Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
pushkin
Member+
Posts:
9683
Joined:
23 Jul 2015, 06:10
በትህነግ ወያኔ ትግሬ የጦር መኮነኖች በሶማሊያ ህዝብ ላይ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ!!!!
Report this post
Quote
Post
by
pushkin
»
21 Apr 2020, 11:15
በትህነግ ወያኔ ትግሬ የጦር መኮነኖች በሶማሊያ ህዝብ ላይ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ በዓለም አቀፍ የተመዘገበ ነው ህወሓት ሊደብቀው አይችልም ይጠየቅበታል። ህወሓት በሶማሊያ ህዝብ ላይ የፈፀመችውን የጅምላ ጭፍጨፋ ለመደበቅ እንደ ዳዊት ከበደ የመሳሰሉ ጋዜጠኞችን በማሰባሰብ ብዙ ጥረት አድርጋለች፣ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብም አፍስሳለች፣ ግን TPLF ወያኔ በምስራቅ እዝ የጦር መኮነኖች አገዛዝ በሶማሊያ ህዝብ ላይ የፈፀመችዉ የጅምላ ጭፍጨፋ በአለም አቀፍ የተመዘገበ ስለሆነ፣ ዳዊት ከበደ (Dawit Kebed) እና ግብረአበሮቹ በሚነዙት የሐሰት ፕሮፖጋንዳ በፍፁም ሊደበቅ አይችልም።
ይህ ከታች የምታዩት ፎቶ በአንድ ጀምበር ዘመድ አዝማዳቸውን ያጡ ናቸው። እዚህ ከሚታየው ረዥም ቀጭን ወጣት የአሥር አመት ልጅ ሆኖ ነው አባቱን ያጣው
በዚህ ስፍራ ተገኝቼ እንዳረጋገጥኩት 9 የቤተሰብ አባላት በአንድ ቀን ተቀብረዋል።
Please wait, video is loading...
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum