Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4592
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ትላንት የወላይታ ዲቻ ደጋፊዎችን ፈነካከቷቸው: ከዛስ? ፖሊስ የቡናን ደጋፊ እንደ አህያ ጎዲን ሲል ዋለ

Post by Abaymado » 24 Feb 2020, 12:38

የፀቡ መነሻ: ቡናዎች በሜዳቸው(አዲስ አበባ ስታድዮም ) እስከ 60 ደቂቃ ድረስ 1-0 እየተመሩ ነበር: ከዛ ግን ጨዋታው ተቀይሮ ቡና 3-1 አሸነፈ:: ቡና ወራጅ ቀጠና ውስጥ ነበር : ይህ ድል ቡናን ከወራጅ ቀጠና እንዲወጣ አርጎታል:: ከዛ ወላይታዎች ንዴታቸውን መቆጣጠር አቃታቸው: በዚህ ፀብ ተነሳ:: ከዛም ቡናዎች ሳይወግሩዋቸው አልቀረም::




:lol: :lol: