር እያመሰ ስለሆነ ለሱም አይጠቅመውም ። ይቅር ፣ ባንበሳው እንርጋ !!!
ኣይ ኣቶ ሆረስ ዝም ብለህ ታወራለህ ግን ባሁን ጊዜ ከትምህርት ይልቅ እንዴት ድንቁርናን በዘር ውስጥ ኣስገብቶ እራስን ማጥፋት ደረጃ ላይ ነን። ኢር እውነት የሰይጣን ድረ ገጽ ኢትዮፕያን ለማጥፋት ነው። ሃላፊነቱ የማን እንደሆነ ኣይታወቅቅም የኢትዮፕያ ነው እኛ በዚህ ኣገር ውስጥ እንኖራለን ኢዮፕያን የመሳደብ መብታችን ነው ብለው ይኸው። ለማንኛውም ስለ ግብጻውያን ስታወራ፣ በፊት እንደጻፍኩት ዛሬ የምስራቅም ሆነ የሰሜን ኣፍሪካ ካርታ ከሃይማኖት ከቅኝ ግዛት በፊት ኣንድ ወይም የተቀራረበ ነበር። ታሪክ ተመራማሪዎች ሲናገሩ፣ የግብጽ ስልጣኔ እኮ ሁሉም ምስራቅ ኣፍሪካውያን የተሳትፉበት እንጂ ዛሬ ኣረቦች፣ ኣልነበረም። የግብጽ ስልጣኔን ያፈረሱት የውጭ ኣገራት፣ ግብጻውያን ሲ ፒፕል ወይም ከባህር ማዶ የመጡ ናቸው ማንነታችንን ስልጣኔያችንን ያጠፍብን ብለው የጥንት ግብጻውያን ግንባቸው ላይ በሃይሎ ግርፊክስ ጽፈውታል። የመጨረሻዋ ንግስት ስትኮበልል በጦርነት ምክኛት ፑንት ነበር የኮበለለችው ምክኛቱም ዘመዶቿ እዛ ነበሩና። በፊት ፑንት የኢትዮጵያ ግዛት ነበር፣ እንደውም ሶማለዎች ዛሬ ተብለው የሚጠሩት ያው የኢትዮፕያ ግዛት ውስጥ ነበሩ። ኢትዮጵያ እራሷን የጎዳቸው የጥንት ታሪኳን ስላጠፋች ነው። ሃይማኖት ቢመጣም ሁሉም ኣለም በጣኦት ያምን ነበር በዛን ግዜ ኢትዮፕያ ሃያል ነበረች ሃይማኖትን በመቀበል ጣዖት መጥፎ ነው ተብሎ ሃያል ማንነታችን መጥፋት ኣልነበረበትም። ከመት የግብጽ ስልጣኔ መነሻ ነው ከመት ኢትዮፕያ ውስጥ ነው። ዛሬ ቅማንት የምንለው። የኢትዮፕያ ህዝብ እርስ በራስ መጠፋፋት ከመጣ ዛሬ የግብፅ ሃያል መሆናችን መረጃ ይጠፋል ማለት ነ።
Thank you for teaching the right thing to this empty headed shallow narcissist parrot! 8)


sun,
Rather than latching on to tlel's comment, why don't copy and paste one of your boring quotes & scribble your page long gibberish that no one cares to read !!!

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by EPRDF » 29 Apr 2020, 00:19

TGAA wrote:
28 Apr 2020, 17:59
EPDRF, these are the facts. If you have a different figure than what he saying put it on the table and prove him wrong. Right after Weyanes come to power there was a concerted effort by the middle eastern country to expand and convert Ethiopia into a Muslim country. Egypt and most of the gulf states poured millions of dollars just for that purpose. Mele's was happy to gobble the dollars that were flowing his way -- he didn't care a bit as long as Tigry is speared from this coordinated campaign. If what he said is true, and all the resources to build those mosques came from Arab countries to shift the balance purposely, which we know is the case, is outrageous, not only for Christians but for Muslim Ethiopians. However, if you find a single recording of him saying that any Mosque or any other religion needs to burn down, bring it on. Then Every Ethiopian will be with you. But you are hating him because he said the fact that in 14 years more than 100 Mosques were built in Addis with a resource from outside that make him ant-muslim is bullhorn .
Wendime TGAA,

Well, he doesn’t have to verbally declare burning mosques or a war against Muslims. He is not that stupid to do so because he knows he will be held accountable. But, all hate speeches and remarks he is doing publicly is not less than declaring a Jihad of ethnic cleansing against his subjects, the Muslims.

Let me ask, why would he count and tell his audience how many Mosques and Moslem Businesses to have been built and established to begin with?

For over a century, had not Christians been erecting churches at every corner of Ethiopian Moslem regions where you find no 50 christians?

Did not Christian rulers of Ethiopia change several Mosques into Orthodox churches in Harerghe, which was 100% a Moslem region?

Was not the imperial regimes sanctioned to western missionaries to proliferate their religious missions in regions predominantly Moslem in order to diminish the number of followers of Islam in a country of what the used to think of the Christian Island?

Then why today while we talk about Democracy, equality and secularism, in a country where fifty million Moslems live, what is the big deal even if Ethiopian Moslems build 100,000 Mosques of worship in their homeland?

Yes the paranoia of Isis, alshabab, wahabism..etc is the source of the frustration.

My dear, if there is and if there will be Islamic extremism someday in Ethiopia, rest assured, no power will be able to stop it other than Moderate Ethiopian Moslems themselves.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by Digital Weyane » 29 Apr 2020, 00:23

After we declare our Tigray's independence, we Weyane from Adwa will select the honorable Hyena as our national symbol to signify our greatness. 8) 8)

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by TGAA » 29 Apr 2020, 01:58

Since you bestow on me the title of Brother, let me address you in the same tone: Ethiopian Muslims are moderate because their fellow Christian brother men and women are moderate as well. Ethiopians have a good memory of what happened when Gran Mohamod started his rampage with the help of Turkey. Moderation is peace and guarantee for all Ethiopians. Ethiopians Christians or Muslims have the right to build their churches and Mosques using their own resources wherever they want, but When Muslim or Christian countries with their own agenda come to change the culture of moderation we all need to stop them for our own sake. If those countries want to assist humanitarian assistance they can open schools or hospitals and it should serve all. Or it has to be accessible to all Ethiopians regardless of their religion. it is not how many churches or Mosques are built it is , however, where the many is coming from and for what purpose. That is the crux of the matter. if that part of it clear you can build a mosque or a church on every block if it pleases the community. That is what freedom of religion is as long as we keep them separate and equal.

Horus
Senior Member+
Posts: 40166
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by Horus » 29 Apr 2020, 02:12

TGAA

እንደ ምንድን ነህ? ይህን እንድታይ ፈልጌ ነው ። የሆኑ የአለም ዱር እንሰሳት ቀን አክባሪዎች በአለም ላይ በቀዳሚነት ለብሄራዊ ምልክትነት የሚመረጡትን 12 እንሰሳዎች ዘርዝረዋል ። እነሆ

አንደኛው አንበሳ ነው
ሁልተኛው ንስር ነው።

ጣኦስ በፍጹም የለችም ። በአንተ ሊስት ውስጥም ያለቸው አንድ ህንድ ውስጥ ነው።

እኔ ከአንበሳ እና ንስር ሌላ

ፈረስ እና በሬ ጠቅሻለሁ ምክኒያቱም ለእኛ ከፍተኛ ትርጉም ስላላቸው ። ኬር

https://www.myus.com/blog/animals-natio ... dlife-day/

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ንስር፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ጣኦት ሳይሆን !!

Post by TGAA » 29 Apr 2020, 18:22

Horus, I really appreciate the additional info. Your educational ideas and comments make it worthwhile to come to the ER.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክት፡ ለምን አንበሳ ከጣኦት እንደ ሚሻል

Post by sun » 29 Apr 2020, 20:30

Abaymado wrote:
27 Apr 2020, 23:06
forget the idiottt galla 'sun'
Really? :P

How can that bright red ar$$$$$ baboon chimp ever forget Sunshine? Haa...!

Non of you attention seeking clueless narcissist Shisha hut baboons can stop positive changes and the tropical Sunshine because it is also to your interest by nature.
Moshlaaqqaa shelemexmaax baboons. :P

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ንስር፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ጣኦት ሳይሆን !!

Post by sun » 29 Apr 2020, 20:41

TGAA wrote:
29 Apr 2020, 18:22
Horus, I really appreciate the additional info. Your educational ideas and comments make it worthwhile to come to the ER.
Hmm... 8)

Now you start visibly twerking and worshiping funny Xaot (Horus) and then the second more funny Xaot (Anbesa). No problem because religion is private while a country is common even though I would have liked that you may worship the Sun just like in ancient Egypt. BINGO! :P

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምልክቶች፡ አንበሳ፣ ፈረስ፣ በሬ፣ ንስር፣ ከጣኦት እንደ ሚሻሉ

Post by sun » 29 Apr 2020, 20:56

Digital Weyane wrote:
29 Apr 2020, 00:23
After we declare our Tigray's independence, we Weyane from Adwa will select the honorable Hyena as our national symbol to signify our greatness. 8) 8)
Hmm.... 8)

In that case you may need some Facts About Hyenas before hand.

Hyenas are more than the carrion-eating villains of The Lion King. Though you may not ever fall in love with these cvnning animals, it’s hard not to respect them. Why? :P

1. A HYENA’S LAUGH INDICATES SOCIAL STATUS.
Hyenas don’t just laugh for fun. Scientists say that the pitch and the note frequency (or tone) of a hyena’s laugh can give an indication of its age and social status.
2. HYENAS ARE SMARTER THAN CHIMPS.
The size of an animal's frontal cortex is believed to be connected to its social intelligence, and hyenas have a frontal cortex on par with primates. A study done by Duke University showed that a captive pair of hyenas performed better at problem-solving and social cooperation than chimpanzees. Even more amazing is that during the study, the hyenas solved all the problems in silence, using only non-verbal signals for communication.
3. THEY KILL BABY LIONS.
Hyenas and lions often fight over the same territories and hunt the same prey. This leads to fierce competition between the two animals. They steal each other’s food and kill off the young of their enemies.
4. SPOTTED HYENAS ARE CVNNING KILLERS.
Despite what Samba would have you believe, spotted hyenas don’t just scavenge for lion leftovers. Spotted hyenas hunt and kill in packs. Ninety-five percent of what a hyena eats comes from hunting. A group of hyenas can devour an entire zebra, leaving no leftovers—not even the bones—in under half an hour. However, this feeding frenzy comes at a cost; hyenas rip, claw, and fight with one another over the remains of their meal.
Of course, striped hyenas are a different story. Striped hyenas live off of carrion and are often hit by vehicles while eating road kill.
5. FEMALE HYENAS RULE.
Female spotted hyenas are more muscular and more aggressive than their male counterparts. This is because the females have three times as much testosterone in their bodies. As a result, spotted hyena societies are matriarchal. Even baby girl cubs rule over the boys.
6. THE FEMALE SPOTTED HYENA HAS A P€NIS.
Female spotted hyenas have a pseudo-[ deleted ] that is basically an elongated [deleted]. Some pseudo-penises can grow up to seven inches long, totally besting the average length of the human P€Nis. 8)

Post Reply